ar
Feedback
Joseph Math Tutor

Joseph Math Tutor

الذهاب إلى القناة على Telegram

Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580

إظهار المزيد
1 855
المشتركون
+424 ساعات
+107 أيام
+5030 أيام
أرشيف المشاركات
2018 physics @JMT.pdf1.37 MB

መልሱ ላይ ስህተት አለ!

እስከ ማታ 5:00 ሰርቼ እልክላችኋለሁ።

➡️ የ2018 Physics ESSLCE Exam በምስል ይሄንን ይመስላል:: በደንብ ተጠቀሙበት። 📌 ለቀጣይ ዙር ተፈታኞች ስለሚጠቅማቸው ሼር አድርጉላቸው

photo content
+8

➡️ የ2018 Physics ESSLCE Exam በምስል ይሄንን ይመስላል:: በደንብ ተጠቀሙበት። 📌 ለቀጣይ ዙር ተፈታኞች ስለሚጠቅማቸው ሼር አድርጉላቸው

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

➡️ የ2018 Physics ESSLCE Exam በምስል ይሄንን ይመስላል:: በደንብ ተጠቀሙበት። 📌 ለቀጣይ ዙር ተፈታኞች ስለሚጠቅማቸው ሼር አድርጉላቸው
+9
➡️ የ2018 Physics ESSLCE Exam በምስል ይሄንን ይመስላል:: በደንብ ተጠቀሙበት። 📌 ለቀጣይ ዙር ተፈታኞች ስለሚጠቅማቸው ሼር አድርጉላቸው

#Mathematics መልሱን ከነአሰራሩ ልስራላችሁ?

➡️ 2018 MATHEMATICS FIRST ROUND ONLINE ESSLCE EXAM FULL QUESTIONS ➡️ WITH ITS CORRECT ANSWERS 📌 Share With Your Friends

👆የ2018 የMathemathics Entrance Exam በምስል 📌 ለቀጣይ ዙር ተፈታኞች ስለሚጠቅማቸው ሼር አድርጉላቸው😊

photo content
+2

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

➡️ የ2018 ENGLISH ESSLCE EXAM 📌 ትክክለኛውን መልስ Brief ከሆነ ማብራሪያ ጋር ይዟል:: 📌 ትናንት ሰኔ 23 የመጀመሪያ ዙር ተፈታኞች የተፈተኑት ፈተና ነዉ:: 📌 በቀጣይ ዙር ለሚፈተኑ ተማሪዎች ይሄንን በደንብ ሰርተው ቢገቡ መልካም ነዉ:: ለሁሉም ሼር አድርጉላቸው::

Repost from N/a
#WorldCup አንድ የውጪ አገር ዜጋ ትናንት ጀርመን ትወድቃለች ብሎ 70,000$ (11,000,000 ብር) መደበ እሱ የሚደርሰው ደግሞ 500,000$ (80,000,000) ነበር። እናም ኮመንት ላይ
#WorldCup        አንድ የውጪ አገር ዜጋ ትናንት ጀርመን ትወድቃለች ብሎ 70,000$ (11,000,000 ብር) መደበ እሱ የሚደርሰው ደግሞ 500,000$ (80,000,000) ነበር። እናም ኮመንት ላይ ገብቼ ሳይ ሁሉም እየሰደበው ነበር "እውር ነው እንዴ"... ሌላ ሌላም ብዙ ። ነገር ግን ጀርመን ባልተጠበቀ አገር ተሸንፋ ከአለም ዋንጫው ተሰናበተች ሰውየውም 80,000,000 (500,000$) አፈሰ!                  ደፋር ሁን!😉

#ESSLCE #ExamProtocols የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና ከነገ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ በስድስት ዙሮች በበይነ መረብ እና በወረቀት ይሰጣል። ተፈታኞች ሊ
+1
#ESSLCE #ExamProtocols የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና ከነገ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ በስድስት ዙሮች በበይነ መረብ እና በወረቀት ይሰጣል። ተፈታኞች ሊይዟቸው የሚገቡ ➻ የመፈተኛ መግቢያ ካርድ ➻ የፋይዳ መታወቂያ/የቀበሌ/የትምህርት ቤት መታወቂያ ➻ እስክሪብቶ፣ እርሳስ እና ላፒስ የተከለከሉ ነገሮች ➻ ስልክ፣ ታብሌት፣ ስማርት ሰዓት፣ ካሜራ፣ ስማርት ጃኬት ➻ ያልተፈቀዱ ካልኩሌተሮች ➻ ማንኛውም አይነት ወረቀት፣ መጻሕፍት፣ የማስታወሻ ደብተር ተፈታኞች ዛሬ የሚሰጠውን አጠቃላይ የፈተና አሰጣጥ ገለጻ (Orientation) መከታተል ይጠበቅባቸዋል። የፈተና አሰጣጥ መመሪያዎችን መጣስ ከፈተናው መሰረዝ ባለፈ ከባድ ሕጋዊ ቅጣት ያስከትላል ተብሏል። የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም ይሰጣል።