ch
Feedback
Ethiopian Sugar Industry Group

Ethiopian Sugar Industry Group

前往频道在 Telegram

የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ

显示更多
1 808
订阅者
+324 小时
+437
+4930

数据加载中...

吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+59
在0个频道中
六月 '26
+30
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+44
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+35
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+29
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+27
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+16
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+32
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+26
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+24
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+25
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+53
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+69
在0个频道中
Get PRO
六月 '25
+34
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+24
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+57
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+79
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+39
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+77
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+257
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+31
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+51
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+31
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+1 392
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
13 七月+3
12 七月+3
11 七月+5
10 七月+6
09 七月+5
08 七月+7
07 七月+7
06 七月+12
05 七月+5
04 七月+2
03 七月0
02 七月+2
01 七月+2
频道帖子
የኦሞ ኩራዝ ስኳር ፋብሪካዎችና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የስራና ክህሎት ቢሮ ተፈራረሙ _________________________________ የኦሞ ኩራዝ ስኳር ፋብሪካዎችና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሥ
+5
የኦሞ ኩራዝ ስኳር ፋብሪካዎችና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የስራና ክህሎት ቢሮ ተፈራረሙ _________________________________ የኦሞ ኩራዝ ስኳር ፋብሪካዎችና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሥራና ክህሎት ቢሮ የሰው ኃይል በበቂ ሁኔታ ማቅረብን በተመለከተ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ። በስምምነቱ ወቅት የቢሮ ምክትል ኃላፊና የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳዮች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብዮት ሽጋ ለመንግስትም ሆነ ለግል ድርጅቶች የሰው ኃይል በበቂ ሁኔታ በማቅረብ የዜጎችን ምርታማነት ለማረጋገጥ ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል ብለዋል ። ሰኔ 29 ቀን 2018ዓ.ም በአርባ ምንጭ ከተማ በተከናወነው በዚህ ስምምነት መሠረት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሥራና ክህሎት ቢሮ ለኦሞ ኩራዝ ቁጥር 2 እና ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካዎች ለ2019 የምርት ወቅቶች የሚያስፈልጓቸውን 8 ሺህ 420 ሠራተኞችን ያቀርባል፡፡ የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካ በ2018 የምርት ዘመን ሁለተኛ ዙር ኦፕሬሽን የሚያስፈልገውን 3 ሺህ 200 ሠራተኞች ከክልሉ የተለያዩ ዞኖች ለማቅረብ እንደሚሰራ በስምምነቱ ላይ ተገልጿል፡፡ በመድረኩ የዞኖችና ሪጂኦ ፖሊስ ከተሞች የስራና ክህሎት መምሪያ ዋናና ምክትል ኃላፊዎች፣ የባለድርሻ አካላት እና አሰሪ እና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ተሳታፊ ሆነዋል።

2
ፋብሪካው ዝግጅቱን አጠናቆ ቦይለር ለኮሰ ___________________________________ በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካ ሁለተኛ ዙር ምርት ለመጀመ+5
ፋብሪካው ዝግጅቱን አጠናቆ ቦይለር ለኮሰ ___________________________________ በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካ ሁለተኛ ዙር ምርት ለመጀመር የሚያስችለውን የጥገናና የዝግጅት ሥራዎችን አጠናቅቆ ቦይለር ምድጃ የመለኮስ ሥነ ሥርዓት አከናውኗል፡፡ የፋብሪው ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሚጀና ቢቂላ እና የዘርፍ ሥራ አስኪያጆች እንዲሁም የግሩፑ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በዛሬው ዕለት ነው የቦይለር ምድጃው የተለኮሰው፡፡ በሥነ ሥርዓቱ ወቅት የፋብሪካው ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ሚጀና ቢቂላ እንደገለጹት የሁለተኛውን ዙር የምርት ሂደት በስኬት ለማጠናቀቅ የሚያስችሉ የዝግጅት እና የጥገና ሥራዎች በልዩ ትኩረት መሰራታቸውን አስረድተዋል፡፡ በአጠቃላይ በፋብሪካው የተከናወኑ የጥገናና የዝግጅት ምዕራፍ ሥራዎች አጥጋቢ በሆነ መልኩ መጠናቀቁን ገልጸው ሥራዎቹን ላከናወኑ ባለሙያዎችም ምስጋና አቅርበዋል፡፡
964
3
የሐዘን መግለጫ ---------------------------- በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ በማርኬቲንግ ዘርፍ ለበርካታ ዓመታት በአገር ውስጥ ሽያጭ አስተባባሪነት ሲያገለግሉ የነበሩት ወ/ሮ በረ+3
የሐዘን መግለጫ ---------------------------- በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ በማርኬቲንግ ዘርፍ ለበርካታ ዓመታት በአገር ውስጥ ሽያጭ አስተባባሪነት ሲያገለግሉ የነበሩት ወ/ሮ በረከት ከበደ እንድሪስ ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ጥቅምት 20 ቀን 2018ዓ. በተወለዱ በ51 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ማነጅመንት እና ሠራተኞች ባለትዳርና የአንዲት ሴት ልጅ እናት በነበሩት በወ/ሮ በረከት ደስታ ሕልፈት የተሰማንን ጥልቅ ኃዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን እንመኛለን!
903
4
+6
没有文字...
947
5
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ የአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ዘርፍ ኃላፊ በኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካ ጉብኝት አደረጉ ___________________________________ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ሥራና ክህሎት ቢሮ የአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብዮት ሸጋ የተመራ ልዑክ በኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካ ጉብኝት አደረገ፡፡ ልዑኩ በአገዳ ቆረጣ እና በሌሎች የሥራ ዘርፎች ከተለያዩ የክልሉ ዞኖች፣ ወረዳዎች እና ቀበሌዎች ወደፋብሪካው የሚመጡ ሠራተኞች ምልመላ፣ ቅበላ እና ክብካቤ በተመለከተ ከፋብሪካው የሥራ መሪዎች ጋር ውይይት ከማድረጉም በላይ መስክ ላይ በመገኘት ሠራተኞችን አነጋግሯል፡፡ በውይይቱ ወቅት የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ሚጀና ቢቂላ ባደረጉት ንግግር ፋብሪካው ለክልሉም ሆነ ለአገር በከፍተኛ እና መካከለኛ ደረጅ ለሰለጠኑ እንዲሁም በቀን ሥራ ለሚሰማሩ ዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር ግንባር ቀደም መሆኑን ገልጸዋል፡፡ የሥራ ዕድሉን በመፍጠር ሂደት ቀደም ባሉት ጊዜያት በተለይም በቀን ሠራተኞች ምልመላ እና አቀባበል እንዲሁም ክብካቤ ላይ ይነሱ የነበሩ አነስተኛ ክፍተቶችን በዘላቂነት ለመፍታት የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕና ፋብሪካው በርካታ የማሻሻያ ሥራዎችን በማከናወናቸው አሁን ላይ የተሻለ የሥራ ሁኔታ መፍጠር መቻሉንም አስገንዝበዋል፡፡ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ሥራና ክህሎት ቢሮ የአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብዮት ሸጋ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር ፋብሪካው ለሁሉም ሠራተኞቹ ምቹ የሥራ ከባቢ ለመፍጠር በማድረግ ላይ የሚገኘው ጥረት የሚደነቅና የሚበረታታ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ኢንዱስትሪዎች ምርትና ምርታማነትን ለማረጋገጥ ቀልጣፋ የሥራ ሥምሪት መስጠት፣ ለሰው ኃይላቸው ምቹ የሥራ ሁኔታ መፍጠር ላይ ጠንክሮ መስራት እንደሚገባቸው አስገንዝበው በዚህ ረገድ ኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካ አበረታች ተግባራትን አከናውኗል ብለዋል፡፡ በአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ዘርፍ ኃላፊ የተመራው ልዑክ የሠራተኞችን የመኖሪያ እና የሥራ ሁኔታ ተዘዋውሮ የጎበኘ ሲሆን በቀን ሥራ ላይ የተሰማሩ ሠራተኞችንም አነጋግሯል፡፡ የቀን ሠራተኞችም ቀደም ሲል ይስተዋሉ የነበሩ ክፍተቶች አሁን ላይ በመፈታታቸው የተሻለ ገቢ ማግኘታቸውን፣ ከሚያገኙት ገቢ ላይ በመቆጠብ ቤተሰቦቻቸውን ከመርዳት ባለፈ ቀሚ ንብረት በማፍራት የበለጠ ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል ፡፡
720
6
没有文字...
895
7
በማዕከል ደረጃ የምርምር ውጤቶች እና አዳዲስ የምርምር ፕሮፖዛሎች ግምገማ ተካሄደ ---------------------------------------------------------------------- በኢ+2
በማዕከል ደረጃ የምርምር ውጤቶች እና አዳዲስ የምርምር ፕሮፖዛሎች ግምገማ ተካሄደ ---------------------------------------------------------------------- በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ የምርምርና ስልጠና ዘርፍ ከሰኔ አንድ እስከ ሰኔ አራት 2018ዓ.ም በወንጂ ዋናው የምርምር ማዕከል የምርምር ሥራዎች ግምገማ አካሄደ። በዚህ መድረክ ላይ ከዋናው የምርምር ማዕከል፣ ከስኳር አካዳሚ፣ ከኦሞ ኩራዝ ንዑስ ምርምር ማዕከል፣ እንዲሁም ከወንጂ ሸዋ፣ ከመተሃራ፣ ከፊንጫኣ እና ከጣና በለስ ስኳር ፋብሪካዎች የተውጣጡ ከ40 በላይ የሚሆኑ ባለሙያዎችና የስራ መሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል። በግምገማ መድረኩ ሰባት የተጠናቀቁ የምርምር ውጤቶች፣ አምስት የማማከር (Advisory) ሥራዎች፣ 17 አዳዲስ የምርምር ፕሮፖዛሎች እንዲሁም አራት በመካከለኛ ደረጃ የሚገኙ የምርምር ሂደት ሪፖርቶች (Intermediate Research Results) ተገምግመዋል። የግምገማ መድረኩ የዘርፉን የምርምር ጥራት ለማረጋገጥና የሀገሪቱን የስኳር ምርትና ምርታማነት በሳይንሳዊ መንገድ ለማሳደግ ያለመ ስኬታማ መርሃ ግብር እንዲሁም የቀረቡ የጥናት ወረቀቶች በጥልቀት የተገመገሙበት ሆኖ ተጠናቋል።
1 093
8
በማዕከል ደረጃ የምርምር ውጤቶች እና አዳዲስ የምርምር ፕሮፖዛሎች ግምገማ ተካሄደ ---------------------------------------------------------------------- በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ የምርምርና ስልጠና ዘርፍ ከሰኔ አንድ እስከ ሰኔ አራት 2018ዓ.ም በወንጂ ዋናው የምርምር ማዕከል የምርምር ሥራዎች ግምገማ አካሄደ። በዚህ መድረክ ላይ ከዋናው የምርምር ማዕከል፣ ከስኳር አካዳሚ፣ ከኦሞ ኩራዝ ንዑስ ምርምር ማዕከል፣ እንዲሁም ከወንጂ ሸዋ፣ ከመተሃራ፣ ከፊንጫኣ እና ከጣና በለስ ስኳር ፋብሪካዎች የተውጣጡ ከ40 በላይ የሚሆኑ ባለሙያዎችና የስራ መሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል። በግምገማ መድረኩ ሰባት የተጠናቀቁ የምርምር ውጤቶች፣ አምስት የማማከር (Advisory) ሥራዎች፣ 17 አዳዲስ የምርምር ፕሮፖዛሎች እንዲሁም አራት በመካከለኛ ደረጃ የሚገኙ የምርምር ሂደት ሪፖርቶች (Intermediate Research Results) ተገምግመዋል። የግምገማ መድረኩ የዘርፉን የምርምር ጥራት ለማረጋገጥና የሀገሪቱን የስኳር ምርትና ምርታማነት በሳይንሳዊ መንገድ ለማሳደግ ያለመ ስኬታማ መርሃ ግብር እንዲሁም የቀረቡ የጥናት ወረቀቶች በጥልቀት የተገመገሙበት ሆኖ ተጠናቋል።
1
9
+1
没有文字...
1 025
10
+9
没有文字...
1 076
11
+9
没有文字...
550
12
በኦሞ ኩራዝ ስኳር ፋብሪካዎች የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ _____________________________ ____________________ በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በክቡር አቶ ወዮ ሮባ የተመራው የግሩፑ ማነጅመንት የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 2 እና ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካዎች የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸምና እና የቀጣይ ኦኘሬሽን የዝግጅት ምዕራፍ ግምገማ አድርጓል። የማነጅመንት አባላቱ ለቀጣይ ኦፕሬሽን ዝግጅት በመከናወን ላይ የሚገኙ ተግባራትን ተዘዋውረው ከጎበኙ በኋላ ከፋብሪካዎቹ በየደረጃው ከሚገኙ የሥራ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች ጋር ውይይት በማድረግ በዕቅድ አፈጻጸም የተመዘገቡ መልካም አፈጻጸሞች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ እና ቀሪ ሥራዎች በቀጣይ ጊዜያት በልዩ ትኩረት መከናወን እንደሚገባቸው አቅጣጫ ሰጥተዋል፡፡ በፋብሪካዎቹ በተካሄደው የመስክ ጉብኝትና የዕቅድ ግምገማ ውይይት ላይ የግሩፑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ወዮ ሮባ የሸንኮራ አገዳ ሽፋን እና ምርታማነት ማሳደግ ፣ የተጓዳኝ ልማት ሥራዎችን ማስፋፋት እንዲሁም የፋብሪካና የእርሻ መሳሪያዎች ጥገና ዕቅድ በተሟላ መልኩ ለማሳካት ከፍተኛ ርብርብ እንዲደረግ አሳስበዋል፡፡ በውይይት የተነሱ ተግዳሮቶችን በተደራጀ እና በተቀናጀ መልኩ በመቅረፍ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያግዙ ቁልፍ ተግባራት ላይ በማተኮር የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ በየደረጃው የሚገኙ ሠራተኞች እና የሥራ መሪዎች ከወትሮ በላቀ ሁኔታ መንቀሳቀስ እንደሚገባ ክቡር ዋና ሥራ አስፈጻሚው አስገንዝበዋል፡፡ የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካ በቅርቡ ወደሁለተኛው ዙር ኦፕሬሽን የሚገባ በመሆኑ ቀሪ የዝግጅት ምዕራፍ ተግባሮችን በቶሎ በማጠናቀቅ ፋብሪካውን ለማስነሳት ሁሉም ሰራተኛ እና አመራር እጅ ለእጅ ተያይዞ የፋብሪካውን የምርት ዕቅድ ለማሳካት መስራት እንደሚጠበቅባቸውም ክቡር ዋና ሥራ አስፈጻሚው አሳስበዋል፡፡
509
13
ነፍ ይማር
93
14
የሐዘን መግለጫ _______________ በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ በምርምርና ስልጠና ዘርፍ ላለፉት አስር ዓመታት በተመራማሪነት ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ ቶሎሳ ታዬ ሁንዴሳ ግንቦት 25 ቀን+1
የሐዘን መግለጫ _______________ በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ በምርምርና ስልጠና ዘርፍ ላለፉት አስር ዓመታት በተመራማሪነት ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ ቶሎሳ ታዬ ሁንዴሳ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም. በደረሰባቸው ድንገተኛ አደጋ በተወለዱ በ33 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ እና ሠራተኞች አቶ ቶሎሳ ታዬ ድንገተኛ ሕልፈት የተሰማንን ጥልቅ ኃዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና መጽናናትን እንመኛለን!!
829
15
+4
没有文字...
924
16
+9
没有文字...
924
17
የኢ.አር.ፒ እና ኤ.ኤም.ኤስ ሥርዓት አጠቃላይ ምልከታና ተጨማሪ ግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ ተካሄደ _________________________________________ የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ተግባራዊ ለማድረግ ትግበራ ምዕራፍ ላይ የደረሰው ተቋማዊ የሀብት አመራር (ኢ.አር.ፒ) እና የእርሻ ሥራዎች አመራር ሥርዓት (ኤ.ኤም.ኤስ) ምልከታና የከፍተኛ ማነጅመንት ተጨማሪ ግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ ተካሂዷል፡፡ አጠቃላይ የፕሮጀክት ምልከታና የከፍተኛ ማነጅመንት ተጨማሪ ግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ በንግግር የከፈቱት የግሩፑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ወዮ ሮባ መድረኩ የፕሮጀክቱ ይፋዊ ትግበራ የመጨረሻ እርምጃ ተደርጎ የሚወሰድ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡ በእስካሁኑ የፕሮጀክቱ ትግበራ ሒደት መሰረታዊ የሆነው የሲስተም ዲዛይን ሥራ ተጠናቆ የተለያዩ የፍተሻ እና የግምገማ ሥራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውን ያስታወሱት ክቡር ዋና ሥራ አስፈጻሚው ወጥ ቻርት ኦፍ አካውንት መፍጠር፣ ኮስት ሴንተር እና አይተም ኮዲፊኬሽን፣ በተቋም ደረጃ የሚገናኙ የሥራ ሒደቶች ፕሮሰስ ማፒንግ ቀጣይ ተግባራት መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ የተቋማዊ ሀብት አመራር (ኢ.አር.ፒ) እና የእርሻ ሥራዎች አመራር ሥርዓት (ኤ.ኤም.ኤስ) ፕሮጀክት የመጨረሻው የትግበራ ምእራፍ ላይ መድረስ መቻሉ አስደሳች ቢሆንም ቀሪ ሥራዎች ልዩ ትኩረት የሚሹና ወሳኝ በመሆናቸው የግሩፑ ከፍተኛ የማነጅመንት አባላት ልዩ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ዋና ሥራ አስፈጻሚው አሳስበዋል፡፡ ግሩፑ ወደሥራ ለማስገባት እየሰራበት ያለው የተቋማዊ ሀብት አመራር (ኢ.አር.ፒ) እና የእርሻ ሥራዎች አመራር ሥርዓት (ኤ.ኤም.ኤስ) ፕሮጀክት መንግስት ተግባራዊ በማድረግ ላይ የሚገኘው የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ዕቅድን ለማሳካት የራሱን ድርሻ ከመወጣት አንጻር ከፍተኛ ሚና ያለው መሆኑን በመረዳት ለፕሮጀክቱ ስኬት ከፍተኛ ትኩረት በመስጠትና አስፈላጊውን ሀብት በመመደብ ወደሥራ መግባቱን ክቡር አቶ ወዮ ሮባ አስታውሰዋል፡፡ የፕሮጄክቱ ትግበራ ውጤታማ ሆኖ እንዲቀጥል የቴክኖሎጂ አልሚ ኩባንያ፣ ኢትዮ ቴሌኮምና አማካሪው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቴክኖሎጂ ትምህርት ቤት ላደረጉት ከፍተኛ አስተዋጽዖ ክቡር ዋና ሥራ አስፈጻሚው ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ የፕሮጀክቱ አማካሪ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቴክኖሎጂ ትምህርት ቤት ተወካይ ናትናኤ አርጋው (ዶ/ር) ሮጀጀክቱ ያለበትን ሁኔታ ለግሩፑ ከፍተኛ ማነጅመንት አባላት ሪፖርት ባቀረቡበት ወቅት የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ማነጅመንት ለፕሮጀክቱ ስኬቱ ያሳየው ቁርጠኝነት የሚደነቅ እና ለሌሎች ተቋማት በአርዓያነት የሚወሰድ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡ በተደረገው አጠቃላይ የምክክር እና የቢዝነስ ኢንተለጀንስ እንዲሁም የሁሉም ሞጁሎች ምልከታና የማኔጅመንቱ ተጨማሪ ግብአት ማሰባሰቢያ መድረክ ላይ የግሩፑ ከፍተኛ አመራሮች፣ የፕሮጀክቱ አማካሪ እና የሥርዓቱ አበልጻጊ ድርጅት ተወካዮች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
620
18
Extension of Financial Bid Opening Date _______________ https://etsugar.com/esig/2026/05/20/extension-of-financial-bid-openin
Extension of Financial Bid Opening Date _______________ https://etsugar.com/esig/2026/05/20/extension-of-financial-bid-opening-date/
952
19
የቅጥር ማስታወቂያ ______________________ የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ለኦሞ ኩራዝ ቁጥር 2 እና ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካዎች ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ መ
የቅጥር ማስታወቂያ ______________________ የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ለኦሞ ኩራዝ ቁጥር 2 እና ቁጥር 3/1 ስኳር ፋብሪካዎች ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በተተኪነት አሠልጥኖ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል _________________ ኦንላየን ማመልከቻ ቅጽ _________________ https://forms.gle/QFToER8caBTeN8sN7
1 001
20
Technical Evaluation Tender Result (FP/OT/02/SIG/2026 For the Procurement of 50 Units of 190-200 HP Cane Haulage Tractors htt
Technical Evaluation Tender Result (FP/OT/02/SIG/2026 For the Procurement of 50 Units of 190-200 HP Cane Haulage Tractors https://etsugar.com/esig/2026/05/15/technical-evaluation-tender-result-fp-ot-02-sig-2026-for-the-procurement-of-50-units-of-190-200-hp-cane-haulage-tractors/
913