Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)
Відкрити в Telegram
Waa'ee Mana Kiristaanaa Fi Biyya Keenyaa Haala Ilaalcha Ortodoksiin Hubachuu የቤተክርስቲያናችንና ሀገራዊ ሁኔታዎችን በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ መረዳት
Показати більшеКраїна не вказанаКатегорія не вказана
273
Підписники
Немає даних24 години
-37 днів
-1330 день
Архів дописів
Repost from ኢትዮ ቱንቢ ሚዲያ Ethio Tunbi (Official)
ተጀምሯል!!! ገባ ገባ በሉ #Share #SHARE https://www.youtube.com/live/atcuD9-f948?si=Sy9MXlvzmExoTZIy
+3
ኢትዮጵያን የማስለም አደገኛ አካሄድ
ዛሬ እንደቀላል ያየነው የወሀቢዝምና የሙስሊም ብራዘርሁድ እንቅስቃሴ ነገ ብዙ ዋጋ እንደሚያስከፍለን ልናውቅ ይገባል።ቀድሞ ክርስትናው ማዕከል የነበሩ አሁን ግን በእስልምናው የተዋጡ ሀገራትን ማስታወሱ በቂ ነው።"ኢትዮጵያ የእመቤታችን የአስራት ሀገር ናትና ምንም አትሆንም"እያሉ መጃጃል ድንቁርና ነው። እኛ ከቱርክ ክርስቲያኖች ፣ከግብፅ ፣ክሶሪያ እና ሙሉ በሙሉ ከጠፉት ከሰሜን አፍሪካ ክርስቲያኖች በምን እንሻላለን? ከሠራን እንኖራለን ካልሠራን እንጠፋለን።በገዛ ሀገራችን ላይ ዓይናችን እያየ በአጥፊዎች ተውጠን እንጥፋ ወይስ ከተጫነብን ድንቁርና ተላቀን የመኖር ኅልዉናችንን እናረጋግጥ? ምርጫው የእኛ ነው።
ፎቶ፦አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
https://t.me/rete14
ስልታዊ መገለል እና ባይተዋርነት
አንድን ማኅበረሰብ በገዛ አገሩ ወይም በገዛ ክልሉ ባዕድ (alienated) እንዲሆን ማድረግ፣ በሰላም የመኖርና የመሥራት መብቱን ይነካዋል። ይህ ስልታዊ ጫና (Systemic pressure) ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ፈጥሮ፣ ሰዎች ራሳቸውንና ቤተሰባቸውን ለማዳን ሲሉ ብቻ ማንነታቸውን ወይም እምነታቸውን እንዲቀይሩ የሚገፋፋ የስነ-ልቦና ጦርነት ነው።ይኽ በግልጽ በእኛ ላይ እየተፈመ ነው።
https://t.me/rete14
◈የዓረብ እኅቶቻችንን የማያታልላቸው የለም፦
◈ካሉበት የስደት ኑሮ እና የሰው ቤት ጫና አንጻር በብዙ ፈተና ውስጥ ሲያልፉ ያገኙትን ሁሉ ሳይመረምሩ ይከተሉና ይታለላሉ፦
1.)ማፍያ አጥማቂ ያታልላቸዋል፤
2.)ሥሁት ፖለቲካ ያታልላቸዋለ፤
3.)ቀማኛ ጎረምሳ ያታልላቸዋል፤
4.)የሰፈር አሰባሳቢ ያታልላቸዋል፤
5.)ድካማቸውን የማይረዳ ቤተ ሰብእ ያታልላቸዋል፤
6.)ቀፋይ ዘማሪ ያታላልቸዋል፤
7.)በወንጌል የሚነግድ ሰባኪው ያታልላቸዋል፤
8.)አስመሳይ አባት ነኝ ባይ ያታልላቸዋል፤
ማን የማያታልላቸው አለ?ከዚህ የተነሣ ተመልሰው ዳግም ልስደት ይደርሳሉ ህሊናቸው ይታወካል።
◈ቆም ብላችሁ፣ የወጣችሁለትን ዓላማ አስባችሁ፣ዙሪያ ገባውን አይታችሁ፣ለቁም ነገር እንድትበቁ ብትሆኑ መልካም ነው።
◈በእነዚህ የዋህ ልጆች የሚቀልድ ሰው ኦርቶዶክሳዊነት አልተረዳም ኦርቶዶክሳዊነት ስለ አንድ የምትንከራተት ነፍስ መዳን መጨነቅ ነው እንጂ በምክንያት ያለ ምክንያት እያሉ ማሳደድ አይደለም።
"እናንተ ግብዞች ጻፊዎችና ፈሪሳውያን መንግሥተ ሰማያትን በሰው ፊት ስለምትዘጉ ወዮላችሁ እናንተ አትገቡም የሚገቡትንም እንዳይገቡ ትከለክላላችሁ እናንተ በጸሎት ርዝመት እያመካኛችሁ የመበለቶችን ቤት ስለምትበሉ ወዮላችሁ ስለዚህ የባሰ ፍርድ ትቀበላላችሁ።
"ማቴ.፳፫፥፲፫-፲፬ የሚለው ቃል
የተነገረው ለሁላችንም ነው።
© የኔታ ገብረመድኅን እንየው
የቤተ ክርስቲያን ስደት ኦርቶዶክሳውያን እልቀት፦
👉ከጋዳዮች ፍትሕ በመለመን አይቆምም
👉 በለቅሶ በዋይታ አይቆምም
👉ተነጣጥሎ በመጮህ አይቆምም
👉 በምንደኛ እረኞች ቁማር አይቆምም
🔐 እነርሱ በመጡበን መንገድ ስንሄድባቸው ያኔ መከራችን ይቆማል
◈መጪው ጊዜ ለኦርቶዶክሶች ከትናንት በባሰ መልኩ በጣም የከፋ ነው።
◈ክፉዎችም በክፋታቸው፣ተላሎችም በፈዛዛነታቸው ጸንተዋል።
◎ኦርቶዶክሳውያንን ሕዳጣን ለማድረግ ያለው ዝግጅት በጣም አሳሳቢ ደረጃ ላይ ነው።
◎መከራችን የሚፈልቀው ከተበላሸው ትውልድ፣ከሥሁት ሥስዓት፣ከሰይጣን ማደሪያዎቹ እና ከባሕር ማዶ እጃቸውን ከሚሰዱ አካላት ነው።
◎እስከ አሁን የመጣንባቸው ሰምንቱ የሞት ዓመታቶች የሞት ዋዜማዎች ናቸው ማለት ይቻላል።
◎ሞታችን የፖለቲካ ልብስ ስለሚሰጠው ከጆሮ የማይገባ ፍትህ አልባ ሁኗል።
◎ባለፉት ስምንት በሞት ዓመታት የሆነብንስ ይቅርና ወደፊት በሁሉም ኦርቶዶክሳውያን በሕይወት መኖር እንደ ወንጀል ይቆጠርባቸዋል።
◎በአሩሲ በሕይወት መኖር ወንጀል እንደሆነው በሁሉም አቅጣጫ ኦርቶዶክስ ሁኖ መኖር ወንጀል ነው።
◎ክርስቲያን መሰል ድንዙዛን ኦርቶዶክሳውያንም የጥፋቱ ዱላ ሁነው አብረው ራሳቸውን ወገናቸውን ያጠፋሉ።
◎የዚህ ሥርዓት አገልጋይ ከመሆን በላይ ጸረ ኦርቶዶክስነት የለም።
◎ጊዜውን እግዚአብሔር ካላሳጠረው የክርስቲያን ደም የጠማው የዘንዶ ቡድን ከፊታችን ላይ ደማችንን ለመላስ፣ህልውናችንን ለመሠረዝ፣ሕዳጣን ለማድረግ፣ታሪካዊ አሻራዎቻችንን ለማጥፋት እየተውለበለበ ነው።
◎ኅብረተ ቤተ ክርስቲያንን ብንዘነጋና ይሄ የሞት ድግስ ከእኔ ቤት አይደርስም ብንል የሚያልፍ አይደለም።ኦርቶዶክስ መሆን ወንጀል ስለሆነ በርህን ዘግተህ ብትቀመጥም በርህን እያንኳኳ ይመጣል።
◎ሁሉም ሰው በያለበት እንደየ አቅሙ በጸሎት እግዚአብሔርን ከመጠየቅ ጀምሮ የመፍትሄ መንገድ መፈለግ አለበት።
◎መነሁለል፣ማስመሰልና ራስን ማታለል አደገኛ የሞት በሽታ ነው።
◎ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ በእያለበት ቁርጥ ንቃተ ህሊና ያስፈልገዋል።
◎መዘናጋት እና መሰላቸት ቤተ ክርስቲያንን ይጎዳል።
https://t.me/rete14
ይኽ ምን ያሳያል?
👉ኦርቶዶክሳዊነት የኦሮሞነትን መስፈርት አያሟላም የማለው ትርክት በግባር እየተተገበረ መሆኑን
👉"የኦሮሞ ኦርቶዶክስ የለም" የሚለውን ስሑት ትርክት በተግባር ማሳየት
👉ኦርቶዶክሳዊው የኦሮሞ ማኅበረሰብም ሆነበኮልሉ የሚኖሩ ኦርቶዶክሳውያን ባይተዋርነት ተሰምቷቸው እምነታቸውን እንዲቀይሩ
👉ለቀጠይ አምስት ዓመታትም የኦርቶዶክሳውያን እልቂት ኦንደሚቀጥል
👉 ኦርቶዶክሳውያንን ያለ ተወካይ አስቀርተው የማጥፋት መንግሥታዊ ዕቅድ መኖሩን
👉 ማስፈራሪያና ማስጠንቀቂያ፦
ምንም አታመጡም እናጠፋችኋለን የሚል መልእክት ለኦርቶዶክሳውያን
👉የሥነ ልቦና ግድያ፦ኦርቶዶክሱ ብዙ ሆኖ ሳለ ትንሽ ነኝ ብሎ አዕምሮውን እንዲያሳምን ማድረግ
https://t.me/rete14
የኦሮሞ ሕዝብ መጫወቻ ነው የሆነው።ማንም ይነሳና በስሙ እየማለ በስሙ ያጭበረብራል።ከዚያን አጥፍተሃል ሲባል ኦሮሞ ስለሆንሁ ተገፋሁ እያለ መንጋ ያስከትላል።ኦሮሞ ስረቅልኝ አላለ።በነገራችን ላይ ጳጳሳቱ(ከየትኛውም ማኅበረሰብ ይዉጡ) ቶሎ እንቬስተር የሚሆኑት ከሙዳየ ምፅዋቱ በተጨማሪ የታቦት ንግድና ስርቆት ላይ ስለሚሰማሩ ነው።ለዚህ ነው አንድ ጳጳስ ከ5 እስከ 7 ፎቅ የሚገነባው።
ግንምቦት 8 ቅን 2018 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ ዓለም ዐቀፍ የበይነ መርብ ውይይት ጉዳዩ በሚመለክታቸ ሊቃውንት ውይይጥ የደረጋል።
ጉዳዩ፦ በኦርቶዶክሳውያን ዜጎችና እሴቶቻቸው ላይ የተከፈተው ሁለንተናዊ ዘር የማጣፋት ሥርዓታዊ ዘመቻዎች መልኩና ለማስቆም መደረግ ስለሚገባው ተጋድሎ ይሆናል።
የሚዲያ አካልት በዕለቱ በሚተዋወቀው የዙም ማስፈንጠሪያ በመጠቀም በይራሳችሁ ቻናሎች እንድታሰራጩት ተጋብዛችኋል።
https://t.me/rete14
Repost from እምየ ተዋሕዶ ሚዲያ - Emye Tewahedo Media
በብልጽግና ፓርቲ የሚመራውና ጠቅላይ ሚኒስትሩን፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩን እንዲሁም ሚኒስትሮችን አካቶ 24 አባላት ያሉት የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሃይማኖት ስብጥር፦
▪️ፕሮቴስታንት፦ 13 (ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ)
▪️ሙስሊም፦ 6
▪️ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ፦ 4 (ሰላማዊት ካሳንና አብርሃም በላይን ቆጥረን ነው እንግዲህ)
▪️ኤቲስት ፦ 1
ማርያማዊት ሄኖክ ለሜሳ
◈Wanti hunda caalaa nama sodaachisu barmaatilee balleessaa daangaa him qabne irra deddeebiin baruu keenyaadha.
◈Waggoota dhumiinsaa waggoota saddeettan kana keessatti, waan kaleessaa hanga harraatti nurra ga’ee fi hubannoo keenya yommuun ilaalu, barmaatilee sodaachisaa fi qaanessaa keessa jirra.
◈Haala jiru jijjiiruun utuu danda’amuu, barmaatileen keenya baay’een akka waan carraan baduu nurra ga’e nu fakkeessera
◈Badiinsa Amatootaa, Gadaamotaa fi manneen barnoota qeesummaa (abinet).... callisnee barmaatileen dabarsaa jirra.
◈Du’aa fi balleessaa baruu;
◈Miidhamuu fi salphachuu baruu;
◈Dhabamaa fi fixiinsa baruu;
◈Ari’atamuu fi dhiphachuu baruu;
◈Seenaa Sobaa Godaansa baruu;
◈Gidiraa fi dararama baruu;
◈Seera amantii (qanonaa) irraa dhiphachuu fi adda ba’uu baruu;
◈Balleessaa hunda-galeessa ta’e barachuu erga jalqabnee waggoonni du’aa saddeet lakkaa’amaniiru.
◈Dhukkuba barmaatilee kanaan haguugamnee dhugaa jiru irraanfachuun hin danda’amu.
◈Kiristaana fakkaatanii Ortodoksoonni dadhaboon ulee balleessaa ta’uun, ofii isaanii, seenaa isaanii fi firoottan isaanii yommuu balleessan ni mul’atu.
◈Namni hundi barmaatilee du’aa kana keessaa ba’ee, akka dandeettii isaatti bakka jirutti kadhannaan Waaqayyoon gaafachuu irraa jalqabee karaa furmaataa barbaaduu qaba.
◈Fakkeessuu fi of gowwoomsuun garuu barmaatilee du’aa baay’ee sodaachisaadha.
◈Barmaatilee balleessaa keessaa baanee gara barmaatilee fayyaduutti yommuu deebinu hunduu bifa qabata.
◈Kiristaanni soogidda lafaati; hunda mi’eessuu fi jijjiiruu qaba. (Maat. 5:13)
◈በጣም የሚያስፈራው ልክ መጠን የሌለው የጥፋት ልምምዳችን ነው።
◈በእነዚህ ስምንት የዕልቂት ዓመታት ከትናንት እስከ ዛሬ የሆነብን እና የእኛን መረዳት ስመለከተው አስፈሪም አሳፋሪም ልምምድ ላይ እንኛለን።
◈ሁኔታውን መቀየር እየቻልነ የበዛ ልምምዳችን የጥፋት ዕጣ ፈንታ የወደቀብን አስመስሎናል።
◈የምእመናንን፣የገዳማትን፣የአብነትን..ውድመት ሰምነትን በልምምድ እያሳለፍነው ነው።
◈ሞትን ውድመትን መልመድ፤
◈መጠቃትን፣መዋረድን መለማመድ፤
◈እልቂትን ፍጅትን መለማመድ፤
◈መሳደድን መሳቀቅን መለማመድ፤
◈ትርክትን ስደትን መለማመድ፤
◈ግፍን ሰቆቃን መለማመድ፤
◈ኢ ቀኖናዊነትን፣መለካዊነትን መለማመድ፤
◈ሁለንተናዊ ጥፋትን መለማመድ ከጀመረን በተለየ መልኩ ስምንት የሞት ዓመታት ተቆጥረዋል።
◈በልምምድ በሽታ ተሸፍነን እውነታውን መርሳት አይቻልም።
◈ክርስቲያን መሰል ድንዙዛን ኦርቶዶክሳውያንም የጥፋቱ ዱላ ሁነው አብረው ራሳቸውን፣ታሪካቸውን፣ወገናቸውን.. ሲያጠፉ ይስተዋላሉ።
◈ሁሉም ሰው በሞት ልምምድ ወጥቶ በያለበት እንደየ አቅሙ በጸሎት እግዚአብሔርን ከመጠየቅ ጀምሮ የመፍትሄ መንገድ መፈለግ አለበት።
◈ማስመሰልና ራስን ማታለል ግን አደገኛ የሞት ልምምድ ነው።
◈ከጥፋት ልምምዱ ወጥተን ወደ ጠቃሚ ልምምዱ ስንመሰል ሁሉም መልክ ይይዛል።
◈ክርስቲያን የምድር ጨው ነው ሁሉንም ማጣፈጥና መለወጥ አለበት።ማቴ.፭፥፲፫
https://t.me/rete14
Namni Godaansi Mana Kiristaanaa Dhumaatiin Ortodoksootaa itti hin dhagahamne Ulaagaan Ortodoksummaa Yaa Hafuutii Ulaagaa Namummaa Ni Guutaa???
https://t.me/rete14
