ru
Feedback
EOTC Library

EOTC Library

Открыть в Telegram

"ይህን መጽሃፍ ብላ" @eotcLIBRARY ለማንኛውም መረጃ እና አስተያየት @aklil1 @abunak @TeKlE12

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала EOTC Library

Канал EOTC Library (@eotclibrary) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 33 875 подписчиков, занимая 2 198 место в категории Религия и духовность и 854 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 33 875 подписчиков.

Согласно последним данным от 23 июня, 2025, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 523, а за последние 24 часа — 0, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 0%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает N/A% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 0 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 0 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 0.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
"ይህን መጽሃፍ ብላ" @eotcLIBRARY ለማንኛውም መረጃ እና አስተያየት @aklil1 @abunak @TeKlE12

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 24 июня, 2025) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

33 875
Подписчики
Нет данных24 часа
+117 дней
+52330 дней
Архив постов
photo content

4_5940384582950983241.mp313.27 MB

One app for all your Word, Excel, PowerPoint and PDF needs. Get the Microsoft 365 app: https://aka.ms/GetM365

Mary_the_mother_of_God_and_Ecclesiology_some_orthodox_reflection.pdf1.13 MB

Stylianopolis - Scripture Tradition in the Church.pdf4.97 MB

One app for all your Word, Excel, PowerPoint and PDF needs. Get the Microsoft 365 app: https://aka.ms/GetM365

4_5992255010358955906.pdf2.52 MB

the council of chalcedon reexamined : by fr samuel vc

Repost from EOTC Library
የድንግል ማርያም ዘላለማዊ ድንግልና ላይ ለሚነሱ ጥያቄዎች patristic መልሶች። እቺን ትንሽ ጽሁፍ እንድትበሏት ጋበዝኳችሁ። @eotcLIBRARY

የእመቤታችን ዘላለማዊ ድንግልና በቅዱስ ዮሐንስ #አፍወርቅ (john chrysostom. C.349-407) Archbishop of constantinople ቅዱስ  ዮሐንስ በዘመኑ ለተነሱ መናፍቃን የድንግል ማርያምን ዘላለማዊ ድንግልና እውነታውን አስረግጦ አስተምሯል።   መናፍቃን ዮሴፍ የበኩር ልጇን እስከ ምትወልድ አላወቃትም የሚለውን (ማቴ 1-25) ተብሎ ስለተጻፈ ድንግል ማርያም ጌታን ከወለደች በኋላ ከዮሴፍ ጋር በትዳር ኖራለች ብለው ስለተነሱበት የተሳሳተ ሃሳብ ሲመልስ እስከ የሚለው ሃረግ ወይም ቃል ዮሴፍ የበኩር ልጇን እስከምትወልድ አላወቃትም ማለት አንድም ወንድ እንደማታውቅ አንድም እስከ የሚለው ፍፃሜ የሌለው እስከ ነው። በመሆኑም ጌታን እስከምትወልደው የምትወልደው መድኃኒአለም እንደሆነ አላወቀም ፤የድህነት ምክንያት ሆና እንደተመረጠች አያውቅም ነበረ። በሉቃስ ወንጌል ላይም ማርያም ነገሩን ሁሉ በልቧ ትጠብቀው ነበር ። ከቅዱሳን የከበረች ከመልአክት የበለጠች እንደነበረች አያውቅም ነበር። በሌላው ጌታን በጸነሰች ግዜ ገጽዋ ይለዋወጥ ነበር ይህንንም ሲያይ ዮሴፍ ጻድቅ ስለነበረ ሳይገልጣት ተዋት። 2ኛ ሌላው መናፍቃኑ ያነሱ የነበሩት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ የጌታ ወንድሞች ተብሎ (በማቴ ፥12-46:50፤ማር-3-31:35፤ሉቃ-8-19:21)ላይ የተመዘገበው ጽንሰ ሃሳብ በመያዝ ማርያም ሌላ ልጆች አሉዋት ከዮሴፍ የተወለዱ  ለሚሉት ዮሐንስ አፍወርቅ መልስ ሲሰጥ በመስቀሉ እግር ስር ያከናወነውን ምስጢር አራቆ በመተርጎም እንዲህ አስተምሯል። ማርያም ጌታን ከወለደች በኋላ መናፍቃን እንደሚሉት ከዮሴፍ ጋር በሚስትነት ኖረች ካሉ። መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለምን በመሥቀል ላይ ሆኖ በዕለተ አርብ ከመሥቀል ስር ስለነበረችው እናቱ እነሆ ልጅሽ አላት። ልጆች አሏት ካሉ ለምን በመሥቀል ሥር አልተገኙም፣ ለሚወደው ደቀመዝሙር ለምን በአደራነት ሰጠው ወደ ቤቱስ እንዲወስዳት አዘዘው ብቸኛ ስለነበረች አይደለምን እንዴ ይህንን ልብ ብለን እናስተውል። በማለት አስተምሯል በሌላው ለምን ወንድሞች ተባሉ የሚል ጥያቄ ከተነሳ በመንፈሳዊ ህይወት ወንድማማቾች ስለሆኑ ከምንም በላይ ግን ዮሴፍን በምስጢር የድንግል ማርያም እጮኛ ጠባቂ እንዲደረግ የምስጢረ ስጋዌንም ነገር ያለግዜው ላለመግለጽ ምስጢር ለማድረግ ነው። አበው አስተማሩን እግዚአብሔር ሰማይና ምድርን ከፈጠረበት ጥበብ ይልቅ። በተዋሕዶ ሰው ሆኖ አለምን ያዳነበት ጥበብ ይበልጣል። ድንግል ማርያም ጌታን ከመፀነሳም በፊት ድንግል ከፀነሰችም በዋላ ድንግል ናት። እንዲሁም ከመውለዷ በፊት ድንግል ከወለደችም በዋላ ድንግል ናት። ይህንንም በትንቢት እግዚአብሔር ስለተገለጸለት ከአብይ ነብያት መክአከል አንዱ ሕዝቃኤል (በምዕራፍ 44-1:4) ወደ ምስራቅም ወደሚመለከተው በር አመጣኝ ይህ በርም ዝግ ነበር የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ገብቶበታልና ለዘላለምም ዝግ ሆኖ ይኖራል ። ምሥራቅ ያላት ድንግል ማርያምን ነው ፀሐይ ከምስራቅ እንዲወጣ ጨለማው ዓለም ብርሃን እንዲያደርግ ፀሐይ ፅድቅ ክርስቶስም ከአማናዊት ምሥራቅ ከድንግል ማርያም ተወልዶ በኀጥያት ለጨለመው ዓለም የጽድቅ ብርሃን ሆኖ ተገልጧል።(ዮሐ 1-15)ጠቢቡ ሰለሞንም በመኃልዬ መኃልይ መዝሙሩ እህቴ ሙሽራዬ ሆይ የተዘጋ ገነት የታተመ ፈሳሽ ነሽ በማለት ስለዘላለማዊ ድንግልነዋ ጽፏል።(መኃ፤4-12) @eotcLibraty

አኰቴተ ቁርባን በቀሲስ መብራቱ ኪሮስ (2) @eotcLaberary

አኰቴተ ቁርባን በቀሲስ መብራቱ ኪሮስ (1) @eotcLaberary

መንፈሳዊ_አገልግሎት_መማር_እና_ማስተማር.pdf25.90 MB

መጽሐፈ አክሲማሮስ @eotcLibrary

Scanner App Lite 17-10-2022 17_53.pdf54.25 MB

photo content

4_5949740151298068200.PDF2.16 MB

photo content