es
Feedback
EOTC Library

EOTC Library

Ir al canal en Telegram

"ይህን መጽሃፍ ብላ" @eotcLIBRARY ለማንኛውም መረጃ እና አስተያየት @aklil1 @abunak @TeKlE12

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram EOTC Library

El canal EOTC Library (@eotclibrary) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 33 875 suscriptores, ocupando la posición 2 198 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 854 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 33 875 suscriptores.

Según los últimos datos del 23 junio, 2025, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 523, y en las últimas 24 horas de 0, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 0%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener N/A% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 0 visualizaciones. En el primer día suele acumular 0 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
"ይህን መጽሃፍ ብላ" @eotcLIBRARY ለማንኛውም መረጃ እና አስተያየት @aklil1 @abunak @TeKlE12

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 24 junio, 2025), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

33 875
Suscriptores
Sin datos24 horas
+117 días
+52330 días
Archivo de publicaciones
photo content

4_5940384582950983241.mp313.27 MB

One app for all your Word, Excel, PowerPoint and PDF needs. Get the Microsoft 365 app: https://aka.ms/GetM365

Mary_the_mother_of_God_and_Ecclesiology_some_orthodox_reflection.pdf1.13 MB

Stylianopolis - Scripture Tradition in the Church.pdf4.97 MB

One app for all your Word, Excel, PowerPoint and PDF needs. Get the Microsoft 365 app: https://aka.ms/GetM365

4_5992255010358955906.pdf2.52 MB

the council of chalcedon reexamined : by fr samuel vc

Repost from EOTC Library
የድንግል ማርያም ዘላለማዊ ድንግልና ላይ ለሚነሱ ጥያቄዎች patristic መልሶች። እቺን ትንሽ ጽሁፍ እንድትበሏት ጋበዝኳችሁ። @eotcLIBRARY

የእመቤታችን ዘላለማዊ ድንግልና በቅዱስ ዮሐንስ #አፍወርቅ (john chrysostom. C.349-407) Archbishop of constantinople ቅዱስ  ዮሐንስ በዘመኑ ለተነሱ መናፍቃን የድንግል ማርያምን ዘላለማዊ ድንግልና እውነታውን አስረግጦ አስተምሯል።   መናፍቃን ዮሴፍ የበኩር ልጇን እስከ ምትወልድ አላወቃትም የሚለውን (ማቴ 1-25) ተብሎ ስለተጻፈ ድንግል ማርያም ጌታን ከወለደች በኋላ ከዮሴፍ ጋር በትዳር ኖራለች ብለው ስለተነሱበት የተሳሳተ ሃሳብ ሲመልስ እስከ የሚለው ሃረግ ወይም ቃል ዮሴፍ የበኩር ልጇን እስከምትወልድ አላወቃትም ማለት አንድም ወንድ እንደማታውቅ አንድም እስከ የሚለው ፍፃሜ የሌለው እስከ ነው። በመሆኑም ጌታን እስከምትወልደው የምትወልደው መድኃኒአለም እንደሆነ አላወቀም ፤የድህነት ምክንያት ሆና እንደተመረጠች አያውቅም ነበረ። በሉቃስ ወንጌል ላይም ማርያም ነገሩን ሁሉ በልቧ ትጠብቀው ነበር ። ከቅዱሳን የከበረች ከመልአክት የበለጠች እንደነበረች አያውቅም ነበር። በሌላው ጌታን በጸነሰች ግዜ ገጽዋ ይለዋወጥ ነበር ይህንንም ሲያይ ዮሴፍ ጻድቅ ስለነበረ ሳይገልጣት ተዋት። 2ኛ ሌላው መናፍቃኑ ያነሱ የነበሩት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ የጌታ ወንድሞች ተብሎ (በማቴ ፥12-46:50፤ማር-3-31:35፤ሉቃ-8-19:21)ላይ የተመዘገበው ጽንሰ ሃሳብ በመያዝ ማርያም ሌላ ልጆች አሉዋት ከዮሴፍ የተወለዱ  ለሚሉት ዮሐንስ አፍወርቅ መልስ ሲሰጥ በመስቀሉ እግር ስር ያከናወነውን ምስጢር አራቆ በመተርጎም እንዲህ አስተምሯል። ማርያም ጌታን ከወለደች በኋላ መናፍቃን እንደሚሉት ከዮሴፍ ጋር በሚስትነት ኖረች ካሉ። መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለምን በመሥቀል ላይ ሆኖ በዕለተ አርብ ከመሥቀል ስር ስለነበረችው እናቱ እነሆ ልጅሽ አላት። ልጆች አሏት ካሉ ለምን በመሥቀል ሥር አልተገኙም፣ ለሚወደው ደቀመዝሙር ለምን በአደራነት ሰጠው ወደ ቤቱስ እንዲወስዳት አዘዘው ብቸኛ ስለነበረች አይደለምን እንዴ ይህንን ልብ ብለን እናስተውል። በማለት አስተምሯል በሌላው ለምን ወንድሞች ተባሉ የሚል ጥያቄ ከተነሳ በመንፈሳዊ ህይወት ወንድማማቾች ስለሆኑ ከምንም በላይ ግን ዮሴፍን በምስጢር የድንግል ማርያም እጮኛ ጠባቂ እንዲደረግ የምስጢረ ስጋዌንም ነገር ያለግዜው ላለመግለጽ ምስጢር ለማድረግ ነው። አበው አስተማሩን እግዚአብሔር ሰማይና ምድርን ከፈጠረበት ጥበብ ይልቅ። በተዋሕዶ ሰው ሆኖ አለምን ያዳነበት ጥበብ ይበልጣል። ድንግል ማርያም ጌታን ከመፀነሳም በፊት ድንግል ከፀነሰችም በዋላ ድንግል ናት። እንዲሁም ከመውለዷ በፊት ድንግል ከወለደችም በዋላ ድንግል ናት። ይህንንም በትንቢት እግዚአብሔር ስለተገለጸለት ከአብይ ነብያት መክአከል አንዱ ሕዝቃኤል (በምዕራፍ 44-1:4) ወደ ምስራቅም ወደሚመለከተው በር አመጣኝ ይህ በርም ዝግ ነበር የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ገብቶበታልና ለዘላለምም ዝግ ሆኖ ይኖራል ። ምሥራቅ ያላት ድንግል ማርያምን ነው ፀሐይ ከምስራቅ እንዲወጣ ጨለማው ዓለም ብርሃን እንዲያደርግ ፀሐይ ፅድቅ ክርስቶስም ከአማናዊት ምሥራቅ ከድንግል ማርያም ተወልዶ በኀጥያት ለጨለመው ዓለም የጽድቅ ብርሃን ሆኖ ተገልጧል።(ዮሐ 1-15)ጠቢቡ ሰለሞንም በመኃልዬ መኃልይ መዝሙሩ እህቴ ሙሽራዬ ሆይ የተዘጋ ገነት የታተመ ፈሳሽ ነሽ በማለት ስለዘላለማዊ ድንግልነዋ ጽፏል።(መኃ፤4-12) @eotcLibraty

አኰቴተ ቁርባን በቀሲስ መብራቱ ኪሮስ (2) @eotcLaberary

አኰቴተ ቁርባን በቀሲስ መብራቱ ኪሮስ (1) @eotcLaberary

መንፈሳዊ_አገልግሎት_መማር_እና_ማስተማር.pdf25.90 MB

መጽሐፈ አክሲማሮስ @eotcLibrary

Scanner App Lite 17-10-2022 17_53.pdf54.25 MB

photo content

4_5949740151298068200.PDF2.16 MB

photo content