Ethiopian Sugar Industry Group
Открыть в Telegram
1 756
Подписчики
-124 часа
+37 дней
+430 день
Загрузка данных...
Похожие каналы
Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
июнь '26
июнь '26
+20
в 0 каналах
май '26
+44
в 0 каналах
Get PRO
апрель '26
+35
в 0 каналах
Get PRO
март '26
+29
в 0 каналах
Get PRO
февраль '26
+27
в 0 каналах
Get PRO
январь '26
+16
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '25
+32
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+26
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '25
+24
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+25
в 0 каналах
Get PRO
август '25
+53
в 0 каналах
Get PRO
июль '25
+69
в 0 каналах
Get PRO
июнь '25
+34
в 0 каналах
Get PRO
май '25
+24
в 0 каналах
Get PRO
апрель '25
+57
в 0 каналах
Get PRO
март '25
+79
в 0 каналах
Get PRO
февраль '25
+39
в 0 каналах
Get PRO
январь '25
+77
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '24
+257
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+31
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '24
+51
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+31
в 0 каналах
Get PRO
август '24
+1 392
в 0 каналах
| Дата | Привлечение подписчиков | Упоминания | Каналы | |
| 17 июня | +1 | |||
| 16 июня | 0 | |||
| 15 июня | 0 | |||
| 14 июня | 0 | |||
| 13 июня | +1 | |||
| 12 июня | +1 | |||
| 11 июня | +1 | |||
| 10 июня | +4 | |||
| 09 июня | +2 | |||
| 08 июня | 0 | |||
| 07 июня | +1 | |||
| 06 июня | +2 | |||
| 05 июня | +1 | |||
| 04 июня | +3 | |||
| 03 июня | +3 | |||
| 02 июня | 0 | |||
| 01 июня | 0 |
Посты канала
+2
በማዕከል ደረጃ የምርምር ውጤቶች እና አዳዲስ የምርምር ፕሮፖዛሎች ግምገማ ተካሄደ
----------------------------------------------------------------------
በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ የምርምርና ስልጠና ዘርፍ ከሰኔ አንድ እስከ ሰኔ አራት 2018ዓ.ም በወንጂ ዋናው የምርምር ማዕከል የምርምር ሥራዎች ግምገማ አካሄደ።
በዚህ መድረክ ላይ ከዋናው የምርምር ማዕከል፣ ከስኳር አካዳሚ፣ ከኦሞ ኩራዝ ንዑስ ምርምር ማዕከል፣ እንዲሁም ከወንጂ ሸዋ፣ ከመተሃራ፣ ከፊንጫኣ እና ከጣና በለስ ስኳር ፋብሪካዎች የተውጣጡ ከ40 በላይ የሚሆኑ ባለሙያዎችና የስራ መሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል።
በግምገማ መድረኩ ሰባት የተጠናቀቁ የምርምር ውጤቶች፣ አምስት የማማከር (Advisory) ሥራዎች፣ 17 አዳዲስ የምርምር ፕሮፖዛሎች እንዲሁም አራት በመካከለኛ ደረጃ የሚገኙ የምርምር ሂደት ሪፖርቶች (Intermediate Research Results) ተገምግመዋል።
የግምገማ መድረኩ የዘርፉን የምርምር ጥራት ለማረጋገጥና የሀገሪቱን የስኳር ምርትና ምርታማነት በሳይንሳዊ መንገድ ለማሳደግ ያለመ ስኬታማ መርሃ ግብር እንዲሁም የቀረቡ የጥናት ወረቀቶች በጥልቀት የተገመገሙበት ሆኖ ተጠናቋል።
| 2 | በማዕከል ደረጃ የምርምር ውጤቶች እና አዳዲስ የምርምር ፕሮፖዛሎች ግምገማ ተካሄደ
----------------------------------------------------------------------
በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ የምርምርና ስልጠና ዘርፍ ከሰኔ አንድ እስከ ሰኔ አራት 2018ዓ.ም በወንጂ ዋናው የምርምር ማዕከል የምርምር ሥራዎች ግምገማ አካሄደ።
በዚህ መድረክ ላይ ከዋናው የምርምር ማዕከል፣ ከስኳር አካዳሚ፣ ከኦሞ ኩራዝ ንዑስ ምርምር ማዕከል፣ እንዲሁም ከወንጂ ሸዋ፣ ከመተሃራ፣ ከፊንጫኣ እና ከጣና በለስ ስኳር ፋብሪካዎች የተውጣጡ ከ40 በላይ የሚሆኑ ባለሙያዎችና የስራ መሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል።
በግምገማ መድረኩ ሰባት የተጠናቀቁ የምርምር ውጤቶች፣ አምስት የማማከር (Advisory) ሥራዎች፣ 17 አዳዲስ የምርምር ፕሮፖዛሎች እንዲሁም አራት በመካከለኛ ደረጃ የሚገኙ የምርምር ሂደት ሪፖርቶች (Intermediate Research Results) ተገምግመዋል።
የግምገማ መድረኩ የዘርፉን የምርምር ጥራት ለማረጋገጥና የሀገሪቱን የስኳር ምርትና ምርታማነት በሳይንሳዊ መንገድ ለማሳደግ ያለመ ስኬታማ መርሃ ግብር እንዲሁም የቀረቡ የጥናት ወረቀቶች በጥልቀት የተገመገሙበት ሆኖ ተጠናቋል። | 1 |
| 3 | Нет текста... | 558 |
| 4 | Нет текста... | 510 |
| 5 | Нет текста... | 423 |
| 6 | በኦሞ ኩራዝ ስኳር ፋብሪካዎች የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ
_____________________________ ____________________
በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በክቡር አቶ ወዮ ሮባ የተመራው የግሩፑ ማነጅመንት የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 2 እና ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካዎች የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸምና እና የቀጣይ ኦኘሬሽን የዝግጅት ምዕራፍ ግምገማ አድርጓል።
የማነጅመንት አባላቱ ለቀጣይ ኦፕሬሽን ዝግጅት በመከናወን ላይ የሚገኙ ተግባራትን ተዘዋውረው ከጎበኙ በኋላ ከፋብሪካዎቹ በየደረጃው ከሚገኙ የሥራ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች ጋር ውይይት በማድረግ በዕቅድ አፈጻጸም የተመዘገቡ መልካም አፈጻጸሞች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ እና ቀሪ ሥራዎች በቀጣይ ጊዜያት በልዩ ትኩረት መከናወን እንደሚገባቸው አቅጣጫ ሰጥተዋል፡፡
በፋብሪካዎቹ በተካሄደው የመስክ ጉብኝትና የዕቅድ ግምገማ ውይይት ላይ የግሩፑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ወዮ ሮባ የሸንኮራ አገዳ ሽፋን እና ምርታማነት ማሳደግ ፣ የተጓዳኝ ልማት ሥራዎችን ማስፋፋት እንዲሁም የፋብሪካና የእርሻ መሳሪያዎች ጥገና ዕቅድ በተሟላ መልኩ ለማሳካት ከፍተኛ ርብርብ እንዲደረግ አሳስበዋል፡፡
በውይይት የተነሱ ተግዳሮቶችን በተደራጀ እና በተቀናጀ መልኩ በመቅረፍ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያግዙ ቁልፍ ተግባራት ላይ በማተኮር የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ በየደረጃው የሚገኙ ሠራተኞች እና የሥራ መሪዎች ከወትሮ በላቀ ሁኔታ መንቀሳቀስ እንደሚገባ ክቡር ዋና ሥራ አስፈጻሚው አስገንዝበዋል፡፡
የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካ በቅርቡ ወደሁለተኛው ዙር ኦፕሬሽን የሚገባ በመሆኑ ቀሪ የዝግጅት ምዕራፍ ተግባሮችን በቶሎ በማጠናቀቅ ፋብሪካውን ለማስነሳት ሁሉም ሰራተኛ እና አመራር እጅ ለእጅ ተያይዞ የፋብሪካውን የምርት ዕቅድ ለማሳካት መስራት እንደሚጠበቅባቸውም ክቡር ዋና ሥራ አስፈጻሚው አሳስበዋል፡፡ | 384 |
| 7 | ነፍ ይማር | 93 |
| 8 | የሐዘን መግለጫ
_______________
በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ በምርምርና ስልጠና ዘርፍ ላለፉት አስር ዓመታት በተመራማሪነት ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ ቶሎሳ ታዬ ሁንዴሳ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም. በደረሰባቸው ድንገተኛ አደጋ በተወለዱ በ33 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ እና ሠራተኞች አቶ ቶሎሳ ታዬ ድንገተኛ ሕልፈት የተሰማንን ጥልቅ ኃዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና መጽናናትን እንመኛለን!! | 829 |
| 9 | Нет текста... | 924 |
| 10 | Нет текста... | 924 |
| 11 | የኢ.አር.ፒ እና ኤ.ኤም.ኤስ ሥርዓት አጠቃላይ ምልከታና ተጨማሪ ግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ ተካሄደ
_________________________________________
የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ተግባራዊ ለማድረግ ትግበራ ምዕራፍ ላይ የደረሰው ተቋማዊ የሀብት አመራር (ኢ.አር.ፒ) እና የእርሻ ሥራዎች አመራር ሥርዓት (ኤ.ኤም.ኤስ) ምልከታና የከፍተኛ ማነጅመንት ተጨማሪ ግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ ተካሂዷል፡፡
አጠቃላይ የፕሮጀክት ምልከታና የከፍተኛ ማነጅመንት ተጨማሪ ግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ በንግግር የከፈቱት የግሩፑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ወዮ ሮባ መድረኩ የፕሮጀክቱ ይፋዊ ትግበራ የመጨረሻ እርምጃ ተደርጎ የሚወሰድ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
በእስካሁኑ የፕሮጀክቱ ትግበራ ሒደት መሰረታዊ የሆነው የሲስተም ዲዛይን ሥራ ተጠናቆ የተለያዩ የፍተሻ እና የግምገማ ሥራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውን ያስታወሱት ክቡር ዋና ሥራ አስፈጻሚው ወጥ ቻርት ኦፍ አካውንት መፍጠር፣ ኮስት ሴንተር እና አይተም ኮዲፊኬሽን፣ በተቋም ደረጃ የሚገናኙ የሥራ ሒደቶች ፕሮሰስ ማፒንግ ቀጣይ ተግባራት መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡
የተቋማዊ ሀብት አመራር (ኢ.አር.ፒ) እና የእርሻ ሥራዎች አመራር ሥርዓት (ኤ.ኤም.ኤስ) ፕሮጀክት የመጨረሻው የትግበራ ምእራፍ ላይ መድረስ መቻሉ አስደሳች ቢሆንም ቀሪ ሥራዎች ልዩ ትኩረት የሚሹና ወሳኝ በመሆናቸው የግሩፑ ከፍተኛ የማነጅመንት አባላት ልዩ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ዋና ሥራ አስፈጻሚው አሳስበዋል፡፡
ግሩፑ ወደሥራ ለማስገባት እየሰራበት ያለው የተቋማዊ ሀብት አመራር (ኢ.አር.ፒ) እና የእርሻ ሥራዎች አመራር ሥርዓት (ኤ.ኤም.ኤስ) ፕሮጀክት መንግስት ተግባራዊ በማድረግ ላይ የሚገኘው የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ዕቅድን ለማሳካት የራሱን ድርሻ ከመወጣት አንጻር ከፍተኛ ሚና ያለው መሆኑን በመረዳት ለፕሮጀክቱ ስኬት ከፍተኛ ትኩረት በመስጠትና አስፈላጊውን ሀብት በመመደብ ወደሥራ መግባቱን ክቡር አቶ ወዮ ሮባ አስታውሰዋል፡፡
የፕሮጄክቱ ትግበራ ውጤታማ ሆኖ እንዲቀጥል የቴክኖሎጂ አልሚ ኩባንያ፣ ኢትዮ ቴሌኮምና አማካሪው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቴክኖሎጂ ትምህርት ቤት ላደረጉት ከፍተኛ አስተዋጽዖ ክቡር ዋና ሥራ አስፈጻሚው ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
የፕሮጀክቱ አማካሪ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቴክኖሎጂ ትምህርት ቤት ተወካይ ናትናኤ አርጋው (ዶ/ር) ሮጀጀክቱ ያለበትን ሁኔታ ለግሩፑ ከፍተኛ ማነጅመንት አባላት ሪፖርት ባቀረቡበት ወቅት የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ማነጅመንት ለፕሮጀክቱ ስኬቱ ያሳየው ቁርጠኝነት የሚደነቅ እና ለሌሎች ተቋማት በአርዓያነት የሚወሰድ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡
በተደረገው አጠቃላይ የምክክር እና የቢዝነስ ኢንተለጀንስ እንዲሁም የሁሉም ሞጁሎች ምልከታና የማኔጅመንቱ ተጨማሪ ግብአት ማሰባሰቢያ መድረክ ላይ የግሩፑ ከፍተኛ አመራሮች፣ የፕሮጀክቱ አማካሪ እና የሥርዓቱ አበልጻጊ ድርጅት ተወካዮች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ | 620 |
| 12 | Extension of Financial Bid Opening Date
_______________
https://etsugar.com/esig/2026/05/20/extension-of-financial-bid-opening-date/ | 952 |
| 13 | የቅጥር ማስታወቂያ
______________________
የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ለኦሞ ኩራዝ ቁጥር 2 እና ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካዎች
ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በተተኪነት አሠልጥኖ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል
_________________
ኦንላየን ማመልከቻ ቅጽ
_________________
https://forms.gle/QFToER8caBTeN8sN7 | 1 001 |
| 14 | Technical Evaluation Tender Result (FP/OT/02/SIG/2026 For the Procurement of 50 Units of 190-200 HP Cane Haulage Tractors
https://etsugar.com/esig/2026/05/15/technical-evaluation-tender-result-fp-ot-02-sig-2026-for-the-procurement-of-50-units-of-190-200-hp-cane-haulage-tractors/ | 913 |
| 15 | Нет текста... | 961 |
| 16 | በኦሞ ቤልት በመዝነብ ላይ የሚገኘው ከፍተኛ ዝናብ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል
______________________________
በኦሞ ቤልት ስኳር ፋብሪካዎች በመዝነብ ላይ የሚገኘው ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ በልዩ ልዩ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት ከማድረሱም በተጨማሪ አጠቃላይ የመሬት ዝግጅት፣ አገዳ ተከላ እና ክብካቤ ሥራዎችን እያስተጓጎለ ይገኛል፡፡
በኦሞ ኩራዝ ቁጥር 2 እና ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካዎች ከየካቲት ወር ጀምሮ በመዝነብ ላይ የሚገኘው ወቅቱን ያልጠበቀ ከፍተኛ ዝናብ ያስከተለው ጎርፍ በፋብሪካዎቹ የመኖሪያ መንደሮች፣ መንገዶች፣ ድልድዮች እና የመስኖ ካናሎች ላይ ጉዳት እያደረሰ እንደሚገኝ ታውቋል፡፡
ጎርፉ የሠራተኛ መኖሪያ መንደሮች እርስ በርስ እና ከዋና ከተማ ጋር የሚያገናኝ ዋና መንገድ መቆረጥ፣ በአብኛው የአገዳ ማሳዎች በጎርፍ ውሃ መሞላት (መዋጥ)፣ የሠራተኛ መኖሪያ ቤቶች በጎርፍ ውሃ የመጥለቅለቅ አደጋ አስከትሏል፡፡
በኦሞ ኩራዝ ቁጥር 2 የተመዘገበው የሜትሮሎጂ መረጃ እንደሚመለክተው በየካቲት 120.08 ሚሊ ሜትር፣ በመጋቢት 156.25 ሚሊ ሜትር፣ በሚያዚያ 275.08 ሚሊ ሜትር እና ግንቦት የመጀመሪያ ቀናት (እስከ ግንቦት 4/2018ዓ.ም) 39 ሚሊ ሜትር አማካይ ወርሃዊ መጠን ያለው ከፍተኛ ዝናብ፣ በሶስት ወር ደግሞ በድምሩ 590.41 ሚ.ሜ. የሆነ ከፍተኛ ዝናብ መመዝገቡን ያሳያል፡፡
በተመሳሳይ በኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካ የተመዘገበው የሜትሮሎጂ መረጃ በየካቲት 47.72 ሚሊ ሜትር፣ በመጋቢት 173.58 ሚሊ ሜትር፣ በሚያዚያ 403.76 ሚሊ ሜትር እና በግንቦት የመጀመሪያ ቀናት (እስከ ግንቦት 5/2018ዓ.ም) 49.36 ሚሊ ሜትር አማካይ ወርሃዊ መጠን ያለው ከፍተኛ ዝናብ ተመዝግቧል፡፡ በሶስት ወር በድምሩ 674.42 ሚ.ሜ. መሆኑንም ያሳያል፡፡
ፋብሪካዎቹ ጎርፉ ያስከተለውን ጉዳት ከመቅረፍ ባለፈ የተለያዩ የመከላከል ሥራዎችን በመስራት ላይ የሚገኙ ሲሆን ሠራተኛውም ጎርፉ የበለጠ ጉዳት እንዳያስከትል አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ | 636 |
| 17 | በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር የተመራው ልዑክ በፋብሪካው ውይይት አደረገ
______________________________________
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፍሰሀ ጋረደው የተመራው ልዑክ በኦሞ ኩራዝ ቁጥር 2 ስኳር ፋብሪካ በመገኘት ውይይት አድርጓል፡፡
ግንቦት 2 ቀን 2018ዓ.ም የተደረገው ውይይት በአካባቢው በሚገኙ አርብቶ አደሮች መካከል አልፎ አልፎ የሚፈጠሩት አለመግባባቶች በኦሞ ኩራዝ በሚገኙ ስኳር ፋብሪካዎች የሚያስከትሏቸውን የጸጥታ ችግሮች መከላከል ላይ ትኩረቱን ያደረገ መሆኑ ታውቋል፡፡
በውይይቱ ላይ የደቡብ ኦሞ ዞን ጸጥታ መምሪያ ኃላፊ፣ የዞኑ ፖሊስ አዛዥ፣ የሣላማጎ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ፣ የሣላማጎ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ፣ በአካባቢው የሚገኙ የመከላከያ ሠራዊት እና ፌዴራል ፖሊስ አመራሮች እንዲሁም የኦሞ ኩራዝ ቁጥር ሁለት እና ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካ ማኔጅመንት አባላት ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
በአካባቢዎቹ በአርብቶ አደሮች መካከል በልዩ ልዩ ምክንያቶች የሚከሰቱ አለመግባባቶች በፋብሪካዎቹ የስኳር ልማት ሥራ ላይ ያስከተሉትንና እያስከተሉ የሚገኙትን ተግዳሮቶችን በተመለከተ የኦሞ ኩራዝ ቁጥር ሁለት ስኳር ፋብሪካ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ፈለቀ ቶማ ለውይይት መነሻ የሚሆን ሠነድ አቅርበው ውይይት ተደርጎበታል፡፡
በውይይቱ መጨረሻ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፍሰሀ ጋረደው በአካባቢው አልፎ አልፎ የሚከሰቱ ጸጥታ ችግሮችን ለመቅረፍ ፋብሪካዎቹ ከደቡብ ኦሞ ዞን፣ ሣላማጎ ወረዳ እና ከሀገር መከላከያ ሠራዊት እና የፌዴራል ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ለመፍታት እያደረጉት የሚገኙትን ጥረቶች አጠናክረው እንዲቀጥሉ አሳስበዋል፡፡
በዋናነት ግን ኦሞ ኩራዝ ቁጥር አንድ እና ቁጥር ሁለት ስኳር ፋብሪካዎች የሚገኝበት የሣላማጎ ወረዳ አካባቢው ሠላማዊ የኢንዱስትሪ ቀጠና እንዲሆን ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንደሚገባው አስገንዝበው የክልሉ መንግስት በቀጣይ አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል እንደሚያደርግ በመግለጽ የዕለቱ ውይይት ተጠናቋል፡፡ | 752 |
| 18 | Нет текста... | 708 |
| 19 | INVITATION TO BID
OPEN NATIONAL COMPETITIVE BIDDING
Tender No. Re-LP/OT/21/SIG/2018
1. Ethiopian Sugar Industry Group invites bids from interested eligible & qualified bidders for the supply of 6 (Six) Units of Suv Plug-In Hybrid Electric Vehicles (PHEV).
2. A complete set of bidding document in English can be purchased by interested bidders during office hours from the address mentioned below upon payment of a non-refundable fee of Birr 500.00 (Birr Five Hundred) in our Account No.1000000888862 held in Commercial Bank of Ethiopia and presentation of 2018 E.C Trade license, TIN, VAT Registration & Suppliers’ Registration Certificates from the concerned public body
Ethiopian Sugar Industry Group
Procurement and Property Management
Around Mexico, in front of Cheleleq Al-Sam Tower
Philips Building 2nd Floor Room No. 220
P.O.Box 20034-1000
Tel: + 251 115-51 62 71/50 04 17
Fax: + 251 11 5 15 30 80
Web site: etsugar.com
Addis Ababa, Ethiopia
3. Sealed bid marked as per the instructions given to the bidders in the tender document and addressed to the above address must be received by the buyer before 2:00 pm (afternoon) on or before May 19, 2026. The document will be received through bid box or hand delivered. No liability will be accepted by the buyer for loss or late delivery.
4. Bids will be opened in the presence of bidders or their representatives who choose to attend on the date and address specified above at 2:30 PM (afternoon).
5. All bids must be accompanied by a bid security of Birr 500,000.00 (Five Hundred Thousand Birr). The bid security shall be in the original form of CPO or Unconditional Bank Guarantee from any Commercial Bank in Ethiopia.
6. The bid shall remain valid for Thirty (30) days after the bid submission deadline.
7. The Bid security shall be valid for at least Sixty (60) days after the bid submission deadline.
8. Ethiopian Sugar Industry Group reserves the right to accept or reject any or all bids.
Ethiopian Sugar Industry Group | 0 |
| 20 | Нет текста... | 0 |
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
