ለአብንና ለተላላኪው የፋኖ ፅንፈኛ ቡድን ይድረስልኝ አደራ ሸር
#ፋኖ_ተስፋ_ቁረጥ__!!
⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼
የኢስላም ጠላቶች ድሮም ሆነ ዛሬ፡
በሀበሻ ምድር በኢትዮጲያ አገሬ፡
ኢስላምን ለማጥፋት ሙስሊሙን ለመግደል፡
ፈፅመውብናል እጅግ ብዙ በደል፡
አፋፍ ላይ አዝልቀው ሰደውናል ገደል፡
#አወ_!!
ሜዳ ላይ ዘርግተው በግፍ አርደውናል፡
የበደልን አይነት ፈፅመውብናል፡
ሀገሪቱ እንዳትፈርስ ያን ሁሉ ችለናል፡
መረረን ሰለቸን አሁን ግን በቅቶናል፡
ትዕግስታችን ፍርሀት ስለመሰላቸው፡
እስኪ ባንድ ሆነን ሀግ እንበላቸው!?
#እንዴ__!!!?
ጎንደር ላይ ወፍ ጠጌ ባህርዳር ላይ ሞጣ፡
የፈፀሙት በደል ከውስጤ ሳይወጣ፡
አሁን ደግሞ ዛሬ ደሴ ላይ ከመጣ፡
ወላሒ ልታገል እሩሔ እስኪወጣ!!
አንችን ጥዬ ብሸሽ ኢስላሜ ተደፍረሽ፡
ልጀ ነው አትበይኝ ትፊኝ በቃ አንቅረሽ፡
ቆሜ ዜና አልሰማም መስጅዴ ሲደፈር፡
እኔ እታገላለሁ አፅሜ እስኪሆን አፈር፡
#አሏህ__ምስክሬ!!?
ያመኛል በጠና እምነቴ ሲነካ፡
በሲኖዶስ ቅዠት በቄሶች ሰበካ፡
ትላንት አባቶቹ አባቴን ገድለዋል፡
ዛሬ ደግሞ እነርሱ እኔን በድለዋል፡
ሁሌም የግፍ ቁና ለኛ እያጎነጩን፡
ደስታ እንዳይሰማን ሁሌ እያቀጨጩን፡
ሶላት ከቆምንበት መጥተው እየገጩን፡
ሀበሻን ልቀቁ ማለት ነው እንቅጩን!?
#ታዲያ__!!
ከትውልድ ሀገሬን ለቅቄ ከምሔድ፡
ጠላት እንድሰፋው እኔ ከምሰደድ፡
መስጅዴ ላይ ሞቼ ልቀየር ወደ አመድ፡
#ኩፋርን_ፈርቼ___!!
#አንገቴን
ደፍቼ!!
አንችን ጥዬ ብሔድ አብልጨ ከራሴ፡
ይቅር አትበይኝ ተቀየሚኝ ደሴ፡
ተነስ አንተ ሙስሊም ታጠቅ አድስ ወኔ፡
ክላሽህን አንሳ በል ጠንክር ወገኔ፡
ተራራ ሜዳውን አብሬህ ልሽከርከር፡
ኩፋር ከሚገዛኝ ላንተ ልሁን አሽከር፡
ተደራጅተህ ጥራኝ በል ወስነህ ምከር፡
#እመነኝ_ወላሒ__!!
ምስክሬ ይሁን የፈጠረኝ አምላክ፡
እምነቴን ከድቼ ለጠላቴ ብላክ፡
ብቻ ጥራኝ አንተ እከተልሀለሁ፡
ሞትንም አልፈራ ወስኘበታለሁ፡
ለኢስላም እምነቴ ደሜን እሰጣለሁ፡
በምችለሁ ሁሉ እኔ አንድ ወጣት አለሁ፡
--------------------------------------------
ኢስላምን ልጠብቅ እመጣለሁ ጥራኝ፡
እኔ ልከተልህ አንተም ወስን ምራኝ፡
በሰሜን በደቡብ የጦር ስልት አሰራኝ፡
ዘላለም ተረግጣ ሁሌም ተጨቁኖ፡
በኦርቶዶክስ እምነት በወታደር ፋኖ፡
መስቀል እያበተ እርሱ ጀግና ሆኖ፡
በጥይት ከመታው መስጂደን ደግኖ፡
አልቀርም ሳልሰብረው ሳላስነካው ማኖ፡
#አወ___!!
በአማራው ክልል ፋኖ በሚል ፊክራ፡
እቅድን አውጥቶ ቄስና ደብተራ፡
መስጅዱን አፍርሶ ቤተስኪያን ሊሰራ፡
ወደ ቀድሞው ስልቱ ድጋሜ ሊያመራ፡
ድሩን ሲጎነጉን ወገኑን ሲጣራ፡
አንተስ የኔ ኮከብ ምንድን ነው የሆንከው!?
በእምነትህ መቀለድ መች ነው የጀመርከው!?
የክልሉ መንግስት ፀጥ ሲል እያዬህ፡
ሙስሊሙ በመሆንህ፤
በእምነትህ ብቻ እየተሰቃዬህ፡
⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼
እስከመቼ ድረስ ሲለምን ይኖራል!?
እስከመቼ ድረስ ሙስሊም ይደፈራል!?
እስከመቼ ድረስ ይሔ ግፍ ይሰራል!?
ምን አደረገና በእስልምናው ያፍራል!?
መቼ ነው የኛ ግፍ በደል የሚቆመው!?
መቼ ነው #ለመንግስት_ደማችን የሚያመው!?
ከቶ መቼ ይሆን ፋኖ እሚባል አውሬ፡
ከስሩ እሚጠፋው ከትውልድ ሀገሬ፡
በጎንደር በጎጃም ሙስሊም ተጨቁኖ፡
ሁለተኛ ዜጋ በሀገሩ ላይ ሆኖ፡
እኛ እየተገደልን ገዳያችን ገኖ፡
አንኖርም ከንግድህ ተዋህደን ከፋኖ፡
________
#ይህ_አቋማች
ን_ነው!!
ሁሌ
እማይታጠፍ ዘ
ወትር ቃላችን፡
ፋኖ እሚባል ቡድን ይጥፋ ካገራችን፡
የማይቀያየር ይህ ነው አቋማችን፡
ለተዋሆዶ እምነት ለሆነው ጠበቃ፡
ሌት ቀን ለሚሰራው ሰከንድም ደቂቃ፡
መስጂድ ከሚያፈርሰው ባፈሙዙ ላንቃ፡
ወደኛ ተኩሶ ቀለሀዋ ወድቃ፡
ከንግድህ ፋኖ ጋር አንኖርም በቃ!!?
መሮናል ፍቻችሁ በቃን በቃን በቃ፡
አንንሸረደድም ለካፊር ጠበቃ፡
⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼
ወይ እንደ አባቶቼ ለእምነቴ እሞታለሁ፡
ወይ ደግሞ በቋንቋው አናግረዋለሁ፡
ድናችን ተነክቶ እኛ ላያስችለን፡
በቃ እንግድህ ተውት እንተያያለን፡
ረስቶናል እኛን የክልሉ መንግስት፡
ቃል ገብቷል ለፋኖ ተቀይሮ እንደ እስስት፡
ጭቆናው አልቆመም ቀጥሏል አሁንም፡
ሆድ ባዶ ይቀራል ብናገር ሁሉንም፡
የአማራነት ቃሉ ፍቹና ትርጉሙ፡
ሙስሊሙን ሳይጨምር ክርስቲያን ነው ሁክሙ፡
ለዚህም ሲባል ነው አማራ እምጠላው፡
ዘግናኝ ግፍ ጭቆናው ሆደን እየበላው፡
ዛሬም አቋሜ ነው #አማራ_አይደለሁም፡
ከጎንደር ከጎጃም ፋኖ ጋር የለሁም፡
ሴራቸውን ሳታውቅ የገባህ ወንድሜ፡
ውጣ ከአብን ወጥመድ ይድረስህ ቀለሜ፡
ለእምነትህ ታገል ለብቻህ ተደራጅ፡
ለዟሊም ለኩፋር አትሁን ተዋራጅ፡
ብቻህን አትሆንም አለን ዘመዶችህ፡
የኢስላም ውድ ልጅ ቆራጥ ወንድሞችህ፡
የኢስላም መደፈር የወገንህ ለቅሶ፡
ሀዘኑ ተሰምቶህ በልብህ ላይ ፈሶ፡
ካለህበት ቦታ ያምጣልን ቀስቅሶ፡
ናቶሎ አደራጀን ይክፋህ ይቆርቁርህ፡
ከዚህ በላይ እኔ በምኔ ልንገርህ፡
እስከኖረ ድረስ ፋኖ እሚባል አውሬ፡
አታድግም በፍፁም ውድ እናት ሀገሬ፡
ይፍረስልን ፋኖ ይህ ነው ንግግሬ፡
#ፋኖ_ሆይ__!!
በአብን ስብከት በቄሶች ድጎማ፡
በጣም ብትወጠር እንደ ፊኛ ጎማ፡
በእምነቴ ከመጣህ ማንንም ላልሰማ፡
ይልቅ አትነካካኝ ተወኝ ተወኝማ፡
!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
እየጨፈርክ ያኔ መስጅድ ያቃጠልከው፡
ዙሪያ ክብ ሰርተህ አንድደህ የሞቅከው፡
አልጠፋም ካንጀቴ ፍምና ነድዱ፡
ዳግም በመስጂዴ እንኳን ልትቀልዱ፡
የቦሩ ሜዳው ግፍ ከአዕምሮዬ አሎጣም፡
በተራ ስታርዱት ያንን ባለ ጥምጣም፡
ያንን ባለ ቀሚስ ያን ባለ ሽርጣም፡
መስጂድ አፍርሳችሁ ቤተስኪን ስትሰሩ፡
የዛ ሁሉ በደል አልለቀቀም ስሩ፡
እንኳን በድጋሜ እናንተው ደፍራችሁ፡
ሲጀመር የፍትህ ታሪክ መች አላችሁ!?
#ፋኖ_ሆይ____!!
የደብተራው ቅልብ የአብን ተላላኪ፡
የአንድ እምነት አቀንቃኝ የሆንከው ሰባኪ፡
አባክህ በኢስላም እጅህን አንሳልን፡
የክልሉም መንግስት ፋኖን ሀግስልን፡
ድርጅቱም ይፍረስ አብንም ይጥፋልን፡
አልያ ግን እመነኝ እኛ ሰልችቶናል፡
ዘግናኝ ግፋችሁን መሸከም በቅቶናል፡
ከአቅም በላይ ሆኖ አሁንስ መሮናል፡
እየተሰበከ በየ ገዳማቱ፡
ፋኖም ይሁን አብን ኢስላም ነው ጠላቱ፡
#ፋኖ_ተስፋ_ቀረጥ__!!
ትንፋሹ የሚፋጅ እንደ እሳት ረመጥ፡
እምነቱ ተደፍሮ አርፎ እማይቀመጥ፡
አለ ብዙ ጀግና ከመካከላችሁ፡
ፀጥ ያላችሁ ጊዜ ፈርቶ እንዳይመስላችሁ፡
በጣም አትቅበጡ ጮሆ እንዳይውጣችሁ፡
ወይ አርፈህ ተቀመጥ ወይ ሞትህን ምረጥ፡
ሙስሊምን በእምነቱ፤
መጨቆን አትችልም ፋኖ ተስፋ ቁረጥ፡
-----------------------------------------------
በኑረዲን አል አረቢ(ከገጠር)
---------------------------------------------
https://t.me/nuredinal_arebi
https://t.me/nuredinal_arebi
https://t.me/nuredinal_arebi
⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼⁼