uk
Feedback
Abu Hayder Aliy

Abu Hayder Aliy

Відкрити в Telegram

Показати більше
Країна не вказанаКатегорія не вказана
379
Підписники
+1624 години
+177 днів
+3230 день
Архів дописів
ፕሮግራሙ ተጀምራል ህፃን ዘከርያን ሸምሰዲን በጋራ። ነብሱን እንታደገው ሼርርርርርርርርርርርርርርርርርርር እናድርግ https://t.me/+y1fMepSWTXczNjhk

የ ሕፃን ልጅ ሕይወት ለመታደግና የአንድን አባት እምባ ለማበስ በጋራ አንቁም!! 🌙"የወንድሙን ችግር የፈታ አላህ የቂያማ ቀን ችግሩን ይፈታለታል " ክብራት ና ክብራን ወንድም አህቶቻችን፦ ዛሬ የአ
የ ሕፃን ልጅ ሕይወት ለመታደግና የአንድን አባት እምባ ለማበስ በጋራ አንቁም!! 🌙"የወንድሙን ችግር የፈታ አላህ የቂያማ ቀን ችግሩን ይፈታለታል " ክብራት ና ክብራን ወንድም አህቶቻችን፦ ዛሬ የአንድ የህፃን ልጅ ሕይወት ለመታደግና የአንድን አባት እምባ ለማበስ በጋራ ቆመናል። ህፃን ዘከሪያ ሸምሰዲን በጠና ታሞ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የሚገኝ ሲሆን፣ አሁን ካለበት አስቸጋሪ ሁኔታ ለመውጣት በአስቸካይ ወደ ህንድ ሀገር ሄዶ መታከም እንዳለበት በሀኪሞች ተወስናል። ለዚህም ከፍተኛ የህክምና ወጪ ያስፈልጋል፤ይህ ደግሞ ከአባቱ ከሸምሰዲን አብዱ እና ከቤተሰቡ አቅም በላይ ሆኖባቸዋል። የአላህ መልእዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ )አንዲህ ብለዋል ፦ "ሙስሊም የሙስሊም ወንድም ነው....የወንድሙን ችግር የፈታ አላህ የቂያማ ቀን ከችግሮቹ አንዱን ይፈታለታል ።" (ቡካሪና ሙስሊም) ጌታችን አላህ በቁርአኑ እንዲህ ይላል፦"መልካም ነገርንም ስሩ፤ ትድኑ ዘንድ።"(አል -ሐጅ :77) ሰደቃ በሽታን ይከላከላል :እድሜን ይጨምራል ፤የአላህንም ቁጣ ያበርዳል ።ዛሬ የምናበረክታት ጥቂት ሳንቲም ለህጻን ዘከሪያ ነገ ትልቅ ተስፋ ናት :: የ መረጃ አካውንት ቁጥር፦ 🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) 📌 1000380970582 🏦 ህብረት ባንክ 📌3459111371313012 🏦 ዳሽን ባንክ 📌2904914060011 👤 ሸምሰዲን አብዱ ወንድሞችና አህቶች! አቅማችን በፈቀደው በገንዘብ፣ ካልሆነም መልዕክቱን ለሌሎች በማጋራት (share) በማድረግ እና በዱዓ አንረባረብ ። "አንድ ሰው ወንድሙን በመርዳት ላይ አስካለ ድረስ አላህ ያንኑ ሰው በመርዳት ላይ ይሆናል።" ❇️የ ዘከሪያ ቤተሰብ ለመሆን 👇 ይጫኑ https://t.me/+y1fMepSWTXczNjhk

ሐሰኑል_በስሪይ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «አንተ የኣደም ልጅ ሆይ: ጠዋትና ማታ ትርፍን ፈልገህ ትወጣለህ፣ የአንተ ጉጉት ነፍሲያህን ማትረፍ ሊሆን ይገባል። እወቅ ነፍሲያህን የመሰለ የምታተርፈ
ሐሰኑል_በስሪይ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «አንተ የኣደም ልጅ ሆይ: ጠዋትና ማታ ትርፍን ፈልገህ ትወጣለህ፣ የአንተ ጉጉት ነፍሲያህን ማትረፍ  ሊሆን ይገባል። እወቅ ነፍሲያህን የመሰለ የምታተርፈው ትልቅ ትርፍ በጭራሽ የለም።» ሐቂቃ መቼ እንደምንሞት አናዉቅምና የእዉነት እራሳችንን የምንወድ ከሆነ በዱንያ ስራችን ላይ ትርፍና ዉጤትን ከምንፈልገዉ የበለጠ ለአኼራችን የሚሆንን ስራ በመስራት ሰላት ,ዘካ, ፆም,ሓጅ ,ሶደቃ,አዝካር,ከውሸት,ከሃሜት,ከምቀኝነት በመራቅ ,ቁርአንን አብዝቶ በመቅራት የመሳሰሉትን በመፈፀምና የታዘዝነዉን በመታዘዝ የተከለከልነዉን በመከልከል እራሳችንን ከጀሐነም/ከእሳት ልናተርፈዉ ይገባል !። 📚 ۞ جامـع العلـوم والحكـم【2/654】۞ https://t.me/abu_haider_aliye https://t.me/abu_haider_aliye

ሱፍያኑ_ሰውሪይ ረሒመሁሏህ አንድ ሰው እስኪ ምከሩኝ ሲላቸው እንዲህ አሉት : - «ለዱንያ ስትሰራ እሷ ውስጥ በምትቆየው ልክ ስራ። ለአኼራም ስትሰራ እሷ ውስጥ በምትቆየው ልክ ስራ።» 📚 ۞ حليـ
ሱፍያኑ_ሰውሪይ ረሒመሁሏህ አንድ ሰው እስኪ ምከሩኝ ሲላቸው እንዲህ አሉት : - «ለዱንያ ስትሰራ እሷ ውስጥ በምትቆየው ልክ ስራ። ለአኼራም ስትሰራ እሷ ውስጥ በምትቆየው ልክ ስራ።» 📚 ۞ حليــة الأوليــاء【7/56】۞ ዓልይ አብኑ አቢ ጧሊብ እንድህ ይላሉ  :- ኢዕመል ሊዱንያከ ከአነከ ተዒሹ አበደን ወዕመል ሊኧኺረቲከ ከአነከ ተሙቱ غደን ለዱንያህ ስትሰራ ልክ ዘላለም እንደምትኖር ሁነህ ስራ ለኧኼራህ ስትሰራ ደግሞ ነገ እንደምትሞት ሁነህ ስራ ! ኢብኑ_ዑሰይሚን ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «እንስሳቶች እየበሉ፣ እየጠጡና እየተኙ ብቻ እንደሚኖሩት ልንኖር አይደለም ወደ ዱንያ የመጣነው። ይልቁንም ለአኺራህ ስንቅ እንድናዘጋጅ እንጂ!» 📚 ۞ الكــفايــة الشـــافـــيــة【4/279】۞ https://t.me/abu_haider_aliye https://t.me/abu_haider_aliye

⚔️የቲክታክ ደርስ የሳምንቱ ፕሮግራም⚔️ ሰኞ - እሮብ⏰8️⃣:0️⃣0️⃣ሰዓት በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር 📖 ነሲሃቲ ሊኒሳዕ (نصيحي للنساء) ማክሰኞ - ሐሙስ8️⃣:0️⃣0️⃣ሰዓት 📖ኢትሃፉል ቃሪዕ(إتحاف القارئ) ጁሙዓ⏰8️⃣:0️⃣0️⃣ሰዓት 📖ሃሉ ሰለፍ መዓል ቁርአን (حال السلف مع القرآن) ቅዳሜ ⏰8️⃣:0️⃣0️⃣ሰዓት 📖ፈድሉል ኢልም(فضل العلم) እሁድ ⏰ 8️⃣:0️⃣0️⃣ ሰዓት 📖 አላክላቁል ኢስላሚያ (الأخلاق الإسلامية) በቴሌ ግራም ለመከታተል 👇 https://t.me/+QqgDQRukANRmZjRk ቲክታክ ለመከታታል 👇 https://www.tiktok.com/@ibnugetachew1?_r=1&_t=ZS-965VYHYqEcx

በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው ፕሮግራም ተጀመረ! 👇👇 https://t.me/IbnuMunewor?livestream=d3d3ff36bf211afc38

ጥያቄ 📮ረሱል ﷺ ያደረጉት ሀጅ ምን በመባል ይታወቃል❔ FOR WAVE ➙ @Suna_waver

ቀጠሯችን ዛሬ ማታ ነው! ~ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የሸይኽ ዐብዱላህ ቢን መርዒ አል-ዓደኒን ፕሮግራም ዛሬ ማታ ከምሽቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ቀጥታ ስርጭት ይኖረናል ኢንሻ አላህ። ​كُنْ عَالِمًا فِي النَّاسِ أَوْ مُتَعَلِّمًا وْ سَامِعًا لِلْعِلْمِ ثُمَّ مُحَصِّلَا لَا تَتْرُكِ العِلْمَ الغَزِيرَ فَإِنَّهُ نُورٌ لِمَنْ يَبْغِي الهُدَى وَتَفَضُّلَا 🔠 t.me/IbnuMunewor/9399

😀 ታላቅ የምስራች! 🗓ነገ ሰኞ ምሽት ልዩ እንግዳ ይዘንላችሁ እንቀርባለን።በዕውቀትና በቁምነገር የምንታደስበት ልዩ የደዕዋ ፕሮግራም በቀጥታ ስርጭት ተዘጋጅቶላችኋል። 🎤ተጋባዥ እንግዳ፡ ታላቁ ዐሊም ሸይኽ አብዱሏህ ቢን መርዕይ አል-ዐደኒ -ሐፊዘሁላህ- ❮በየመን የፊዩሽ መርከዝ መስራች የነበሩት የታላቁ ዐሊም ሸይኽ ዐብዱረሕማን አል-ዐደኒ ወንድም❯ ⏰ ቀን፦ ነገ ሰኞ ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ- ⚠️ልዩ ማሳሰቢያ፦ የዐረብኛ ቋንቋ ለማይችሉ ወንድም እህቶች ተደራሽ ይሆን ዘንድ ፕሮግራሙ በአማርኛ ትርጉም የታጀበ ይሆናል። ⚡️በቀጥታ የሚተላለፍበት የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

🔈 مائدة إيمانية لا تُفوت! ⚠️⚠️--إلى كل ظامئ لنمير العلم، وإلى كل باحث عن هدى السلف.. نزفّ إليكم هذا الخبر السار 🎤نستضيف وإي
🔈 مائدة إيمانية لا تُفوت! ⚠️⚠️--إلى كل ظامئ لنمير العلم، وإلى كل باحث عن هدى السلف.. نزفّ إليكم هذا الخبر السار 🎤نستضيف وإياكم في ليلةٍ يملؤها الإيمان، علماً من أعلام اليمن، ودرةً من درر العلم، ليفيض علينا بفوائده وعذب توجيهاته: فضيلة الشيخ العلامة/ عبد الله بن مرعي العدني - حفظه الله - القائم على دار الحديث السلفية بالفيوش والشحر ومؤسس الجامعة الإسلامية العالمية 📜(امتدادُ البيتِ العلمي العريق وشقيق مؤسس دار الحديث بالفيوش-- الشيخ العلامة عبد الرحمن العدني رحمه الله--) 🗓مـوعـدنا:   اليوم: غداً الاثنين   الساعة: 09:00 مساءً (بتوقيت مكة المكرمة)03:00 بتوقيت إثيوبيا 🎙سيكون اللقاء مصحوباً بـ ترجمة فورية ومباشرة إلى اللغة الأمهرية، لكي لا يحرم أحدٌ من قطاف هذا المجلس المبارك. 🔴مـكـان الـلقاء: عبر البث المباشر على التليجرام وذلك بقناة الأستاذ الفاضل محمد أحمد منور: https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ድሮ ድሮ ጉዋደኛህን ንገረኝና ያንተን ማንነት ነግርሃለው ይባል ነበር  አሁን አሁን አሱ ነገር ቀርቶ ኧረ እንደው  ጉዋደኛም ቀርቶዋል : የጊዜው ጉዋደኛ ሞባይለችን ከሆነ አልሰነበተም ብላችሁ ነዉ ? አጫዋቻችን የውስጣችንን ምንነግረው እርሱ ስልካችን ሁኖዋል" ይሁንና ዛሬ እኔ እልሃለው/ሻለዉ  ስልክህን/ሽን አሳየኝና/ዪኝና ማንነትህን/ሽን ነግርሃለው/ሻለዉ :: የእውነቴን ነው ሁሉም ሰው የሚፈልገውን አገልግሎተ ስልካችን ያውቀዋል እና የፍላጎታችንን ሁሉ ይህ ግኡዝ ነገር ያውቀዋል ያቀርብልናል።  ይህ ከመሆኑጋር ግን ለስካችን የምንሰጠዉ ግዜ ገደብ ሊኖረዉ ይገባል ። ወላሒ ሁላችንም በስልካችን ጉዳይ አላህን ልንፈራ ይገባል ። እስኪ አስቡት ለስልካችን የምንሰጠዉን ጊዜ ለቁርአን ,ለዚክር ,ለዱዓ,ብናደርገዉ ምን ያክል ተጠቃሚ እንደምንሆን !በርግጥ አዉቃለዉ የሁሉም ሰዉ ስልክ እንደባለቤቱ ይታያል ስልካችን እሚጠቅመዉንም እየጠቀመ ነዉ እንደዚሁ እሚጎዳዉንም በጣም እየጎዳ እንደሆነ ሁላችንም እምናቀዉ ጉዳይ ነዉ ። ስልካችን ጥቅምና ጉዳት እንዳለዉ ሁኖ ሁላችንም በዚህ ስልካችን ወይ የአኼራ ስራ እየሰራንበት ነዉ ወይ ደግሞ የጀሐነም(የእሳት) ሊያደርገን የሚችልን ስራ እየሰራንበት ነዉ ከዚህ ከ2ቱ አናገልም።እስኪ ቆም ብለን እራሳችንን እንፈትሽ ለዚህ ስልክ ምን ያክል ግዜ እንደሰጠነዉ እና ምን ያክል ለከርድ ወጪ እንዳደረግለት እስኪ የወሰደብንን ግዜና ገንዘብ አስቡት መቸም ሁላችንም የቂያማ ቀን እማይዋሽበት ቦታ አላህ ፊት ዱንያ ላይ ባሳለፍነዉ በግዜ /ሰአታችን ,እና በገንዘባችን እንደምጠየቅ መዘንጋት የለብንም። ስለዚህ በስልካችን ኸይርን ነገር ብቻ በመስራት ገዜና ገንዘባችንን ጥቅም ላይ ልናዉለዉ ይገባል ። በልኩ መሆን አለበት ለማለት ያክል ነዉ አፉዎን, https://t.me/abu_haider_aliye https://t.me/abu_haider_aliye

قُلِ اللَّهُمَّ مَالِكَ الْمُلْكِ تُؤْتِي الْمُلْكَ مَن تَشَاءُ وَتَنزِعُ الْمُلْكَ مِمَّن تَشَاءُ وَتُعِزُّ مَن تَشَاءُ وَتُ
قُلِ اللَّهُمَّ مَالِكَ الْمُلْكِ تُؤْتِي الْمُلْكَ مَن تَشَاءُ وَتَنزِعُ الْمُلْكَ مِمَّن تَشَاءُ وَتُعِزُّ مَن تَشَاءُ وَتُذِلُّ مَن تَشَاءُ ۖ بِيَدِكَ الْخَيْرُ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ ጌታዬ ሆይ! የንግስና ሁሉ ባለቤት የሆንክ አላህ ሆይ! ለፈለግኸው ሰው ንግስናን ትሰጣለህ፤ ከፈለግኸውም ሰው ንግስናን ትገፍፋለህ (ትወስዳለህ)፤ የፈለግኸውንም ሰው ታከብራለህ፤ የፈለግኸውንም ሰው ታዋርዳለህ፤ መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ ነው፤ አንተ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና» በል። (ሱረቱ አሊ-ኢምራን፡ 26) تُولِجُ اللَّيْلَ فِي النَّهَارِ وَتُولِجُ النَّهَارَ فِي اللَّيْلِ ۖ وَتُخْرِجُ الْحَيَّ مِنَ الْمَيِّتِ وَتُخْرِجُ الْمَيِّتَ مِنَ الْحَيِّ ۖ وَتَرْزُقُ مَن تَشَاءُ بِغَيْرِ حِسَابٍ ሌሊቱን በቀን ውስጥ ታስገባለህ፤ ቀንንም በሌሊት ውስጥ ታስገባለህ፤ ሕያውንም ከሙት ታወጣለህ፤ ሙትንም ከሕያው ታወጣለህ፤ ለምትሻውም ሰው ያለ ግምት (ያለ ልክ) ትሰጣለህ።» (ሱረቱ አሊ-ኢምራን፡ 27) https://t.me/kuruhara040

አኺራን እናስታውስ ሙሐመድሲራጅ ሙ. ኑር https://t.me/MerkezulimamiAhmed

•ነቢዩሏህ ያዕቆብ ፦ {وَأَخَافُ أَن يَأْكُلَهُ الذِّئْبُ} «(ልጄን) ተኩላ ይበላብኛል ብዬ እሰጋለሁ» ባለ ጊዜ፤ የሚወደውን ልጁን ዩሱፍን አጣ፣ ከሐዘኑም ብዛት የዓይኑ ብርሃን ጠፋ። ነገር ግን፦ {وَأُفَوِّضُ أَمْرِي إِلَى اللَّهِ} «ነገሬን (ጉዳዬን) ሁሉ ወደ አላህ አስጠጋለሁ (አደራ እሰጣለሁ)» ባለ ጊዜ፤ ልጁ ዩሱፍም ተመለሰለት፣ የዓይኑም ብርሃን በራለት። አንተም ጉዳይህን ሁሉ ለፈጣሪ አደራ ስጥ፤ ከዚያም የደስታውን የምስራች ተጠባበቅ። በዚህች ምድር ላይ የሕይወት ውጥረትና ጫና የማይፈትነው አንድም ሰው የለም! እኛ የምንኖረው ለፈተናና ለሙከራ በተዘጋጀች ዓለም ላይ ነውና፤ ከዚህ ፈተና ነቢያት እንኳ አላመለጡም። t.me/AbuSufiyan_Albenan t.me/AbuSufiyan_Albenan

ኢማሙ_አሕመድ_ኢብኑ_ሐርብ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «አሏህን ለሀምሳ አመታት ያክል ተገዝቼዋለሁ። ሶስት ነገራቶችን እርግፍ አድርጌ በመተዌ ምክንያት እንጅ የዒባዳን ጥፍጥና ማግኘት አልቻልኩም
ኢማሙ_አሕመድ_ኢብኑ_ሐርብ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «አሏህን ለሀምሳ አመታት ያክል ተገዝቼዋለሁ። ሶስት ነገራቶችን እርግፍ አድርጌ በመተዌ ምክንያት እንጅ የዒባዳን ጥፍጥና ማግኘት አልቻልኩም ነበር:- ❶ የሰዎችን ውዴታ መፈልግን ስተው ሐቅን መናገር ቻልኩ፣ ❷ አመፀኞችን መጎዳኘት ስተው ደጋጎችን መጎዳኘት ቻልኩ። ❸ የዲንያን ጥፍጥናዋን ስተው የአኼራ ጥፍጥናን ማገኘት ቻልኩ።» 📚 ۞ سير أعلام النبلاء【11/34】۞ https://t.me/abu_haider_aliye https://t.me/abu_haider_aliye

ሁሌ ቢሰማ እማይሰለች የአላህ ምላሳችንን አጣፍጥልን ያረብ https://t.me/abu_haider_aliye https://t.me/abu_haider_aliye

sticker.webp0.19 KB

ፕሮግራማችን ተጀምራ በወንድም አደም መሐመድ ርእስ -ሞት https://t.me/yemesjidetewhidgebimasebasebiya