Joseph Math Tutor
رفتن به کانال در Telegram
Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580
نمایش بیشتر1 736
مشترکین
+1424 ساعت
+727 روز
+7430 روز
آرشیو پست ها
1 743
የእናቶች ቀን 👩👧👧👩👦👦
Mother’s day 👩👧👩👦👩👧👧👩👦👦👩👧👦🤰🤱
May 10,2026🫶🏽
የእናት ነገር ለመናገር ከቃላት በላይ ነው።
እናት ማለት ትርጉሙ ከባድ ነው የእናትን ትርጉም ለመተርጎም ቃላት አይገኙለትም ከሁሉም ፍጥረታት እናት ትለያለች ከማህፀኗ ጀምሮ ሁሌም በልቧ አዝላን ትኖራለች ።
የራሷን ህይወት ሳትሰስት ለልጇ ትሰጣለች በቃ እናት እናት ......ናት ሁሌም በልብ ውስጥ ትኖራለች ::
ክብር፣ ረጅም ዕድሜ፣ ጤና ፣ደስታ እና ሰላም ለውድ እናቶቻችን🙏🙏🙏
ያኔ በለጋው ልጅነት
ሳላውቅ ያን ክፋት ደግነት
እቅፍ አርገሽኝ በአንቀልባ
ጠዋት ማታ ሆድሽ ሲባባ
ልጄ ስትይ ተጨንቀሻል
የእናት ፍቅር ዋጋ ከፍለሻል
ማን ለእኔ ይተካሻል።❤️
1 743
Repost from N/a
We will have an online mock test tonight, on the following courses.
1. Applied II (Eng & Sci)
2. Applied III
Channel: @josephmathtutor
The exam will start at 2:00 LT
1 743
Repost from N/a
+1
የአርበኞቻችንን ጽናት እና ለሀገር የከፈሉትን መስዋዕትነት ሁሌም በክብር እናስባለን። ያወረሱን ነፃነት ለሁላችንም ኩራት ነው።
መልካም የአርበኞች ቀን!🫡🇪🇹
ኢ ት ዮ ጵ ያ
1 743
Repost from N/a
+1
የአርበኞች ቀን በኢትዮጵያ:
ዛሬ ሚያዝያ 27 ቀን የሚከበረው የአርበኞች ድል ቀን፤ ኢትዮጵያውያን የፋሺስት ጣሊያንን ወራሪ ጦር ከአምስት ዓመታት (1928–1933 ዓ.ም) መሪር ተጋድሎ በኋላ ድል አድርገው አገራቸውን ነጻ ያወጡበት ታሪካዊ ዕለት ነው።
የድል ቀኑ ትርጉም፦ ሚያዝያ 27 ቀን 1933 ዓ.ም ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ ከአምስት ዓመት ስደት በኋላ በድል አድራጊነት አዲስ አበባ የገቡበት ቀን ነው። ይህም ጣሊያን አዲስ አበባን በወረራ ከተቆጣጠረችበት ቀን (ሚያዝያ 27 ቀን 1928 ዓ.ም) ጋር በትክክል እንዲገጥም ተደርጓል።
የአርበኞች ገድል፦ በዱር በገደል ለአምስት ዓመታት የተዋጉት እንደ እነ ራስ አበበ አረጋይ ያሉ ጀግና አርበኞች፤ ለጠላት ዕረፍት በመንሳትና የፋሺስትን ጦር በማዳከም ለአገሪቱ ነጻነት ትልቅ መሥዋዕትነት ከፍለዋል።
የንጉሡ የታሪክ አዋጅ፦ ንጉሠ ነገሥቱ አዲስ አበባ በገቡበት ዕለት ባደረጉት ንግግር "ለክፉ ክፉ አትመልሱ፤ የኢትዮጵያን መልካም ስም አታሳድፉ" በማለት ሕዝቡ በተማረኩ የጣሊያን ወታደሮች ላይ በቀል እንዳይፈጽም አዘው ነበር።
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
