ru
Feedback
Wolkite University Law Students Association

Wolkite University Law Students Association

Открыть в Telegram

ይህ የወልቂጤ ዩንቨርስቲ የህግ ተማሪዎች ማህበር ቻናል ነው ስለ ማህበሩ አጠቃላይ ሁኔታ እንዲሁም ስለተለያዩ የህግ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ከታች👇 ባለው መስፈንጠሪያ ተቀላቀሉ

Больше
2 582
Подписчики
+124 часа
+67 дней
+3230 день

Загрузка данных...

Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
август '26
август '26
+84
в 0 каналах
июль '26
+88
в 1 каналах
Get PRO
июнь '26
+73
в 1 каналах
Get PRO
май '26
+85
в 0 каналах
Get PRO
апрель '26
+67
в 1 каналах
Get PRO
март '26
+86
в 2 каналах
Get PRO
февраль '26
+55
в 1 каналах
Get PRO
январь '26
+30
в 1 каналах
Get PRO
декабрь '25
+43
в 1 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+47
в 1 каналах
Get PRO
октябрь '25
+73
в 2 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+34
в 0 каналах
Get PRO
август '25
+56
в 1 каналах
Get PRO
июль '25
+65
в 4 каналах
Get PRO
июнь '25
+48
в 0 каналах
Get PRO
май '25
+97
в 2 каналах
Get PRO
апрель '25
+80
в 1 каналах
Get PRO
март '25
+100
в 1 каналах
Get PRO
февраль '25
+83
в 2 каналах
Get PRO
январь '25
+138
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '24
+143
в 1 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+204
в 1 каналах
Get PRO
октябрь '24
+141
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+89
в 1 каналах
Get PRO
август '24
+126
в 0 каналах
Get PRO
июль '24
+85
в 0 каналах
Get PRO
июнь '24
+344
в 3 каналах
Get PRO
май '24
+61
в 0 каналах
Get PRO
апрель '24
+61
в 0 каналах
Get PRO
март '24
+99
в 1 каналах
Get PRO
февраль '24
+103
в 1 каналах
Get PRO
январь '24
+132
в 1 каналах
Get PRO
декабрь '23
+82
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '23
+55
в 1 каналах
Get PRO
октябрь '23
+16
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '23
+60
в 0 каналах
Get PRO
август '23
+26
в 0 каналах
Get PRO
июль '23
+42
в 0 каналах
Get PRO
июнь '23
+26
в 0 каналах
Get PRO
май '23
+32
в 0 каналах
Get PRO
апрель '23
+67
в 0 каналах
Get PRO
март '23
+48
в 0 каналах
Get PRO
февраль '23
+10
в 0 каналах
Get PRO
январь '23
+265
в 0 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
30 августа+1
29 августа+3
28 августа+3
27 августа+2
26 августа+2
25 августа+1
24 августа0
23 августа+6
22 августа+7
21 августа+3
20 августа+5
19 августа+6
18 августа+1
17 августа+4
16 августа+4
15 августа+2
14 августа+4
13 августа+3
12 августа+3
11 августа+4
10 августа+2
09 августа+3
08 августа+2
07 августа+1
06 августа+4
05 августа+2
04 августа+2
03 августа0
02 августа+1
01 августа+3
Посты канала
🎓 ለሁሉም የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ተመራቂዎች! የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት የቀድሞ ተመራቂዎችን ለማገናኘት፣ የሥራና የሙያ እድሎችን ለመጋራት፣ ልምድና እውቀት ለመለዋወጥ እና ከትምህር
🎓 ለሁሉም የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ተመራቂዎች! የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት የቀድሞ ተመራቂዎችን ለማገናኘት፣ የሥራና የሙያ እድሎችን ለመጋራት፣ ልምድና እውቀት ለመለዋወጥ እና ከትምህርት ቤቱ ጋር ያለውን ትስስር ለማጠናከር የAlumni ቴሌግራም ቻናል ተከፍቷል። የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ተመራቂ ከሆኑ፣ ይህን መድረክ ይቀላቀሉ። 👇 🔗 https://t.me/+xzsEEYqElFowYjk0 እንዲሁም የምታውቋቸውን የሕግ ተመራቂዎች ሊንኩን በማጋራት ወደ መድረኩ እንዲቀላቀሉ ይጋብዙ። የትምህርት ቤት ትስስር ከምረቃ በኋላም ይቀጥላል። የወልቂጤ ዩኒቨርስቲ የሕግ ትምህርት ቤት የሕግ መረጃ @legal_infoo

2
📢 CALL FOR UNIVERSITY AMBASSADORS! The wait is over.... The G17 Ethiopia Chapter is looking for passionate, responsible, and
📢 CALL FOR UNIVERSITY AMBASSADORS!  The wait is over.... The G17 Ethiopia Chapter is looking for passionate, responsible, and proactive umdergraduate students to join us as University Ambassadors for 2026–2027!  If you’re passionate about youth leadership, community engagement, and sustainable development, this opportunity is for you. 🙌 📅 Application Deadline: August 22, 2026 🏫 Eligible universities: Addis Ababa, Haramaya, Adama Science and Technology, Arba Minch, Bahirdar, Dilla, Dire Dawa, Hawassa, Jimma, and Mekelle Universities. 🔗Link: https://forms.gle/BwDfwepMiqqWza5S6 Be the voice. Be the change. Be a G17 Ambassador! 💙🧡💚 #G17Ethiopia #G17Ambassadors #UniversityAmbassadors #YouthLeadership
949
3
የክፍት ሥራ ቦታ ማስታወቂያ ማስተካከያ የፍትህ ሚኒስቴር በሀምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው ክፍት የሥራ ማስታወቂያ ላይ የተቀመጠው አጠቃላይ የትምህርት ውጤት (CGPA) መስፈርት ማስተካከያ ተደርጎበታል። በዚሁ መሠረት የሚፈለገው ውጤት፦ * ለወንድ አመልካቾች: 3.6 እና ከዚያ በላይ * ለሴት አመልካቾች: 3.25 እና ከዚያ በላይ ተደርጎ የተሻሻለ መሆኑን እየገለጽን፤ ተወዳዳሪዎች ይህንኑ አውቃችሁ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
1 014
4
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ የኢፌዲሪ የፍትሕ ሚኒስቴር በሕግ የተጣለበትን ኃላፊነት በላቀ ለመወጣት ይችል ዘንድ የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ በማውጣት የአሰራር እና የአደረጃጀት ማሻሻያዎችን አድርጓል። በአዲሱ አደረጃጀት መሠረት ባሉ የተለያዩ ማስተባበሪያዎች፣ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች፣ ዳይሬክቶሬቶች ተመድበው ለመስራት ፍላጎቱ እና ተነሳሽነቱ ያላቸው እና ከዚህ በታች የተመላከቱ መስፈርቶችን የሚያሟሉ የሕግ ባለሙያዎችን በዐቃቤ ሕግነት ለመቅጠር ይህ ማስታወቂያ ወጥቷል። በመሆኑም ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 30 ቀናት ውስጥ በተወዳዳሪነት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን። አስፈላጊ የሆኑ መስፈርቶች፡ ኢትዮጵያዊ የሆነ/የሆነች እና በኢትዮጵያ የሚኖር /የምትኖር ፤ ለሕገ መንግስቱ እና ለሕግ የበላይነት ተገዢ የሆነ/የሆነች ፤ የየትኛውም የፖለቲካ ድርጅት አባል ያልሆነ/ያልሆነች ፤ በታታሪነቱ/ቷ ፣ በታማኝነቱ/ቷ ፣ በሥነ-ምግባሩ/ሯ መልካም ስም ያተረፈ/ች መሆኑን/ኗን ይማርበት/ ትማርበት ከነበረበት ዩኒቨርሲቲ ወይም ከሚኖሩበት አካባቢ ካለ የመንግስት ተቋም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል /የምትችል ፤ የወንጀል ቅጣት ሪከርድ የሌለበት/ባት ፤ የፌዴራል መንግስቱን የሥራ ቋንቋ የሚችል/የምትችል ፤ እንደ አስፈላጊነቱ የሚሰጠውን የጽሁፍም ይሁን የቃል ወይም ሁለቱንም ፈተና መውሰድ እና ማለፍ የሚችል /የምትችል፤ የሥራ መደብ፡ (ዐቃቤ ሕግ) ዐቃቤ ሕግ ደረጃ ሦስት ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋም በሕግ ትምህርት በመጀመሪያ ዲግሪ በ2018 ዓ.ም የተመረቀ /የተመረቀች፤ የመመረቂያ ነጥብ (Cumulative GPA) 3.6 ከዚያ በላይ ያለው/ ያላት፣ የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት 85 ፐርሰንታይል እና ከዛ በላይ በማምጣት ፈተናውን ያለፈ/ያለፈች፤ ብዝሃነት፣ ሴት እና አካል ጉዳተኛ ተወዳዳሪዎችን እናበረታታለን፤ የሥራ ልምድ - 0 አመት ብዛት -25 የምዝገባ ሁኔታ፡- http://www.justice.gov.et በሚለው የተቋሙ ዌብሳይት ክፍት የሥራ ቦታ በሚለው ሥራ ባለው ማስፈንጠሪያ ወይም https://forms.gle/rWi1n6wi8HYYZubc7 በመጠቀም የሚጠይቀውን መረጃ በመሙላት እና ማስረጃዎችን በማያያዝ መመዝገብ ይቻላል። የምዝገባ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ፤ ማስታወሻ፡- ተወዳዳሪዎች ሲመዘገቡ ሊያሟሏቸው የሚገባቸው ሰነዶች፡- 1. ኢትዮጵያዊ መሆናችሁን የሚገልጽ መታወቂያ/ፓስፖርት እና ብሔራዊ መታወቂያ በpdf scan የተደረገ፤ 2. ዋና የትምህርት ማስረጃ (student copy) ጨምሮ በpdf scan የተደረገ ፤ አጠቃላይ የመመረቂያ አማካይ ውጤት CGPA እና የመውጫ ፈተና ውጤትን Exit Exam የሚገልጽ የትምህርት ማስረጃ፣ 3. ከሚኖሩበት አካባቢ ካለ የመንግስት ተቋም ወይም ከተመረቁበት የትምህርት ተቋም የመልካም ሥነ ምግባር ማስረጃ፣ ለበለጠ መረጃ ፡- በስራ ሠዓት በስልክ ቁጥር ፡- +251-15-15-7432 በመደወል፤ እንዲሁም በኢሜል አድረራሻ፡- mojprosecutorsadministration@justice.gov.et ወይም mojpublicprosecutorsa@gmail.com ላይ በመፃፍ ማግኘት ይችላሉ። የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር
1 217
5
🏆 Congratulations 🎉 The Wolkite University Law Students Association extends its heartfelt congratulations to Ephrem Hailema
🏆 Congratulations 🎉 The Wolkite University Law Students Association extends its heartfelt congratulations to Ephrem Hailemariam, a student of Wolkite University School of Law, for securing 🥈Second Place in the 3rd National ELSA Essay Competition on the topic: “The Role of Youth in Advancing Transitional Justice in Ethiopia.” This remarkable achievement demonstrates excellence in legal research, writing, and a strong commitment to contributing to the development of justice and the legal profession. Your success brings pride to Wolkite University School of Law and serves as an inspiration to fellow law students. 👏 Congratulations once again, Ephrem! We wish you continued success in all your future endeavors. ⚖️ Wolkite University Law Students Association (WULSA)
1 347
6
Judicial training ማስታወቂያ ለጉራጌ ዞን የህግ ተመራቂዎች+1
Judicial training ማስታወቂያ ለጉራጌ ዞን የህግ ተመራቂዎች
1 187
7
Нет текста...
1
8
#Judicial_Training ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ፍትህ መምሪያው በመምጣት እንድትመዘገቡ ጊዜ ካለፈ በኃላ የሚመጣ ተመዝጋቢ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን ። ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክል
#Judicial_Training ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ፍትህ መምሪያው በመምጣት እንድትመዘገቡ ጊዜ ካለፈ በኃላ የሚመጣ ተመዝጋቢ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን ። ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን ፍትሕ መምሪያ Thank you @unstoppableO2 for sharing with us🙏 የሕግ መረጃ @legal_infoo
927
9
Join the IFA Summer Camp 2026 Apply for Institute of Foreign Affairs(IFA) Summer Camp 2026 & gain valuable knowledge, practic
Join the IFA Summer Camp 2026 Apply for Institute of Foreign Affairs(IFA) Summer Camp 2026 & gain valuable knowledge, practical experience & networking opportunities with future leaders. Who Can Apply: 🔸2026 Bachelor's degree graduates 🔸Current Master's students 🔸Applicants in Diplomacy, International Relations, Political Science or related social science fields 🔸Minimum CGPA, Female: 3.3 & above, Male: 3.5 & above 🔗Apply: here 📩Email: summer.camp@ifa.gov.et ✍Note: Both Email & forms are Mandatory to fill. Deadline: July 10, 2026 የሕግ መረጃ @legal_infoo
1 073
10
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሰብዓዊ መብቶች ሳምንታዊ መርሐ-ግብር ተጀመሯል ! ​ሰላም ውድ የክለባችን አባላት እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች እንዲሁም የግቢያችን ተማሪዎች በሙሉ በየሳምንቱ ረቡዕ የሚቀርበው የክረምት ልዩ ዝግጅታችን ዛሬ በአይነቱ ልዩ በሆነው የመክፈቻ ዝግጅታችን፣ የሰብዓዊ መብቶችን መሰረታዊ ምንነት በአጭሩ እንደሚከተለው በመቃኘት ይጀምራል። ​⚖️ ሰብዓዊ መብቶች ምንድናቸው? ​ሰብዓዊ መብት ማለት ማንኛውም ሰው ሰው በመሆኑ ብቻ ፣ በየትኛውም ጊዜ እና ቦታ ሊያገኛቸው የሚገቡ መሠረታዊ መብቶች ናቸው። እነዚህ መብቶች በዘር፣ በፆታ፣ በሃይማኖት ወይም በማንኛውም ሌላ መመዘኛ ሳይለዩ ለሁሉም የሰው ልጆች በእኩልነት የሚሰጡ ናቸው። ​📜 ​ሰብዓዊ መብቶች በአራት ዋና ዋና ባህሪያት ይታወቃሉ፦ ​✨1 ፡(inheritable by nature)         በተፈጥሮ የሚገኙ ናቸው ከአንድ ሰው የማይነጠሉ እና የማይወረሱ ናቸው ​🌍2 (universal)      አለማቀፋዊ ናቸው፡ በዓለም ዙሪያ ላሉ ሰዎች ሁሉ በዘር በፆታ በቀለም በሀይማኖት በፖለቲካ አስተሳሰብ ሳይለይ እኩል ተፈጻሚነት አላቸው ​🔗 3 inseparable የማይነጣጠሉ፡ ሁሉም መብቶች እርስ በርስ የተያያዙ ናቸው፤ አንዱን መብት ማክበር ሌላውን ለማረጋገጥ ይረዳል። 4🏖 inalienable (የማይገረሰሱ) ሊገረሰሱ ወይም ሊቀነሉ አይችሉም። በሕግ በተደነገገ ከባድ የወንጀል ቅጣት ካልሆነ በስተቀር አየገረሰሱም። ​📊 ክፍሎችስ አሉት? ​አዎን! ሰብዓዊ መብቶች በጊዜ ሂደት ባዳበሩት ይዘት በሶስት ትውልዶች ይከፈላሉ፦ ​1)st gen (ሲቪል እና ፖለቲካዊ) ዓላማው :የዜጎች ነፃነትን ሚያረጋጥ። በህይወት የመኖር መብት፣ ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት 2nd gen​ (ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ባህላዊ)፦ ዓላማው : እኩልነትን ሚያረጋገጥ ነው። የትምህርት መብት፤ የጤና አገልግሎት መብት ሀብት፣የማፍራት መብት ​3rd gen የጋራ/የአብሮነት መብት:- ዓላማው: አንድነት እና አብሮነትን  ማጠንከር የሰላም መብት ፤ ንፁህ አካባቢ የማግኘት መብት። ለቀጣይ ሳምንት በምን ርዕስ እንዘጋጅሎ ? ሀሳቦን አሰተያየት መስጫው ላይ (comment) ያስፍሩ እናመሰግናለን ። ✍ Natnael.A ​💡 የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሰብዓዊ መብቶች ክለብ
915
11
ውድ የወልቂጤ ዩንቨርሲቲ የህግ ምሩቃን እንኳን ለዚህ ታላቅ ክብር አበቃችሁ! ባለፉት ዓመታት በግቢያችን (በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ) ያሳለፋችሁት እያንዳንዱ አድካሚ የትግል ሒደት፣ ያነበባችኋቸው በዛ ያሉ የሕግ መጻሕፍትና በፅናት ያለፋችኋቸው ፈተናዎች ሁሉ ዛሬ ፍሬ አፍርተው በኩራት ካባውን እንድትለብሱ አድርገዋችኋል። ይህ ቀን የአንድ ትልቅና ስኬታማ የካምፓስ ምዕራፍ መዝጊያ ቢሆንም፣ የፍትሕ መከታ ለመሆን ወደምትሰማሩበት ወደ ሰፊው የሕግ ዓለም የምትገቡበት አዲስና ብሩህ ጉዞ መጀመሪያ ነው። የነገው የሙያና የሕይወት መንገዳችሁ ሁሉ የተቃና፣ በታላላቅ ድሎችና በደስታ የተሞላ እንዲሆንላችሁ ከልብ እመኛለሁ፤ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ስም በሄዳችሁበት ሁሉ በበጎ እንድታስጠሩ ጥርጥር የለኝም። በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ፤ መልካም የሥራ ዘመን ይሁንላችሁ! 🎓🎉⚖️ አቃቤህግ እንዳልካቸው ተስፋዬ የቀድሞ የWULSA ኣባል!
69
12
​🎉 Congratulations to My Dearest Juniors 🎉 ​To the wonderful graduates of the Wolkite University School of Law, 2026 Congratulations on this monumental milestone! ​Seeing you all in your graduation gowns fills my heart with immense joy and nostalgia. Looking back at our time together on campus, we were never just seniors and juniors—our bond was so strong, vibrant, and seamless that it truly felt like we were all part of the exact same batch. ​The unforgettable times we shared will always hold a special place in my heart. From our casual jokes and playful teasing to constantly questioning and learning from one another—those moments made our journey truly beautiful. ​Law school is a grueling marathon, but you faced every tough exam, sleepless night, and heavy workload with unwavering resilience. Seeing you stand victorious today makes me incredibly proud of the professionals you have become. ​Having walked this same stage last year and now serving as a Legal Officer, I can tell you firsthand that the legal world is waiting for brilliant, dedicated minds like yours. I have absolute confidence that you will step into the arena of justice with integrity, sharp intellect, and the same passion you showed in the classrooms of Wolkite University. ​To the future defenders of justice, advocates, and judges—may your professional journey be filled with endless success, breakthroughs, and impactful achievements! With best regards, Ass.attorney, Abdullahi Muhdin(emir) Former WULSA member
138
13
ለመላው የህግ ትምህርት ቤት ተመራቂዎች እንኳን ደስ አላችሁ ዛሬ የደረሳችሁበት የምርቃት ቀን በአጋጣሚ የመጣ ሳይሆን የብዙ አመታት ጥረት፣ፅናት እና እንቅልፍ አልባ ለሊቶች ውጤት ነው።  እስከዛሬ ድረስ ስታልፏቸው የነበሩ ፈተናዎች እና እያንዳንዱ መሰናክሎች ለዛሬ ቀን አድርሰዋችኋል። ይህ የምርቃት ቀን የአንዱ ምእራፍ መዝጊያ ቢሆንም ለሌላ ጉዞ ደሞ መጀመሪያ ነው።  የነገው ጉዞአችሁ የተቃና እና በደስታ የተሞላ እንዲሆንላቹ ልባዊ ምኞቴ ነው በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ ። ✍️ ብሩክ ገዛኸኝ የቀድሞ የWulsa ፀሀፊ የአሁን የፌደራል አ/ህግ።
1 255
14
100% Pass Rate! Congrats all!
1 408
15
Dear 2026 graduates of Wolkite University School of Law(Home), Congratulations on reaching this important milestone. As a proud former student of this very school and now a lecturer who had the privilege of teaching your cohort—the first class I taught in my role as an instructor—I feel a deep sense of pride and connection to each of you. Your graduation reflects years of hard work, late nights, thoughtful debate, and steady commitment to justice and learning. You have not only mastered legal doctrine and reasoning but also shown the character and perseverance that the legal profession demands. Watching you grow from learners into thoughtful advocates has been one of the most rewarding experiences of my career. As you step into the next chapter—whether further study, legal practice, public service, or other paths—carry with you the values this school instilled: integrity, compassion, rigorous analysis, and service to your community. Remember that law is not only a profession but a responsibility to those who rely on fair and honest representation. I am immensely proud to have been part of your journey in two roles: as an alumnus who once walked the same halls and as the first cohort I taught as a lecturer. Your success is a shared achievement for you, your families, and our law school. Go forward with confidence, continue to learn, and make a positive impact wherever you serve. Congratulations once again, Class of (2026). May your careers be fulfilling, your judgments wise, and your commitment to justice unwavering. We love you! Best, Remedan Nürgeta
1 421
16
Congratulations, Wolkite University School of Law Class of 2026! A remarkable milestone has been achieved. Congratulations to all graduates who successfully passed the Exit Examination and completed this important chapter of their legal journey. As you prepare to take the oath of your profession, remember that the law is more than a career. It is a commitment to justice, integrity, and service to society. Soon, you will wear your graduation gowns, walk across the stage with pride, and step into a future filled with responsibility and opportunity. The world needs principled advocates, courageous leaders, and dedicated defenders of justice. May your knowledge serve humanity, and may your voices contribute to a more just society. Congratulations, Future Lawyers! 🎓 Wolkite University School of Law Class of 2026 Ephrem Hailemariam
1 244
17
You can check your exit exam result through the below link https://result.ethernet.edu.et/result
1 192
18
📢 የ2018 የትምህርተ ዘመን ተመራቂዎች እንኳን ደስ አላችሁ!
📢 የ2018 የትምህርተ ዘመን ተመራቂዎች እንኳን ደስ አላችሁ!
1 455
19
ነገሮች ሁሉ ከመሳካታቸው በፊት ከባድ መምሰላቸው ተፈጥሯዊ ቢሆንም እናንተ ግን ባለፉት ዓመታት እጅግ አድካሚ የሆኑትን የሕግ መጻሕፍትና በርካታ ፈተናዎችን በጽናት አልፋችሁ እዚህ የደረሳችሁ ጠንካራ ተማሪዎች ናችሁ። እያነበባችሁ ያደራችሁበት ሌሊት፣ የደከማችሁበት ልፋትና ያነበባችሁት እያንዳንዱ የሕግ አንቀጽ ነገ ፍሬ የሚያፈራበት ትልቅ ቀን በመሆኑ በራሳችሁ ሙሉ እምነት ሊኖራችሁ ይገባል። ጭንቀትን አስወግዳችሁ በተረጋጋ መንፈስ ጥያቄዎችን በጥንቃቄ እያነበባችሁ ጊዜያችሁን በአግባቡ ከተጠቀማችሁ የተረጋጋው አእምሯችሁ ያጠናችሁትን በቀላሉ እንደሚያስታውሰው ጥርጥር የለውም። ይህ የመውጫ ፈተና የድላችሁና ወደ ቀጣዩ ትልቅ የሕይወት ምዕራፍ መሸጋገሪያ ማብሰሪያ እንዲሆንላችሁ ከልብ እመኛለሁ:: መልካም ዕድል! አቃቤህግ እንዳልካቸው ተስፋዬ የቀድሞ የWULSA አባል !
2 813
20
Law(LB) exam takers placed on ICT Building! Good luck all💪
1 776