cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

AZE Authorized Accounting Firm

Больше
Страна не указанаЯзык не указанКатегория не указана
Рекламные посты
199
Подписчики
Нет данных24 часа
-17 дней
-230 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

፲፩. የሙከራ ጊዜ ፩/አንድ ሰው በሥራ ውሉ መሠረት ሊመደብበት ለታቀደው ቦታ ተስማሚ መሆኑን ለመመዘን ለሙከራ ጊዜ መቅጠር ይቻላል፡፡ ፪/ ሠራተኛው ቀድሞ ይሠራው በነበረ ሥራ እንደገና በአሠሪው ቢቀጠር ለሙከራ ጊዜ ሊቀጠር አይችልም፡፡ ፫/ የሙከራ ጊዜ እንዲኖር ተዋዋይ ወገኖች ሲስማሙ ውሉ በጽሑፍ መደረግ አለበት፡፡ የሙከራ ጊዜውም ሠራተኛው ሥራ ከጀመረበት ቀን አንስቶ ከ፷ የሥራ ቀናት ሊበልጥ አይችልም፡፡Labor law
Показать все...
. ትርጓሜ የቃሉ አገባብ የተለየ ትርጓሜ የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡- ፩/ “የግል ድርጅት ሠራተኛ” ማለት በግል ድርጅት ውስጥ ከአርባ አምስት ቀናት ላላነሠ ጊዜ ደመወዝ እየተከፈለው ለተወሠነ ወይም ላልተወሠነ ጊዜ ወይም የተወሠነ ስራ ለመስራት የተቀጠረ ሠራተኛ ሲሆን የስራ መሪን ይጨምራል፤
Показать все...
https://t.me/tapswap_mirror_1_bot?start=r_719428315 🎁 +2.5k Shares as a first-time gift
Показать все...
Investment Banks.pdf10.01 MB
Фото недоступноПоказать в Telegram
የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመላሽ ስርዓት ለተጨማሪ ዕሴት ታክስ የተመዘገበ ሰው በአንድ የሂሳብ ጊዜ ካከናወነው ታክስ የሚከፈልበት ግብይት ዋጋ ውስጥ ቢያንስ 25 ፐርሰንት በዜሮ የማስከፈያ ልክ ታክስ የሚከፈልበት ከሆነ የተመዘገበው ሰው በብልጫ የተከፈለውን ታክስ ከሚያሳይ የሰነድ ማስረጃ ጋር በማያያዝ ጥያቄውን ባቀረበ በሁለት ወር ጊዜ ውስጥ የግብር አስገቢው ባለስልጣን በዚህ የሂሳብ ጊዜ ሊከፈል ከሚገባው ታክስ በላይ የተከፈለውን እንዲመልስ የተጠየቀውን ታክስ መመለስ አለበት:: ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/gcue0j
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
Фото недоступноПоказать в Telegram
በቀጣይ ዓመት ብሔራዊ መታወቂያ የሌላቸው ነጋዴዎች የንግድ ፈቃድና ምዝገባ አገልግሎት አያገኙም ተባለ በሚቀጥለው ዓመት የንግድ ፈቃድና ምዝገባ አገልግሎት ለማግኘት ብሔራዊ መታወቂያ ያስፈልጋል በማለት በቀጣይ ዓመት ብሔራዊ መታወቂያ የሌላቸው ነጋዴዎች አገልግሎት ማግኘት እንደማይችሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል። የንግድ ፈቃድና ምዝገባ አገልግሎት ማግኘት የሚፈልጉ ደንበኞች በአካል መገኘት ሳይጠበቅባቸው በኦንላይን አገልግሎት እያገኙ ነው ሲባል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች ከሌሎች ተቋማት ጋር የሚያገናኘው በመሆኑ ከተቋማቱ ጋር ሲስተም የማናበብ ስራ በፋይዳ መለያ የሚሰራ መሆኑ ተጠቁሟል። ስለዚህ የንግዱ ማህበረሰብ ከ2017 በፊት ብሔራዊ መታወቂያ በማውጣት ራሱን ለነገሮች ዝግጁ ማድረግ ይጠበቅበታል ሲሉ በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የላይሰንሲንግ እና ሬጉላቶሪ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጅራታ ነመራ ተናግረዋል። Credit : EPA @TikvahethMagazine
Показать все...
👍 1
የዉጪ ባለሃብቶች ከማዳበሪያ እና ከነዳጅ በስተቀር በሁሉም የንግድ ኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ እንዲሳተፉ ተፈቀደ! መሰረታቸውን በዉጪ ያደረጉ ባለሃብቶች በችርቻሮ እና በጅምላ ንግድ ላይ እንዲሳተፉ ፍቃድ መሰጠቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሸን እና የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በጋራ አስታውቀዋል። ከጅምላ ንግድ ጋር ተያይዞ ከማዳበሪያና ከነዳጅ ጅምላ ንግድ በስተቀር በሁሉም አይነት የጅምላ ንግድ መስኮች መሰማራት ይችላሉ ተብሏል በዚህም በጥሬ ቡና፣ በቅባት እህሎች፣ ጫት፣ ጥራጥሬ፣ ቆዳ እና ሌጦ፣ የደን ውጤቶች እና የቁም እንስሳት የመላከ የወጪ ንግድ ላይ እንዲሳተፉ ነዉ የተፈቀደው ። ከዚህ ቀደም ለአገር ውስጥ ባለሃብቶች ብቻ ተከልለው የቆዩ የወጪ፣ የገቢ፣ የጅምላ እና የችርቻሮ ንግድ ዘርፎች አሁን ደግሞ ለውጭ ባለሃብቶች ከፍት እንዲሆኑ መደረጉ ነዉ ለማወቅ የተቻለው። Via Capital
Показать все...
👍 1
የቡና_ምርት_ውጤት_የቡና_ምርት_ምጣኔ_መረጃ_ጀንፈልና_ቅሽር_ከ2014_ዓ_ም_በኋላም_ጥቅም_ላይ_እንዲውል.pdf4.50 MB
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.