ru
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Открыть в Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Канал 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 262 подписчиков, занимая 6 132 место в категории Религия и духовность и 2 372 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 262 подписчиков.

Согласно последним данным от 10 июля, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 18, а за последние 24 часа — -3, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 16.37%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 8.48% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 2 335 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 210 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 0.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 11 июля, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

14 262
Подписчики
-324 часа
-187 дней
+1830 день
Архив постов
ያዙ የሁለቱም ወዳጆች 🌶🍌
+1
ያዙ የሁለቱም ወዳጆች 🌶🍌

"ከኒካህ በፊት ለሚደረደሩልሽ የፍቅር ጥቅሶች ልብ ሰጥተሺ አታንብቤቸዉ ! ለምን ? ሴቶች በቃል ለመሸነፍ ቅርብ ስለሆን እንዳትሸነፊ አጉል ቦታ እንዳትወድቂ ተጠንቀቂ የምታደምጪዉ የምታነቢዉ ልብ እያልሽ! ተናግሬለሁ ኋላ ወይኔ አይሰራም ! መነፀር እና ኤርፎንሽ አስተካክይ ማለቴ ነዉ ! =

ለጋብቻ መርጠህ ያጨሀት ልጅ ከኒካ በፊት ምንም አይነት የፍቅር ቃሎች አትጠቀም‼️ አንዳድ ወንድሞች ግን እረፉ ! ልክ እንደሚስት ካላደረኩሽ በፍቅርሽ ሞትኩ ተቃጠልኩ አልቻልኩም ምናምን ምናምን..... እያላችሁ የሴቶች ልብ የምታቀልጡ እረፉ! ትክክለኛ ፍቅር የሚጀምረዉ ከኒካህ በኋላ ነዉ። "ለትዳር አጨሀት (መረጥካት) አይደል ትቀመጥ በክብር። ቀኑ ሲደርስ ታሞግሳታለህ የፍቅር ቃሎችም ታዘንበዋለህ በነፃነት በደስታ ምክንያቱም ፈርመህ የግልህ አድርገሀል ከዛዉጭ እስከዛ እረፉ ‼️ =

⇛በነገራችን ላይ…የራቀ ሁሉ የናቀ አይደለም። ሰዎች ለተለያዩ አላማዎች ለመቀራርብና ለመግባባት ይሞክራሉ። ከዚያም በተለያዬ ምክንያት መራቅን ወይም መራራቅን ይመርጣሉ። ☞ አንዳንዶቹ ስለ አንተ ምንነት ለማወቅ ከጣሩ በኋላ አይመጥነኝም ሳይሆን አልመጥነውምና ቦታውን ለተሻለ ሰው መልቀቅ አለብኝ በሚል ቀና አመለካከት ፈንጠር ብለው ይቆማሉ። ስለዚህ ሲርቁህ አክብረው የሚሄዱ፣መልካምን የሚመኙ፣ከኔ የተሻለ ጎደኛ የሚያስፈልገው ሰው ነው ብለው የሚያስቡም እንዳሉ ተገንዘብ። t.me/AbuSufiyan_Albenan

ያ ረብ! ⇛የኔ ባልኾነ ነገር ላይ ልቤን አታንጠልጥልብኝ፣ዓይኔም የኔ ያልኾነን አይከጅል፣በማላገኘው ነገር ላይ ሀሳቤ አይበታተን። =
ያ ረብ! ⇛የኔ ባልኾነ ነገር ላይ ልቤን አታንጠልጥልብኝ፣ዓይኔም የኔ ያልኾነን አይከጅል፣በማላገኘው ነገር ላይ ሀሳቤ አይበታተን። =

ከእስልምና በፊት ፊቷን፣ ክንዷን ምናምን ነበር የምትገልጠው። የዘመናችን ጅሎች መገላለጥ ግን እራቁትነት እና ሃፍረተ ቢስ ሸይጧናዊነት ነው። አቡ ዐብዲላህ አልመስነዒይ = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/Salafiat46

Голосовое сообщение00:15

በተለይ መድና ያላችሁ እዘዟት ታመጣላችሁ አለች

+2
🧷የተለያዩ ጂልባቦች እና ኒቃቦቺን ለማዘዝ እና ዋጋውን ለማወቅ 🍃ቴሌግራም👇  @Zuzu_bint_Hasen_Aselefya 🍃በዋትሳፕ ወይም በመስመር +966592170031 ይቀላቀሉ👇 https://t.me/htt_Umu_Abdellah_On_lain_Market ~

ሶላት የዲን ምሰሶ፣ ሁለተኛዋ የኢስላም ማእዘን ነች። ሶላት የዱንያ የኣኺራ ኑር ነች። ሶላት በዱንያ የአይን ማረፊያ፣ በኣኺራ ከመከራ መትረፊያ ነች። ከዚች ውድ ዒባዳ ከሶላት አንፃር ራሳችንን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችንን መከታተል ይገባል። ልጆችን በሶላት ጉዳይ ፈፅሞ ችላ ማለት አይገባም። እንደ እድሜያቸው በሶላት ማዘዝ፣ መቆጣት፣ መቅጣት ያስፈልጋል። ካደጉበት፣ ከኖሩበት ይቀላቸዋል። ካልሆነ ግን ውጤቱ ተቃራኒው ነው የሚሆነው። ይሄ ከመሆኑ በፊት በጊዜ መከታተልና ማስለመድ ይገባል። = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor

የአርበኡነ ነወውያ ደርስ የስርጭት ሊንክ፦ t.me/AbuOubeida?livestream=b68bdbb7b63a540447

ዛሬ ሴት ልጅ ባልየው ከሚያገኛትና ከሚደውልላት በላይ የሚደውልሏት አሉ ! 🎙በኡስታዝ ሳዳት ከማል ሀፊዘሁላህ          t.me/Darutewhide

ኢላሂ......! የኔ ጌታ የምጠላውን ታውቃለህና አንተ ከእሱ አርቀኝ! የምመኘውን ታውቃለህ አሳካልኝ ! አረህማንየ የምወደውን ታውቃለህ ጠብቅልኝ! አላህየ መንገድህን እንድስት አታድርገኝ

_ወደ_አሏህ_መጣራት_በኡሥታዝ_አቡል_ዐባስ_Part_➋M4A_128K_1.m4a8.23 MB

🔖ሴቶችዬ ሆይ "በተቻላችሁ መጠን ከኒካ በፊት "ፍቅር" ወደሚባለዉ በር ራሳችሁ አትክተቱ ድንበር ጠብቁ ! እረፍት ያለዉ የፍቅር ሂወት ከኒካ በኋላ የሚመጣ ከዛ በፊት ያለ በሺታ ነዉ እና ራሳችንን እንጠብቅ ! =