ru
Feedback
Akaki Kale Heywet Church School📖 አቃቂ ቃለ ሕይወት ቤ/ክ ት/ቤት

Akaki Kale Heywet Church School📖 አቃቂ ቃለ ሕይወት ቤ/ክ ት/ቤት

Открыть в Telegram
1 518
Подписчики
Нет данных24 часа
-27 дней
+1230 день
Архив постов
🎉 እንኳን ደስ አላችሁ! 🎉 ለአቃቂ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች፣ ወላጆች፣ መምህራን፣ የአስተዳደር ሰራተኞች እና ለመላው የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ! በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎቻችን በሙሉ አመርቂ ውጤት በማምጣት በማለፋቸው የተሰማንን ታላቅ ደስታ እየገለጽን፣ በድጋማ እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን! ት/ቤቱ

በምርቃት ፕሮግራሙ ላይ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የሜዳሊያ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል
+1
በምርቃት ፕሮግራሙ ላይ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የሜዳሊያ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል

አቃቂ ቃለ ሕይወት ትምህርት ቤት ለመጀመሪያ ጊዜ ለሁለት ዓመት በMarketing and Web- design ያስተማራቸውን 21 ተማሪዎች ዛሬ አስመረቀ።

አስደሳች ዜና ለአቃቂ ቃለ ሕይወት ትምህርት ቤት ተማሪዎች፣ ወላጆችና የወተመህ አባላት በሙሉ! ትምህርት ቤታችን ለመጀመሪያ ጊዜ በሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት በ Marketing and Sales Management እና Web Design and Development የሞያ ዘርፎች ያሰለጠኗቸውን 21 ተማሪዎች የፊታችን ቅዳሜ ማለትም 20/10/2018ዓ.ም ያስመርቃል። በመሆኑም የ12 ክፍል ተማሪዎችና ወላጆች እንድትገኙልን በአክብሮት እናሳውቃለን። ት/ቤቱ

የተከለሰ ፕሮግራም
የተከለሰ ፕሮግራም

የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ አድርጋል። ሰኔ 13/2018 ዓ.ም የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግ
+1
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ አድርጋል። ሰኔ 13/2018 ዓ.ም የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞ በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል። ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል። @አ/አ ት/ቢሮ

AKHCS 2018 E.C Grade 6&8 Ministry Exam takers.

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 23 ጀምሮ ይሰጣል‼️ የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገ
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 23 ጀምሮ ይሰጣል‼️ የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ። 📌የተፈጥሮ ሳይንስ፡ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 3 ቀን (306,708 ተማሪዎች) 📌የማኅበራዊ ሳይንስ:- ከሐምሌ 6 እስከ ሐምሌ 16 ቀን (257,150 ተማሪዎች) በአዲስ አበባ፣ ድሬዳዋና ሐረር ሙሉ በሙሉ በኦንላይን (በኢንተርኔት) ይሰጣል። በሌላ በኩል ከሰኔ 4 ቀን 2018ዓ.ም ጀምሮ ከ224 ሺህ በላይ ለሚሆኑ የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የመውጫ ፈተና በ88 ማዕከላት እየተሰጠ ይገኛል። ለአጠቃላይ ፈተናዎቹ ከ600 በላይ ማዕከላት ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸው ተገልጾ፤ ተማሪዎች አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ተአሳስቧል። @berbirmereja @berbirmereja

2018 EC Second Semester Final Examination Schedule
2018 EC Second Semester Final Examination Schedule

2018 E.C Second Semester Model Examination Schedule for regular students
2018 E.C Second Semester Model Examination Schedule for regular students

ቀን፡ 21/09/2018ዓ·ም ማሳሰቢያ፡ ለወላጆች እና ተማሪዎች በሙሉ!          በተደራራቢ ፕሮግራሞች ምክንያት ነገ በ 22/09/2018ዓ·ም ይሰጥ የነበረው የማጠናከሪያ ት/ት የማይኖር መሆኑን እንገልፃለን።

ጉዳዩ፡- የተከለሰ የ2018 ዓ.ም ማጠናቀቂያ የትምህርት ጊዜ ሰሌዳ /የትምርት ካላንደር/ መላክን ይመለከታል፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ስር ባሉ የመንግስት፣ የግል እና በሌሎች
ጉዳዩ፡- የተከለሰ የ2018 ዓ.ም ማጠናቀቂያ የትምህርት ጊዜ ሰሌዳ /የትምርት ካላንደር/ መላክን ይመለከታል፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ስር ባሉ የመንግስት፣ የግል እና በሌሎች የተያዙ ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛ ደረጃ፣ መካከለኛ ደረጃ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በ2018 ትምህርት ዘመን ወጥ የሆነ የተከለሰ የትምህርት ማጠቃለያ ስራ አተገባበር የጊዜ ሰሌዳ /የትምህርት ካላንደር/ ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ 1 ገጽ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡