Joseph Math Tutor
Открыть в Telegram
Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580
Больше1 756
Подписчики
Нет данных24 часа
+617 дней
+8930 день
Архив постов
1 756
የፈተና ቀን ለውጥ ተደርጓል !
ሬሜዲያል ከ ግንቦት 27- ሰኔ 3 Exit Exam ደሞ ከ ሰኔ 4-12 ድረስ እንደሚሰጥ ይፋ ሁኗል !
1 756
#NationalExam
#Grade12
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 24 ቀን እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ ይሰጣል።
በዘንድሮው ሀገር ፈተና 564,219 ተማሪዎች ለፈተና ይቀመጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ያሳያል።
✅ የተፈጥሮ ሳይንስ ፦ 306,964 ተማሪዎች፤
✅ የማህበራዊ ሳይንስ ፦ 257,255 ተማሪዎች
ለፈተናው 667 ማዕከላት እንደተዘጋጁ ተገልጿል።
ፈተናው በዋናነት በበይነ መረብ (Online) የሚሰጥ ሲሆን በተለያዩ አስገዳጅና ልዩ ምክንያቶች ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ ተማሪዎች ብቻ በወረቀት ይፈተናሉ።
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
