cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

𝐅𝐢𝐧𝐟𝐢𝐧𝐧𝐞𝐞 𝐏𝐫𝐞𝐬𝐬

Больше
Рекламные посты
8 531
Подписчики
+3024 часа
+2797 дней
+97130 дней
Время активного постинга

Загрузка данных...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Анализ публикаций
ПостыПросмотры
Поделились
Динамика просмотров
01
ይሄ ሰው በዚህ መልኩ እንዲፎገላ ያደረገው ለተነገረው ሁሉ ሳያቅማማ በእልልታ ምላሽ የሚሰጠው ህዝቡ ነው። ይህን መሰሉን"በቃ" የሚል ትውልድ የሚመጣበት ዘመን ግን እንደ ምጽአት ቀን የራቀ ያህል ይመስላል
5561Loading...
02
የሀገራችን ትልልቅ መድረኮችን እየመራች ያለችው እንስት ሜሪ ዲዳ የተወለደችው ጅማ ሲሆን የሁለት አመት ልጅ ሆና ወደ ነቀምት ከቤተሰቦቿ ጋር በመጓዝ እድገቷን በነቀምቴ አድርጋለች። በነቀምት እስከ ዘጠኝ ተምራ ቤተሰብ በስራ ምክንያት ወደ አዳማ ሲመጡ ከዘጠነኛ ጀምሮ በአዳማ ተምራለች። በኦሮሚያ ፖሊስ ባንድ (ጋቸና) ውስጥ መድረክን የተዋወቀችው ሜሪ ከባንዱ በመውጣት ትዳር ከመሰረተች በኋላ ሜሪ ፕሮሞሽን የተሰኘ የራሷን ድርጅት ከፍታ የቲቪ እና የሬዲዮ ማስታወቂያ፣ የቴሌቪዥን የበዓል ፕሮግራሞች፣ ዶክመንተሪ፣ መድረክ መምራት የመሳሰሉ ስራዎች እየሰራች ትገኛለች። በአሁኑ ወቀት የሀገራችን ትላልቅ መድረኮች በብቃት እየመራች ያለችው ሜሪ ቁጥር አንድ ተመራጭ መድረክ መሪ ሆናለች። ባለትዳር እና የሶስት ልጆች እናት የሆነችው ሜሪ ከመድረኩ በተጨማሪ ለተለያዩ ድርጅቶች የብራንድ አምባሳደር ስትሆን የቴሌቪዥን ድራማ እና ፊልሞች ላይም በትወና ተሳትፋለች።
6310Loading...
03
ፊንፊኔ : አጋምሳ ጋባ : ቢርቢርሳ ጎሮ የስቅላት ቦታ ይጠቀሙበት የነበረው እና የአርባ ጅራፍ መግረፊያ ቦታ : ስለ ደብተራ 1927 ዓ/ም ከፈረንሳይ journal de la semaine መጽሄት
6130Loading...
04
Media files
9344Loading...
05
በጣም የምወደው እና ቁርጠኝነት እና ጽናት ምን እና የት ድረስ እንደሆነ የሚያስተምር በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ ፊልም ልጋብዛቹ (ይህን ፊልም Youtube ላይ ካልከፈላቹ በቀር በነጻ ፈጽሞ ልታዩት አትችሉም) የፊልሙ ርእስ " Letters fr**om I*W*O J*I*M*A" የሚል ሲሆን በሁለተኛው የአለም ጦርነት  ጃፓን የፈጸመችባትን ጥቃት ለመመከት አሜሪካ በጃፓን ላይ የወሰደችው የመጀመሪያውን መልሶ ማጥቃት ለማድረግ እና ለአውሮፕላኖች ማረፊያ የሚሆናትን የጃፓን Iwo jima ጠባብ በሆነች ደሴት ላይ 70,000 ወታደሮችን ያሳተፈችበት ጥቃት ሲሆን በ Iwo jima ጠንካራ የመሬት ውስጥ ምሽጎችን ገንብቶ ለመከላከል የተሰለፈውን 22 ,000 የጃፓንን ሰራዊት የሚመራው በአንድ ወቅት በአሜሪካ ወታደራዊ አታሼ የነበረው እና በወታደራዊ ጥበብ የተመሰከረለት ጀነራል Tadamichi Kuribayashi ይባላል። ሙሉ ፊልሙን Next👇
8861Loading...
06
ይሄ እብደት አሁንም አልቆመም እንዴ ? መቼ ነው እንደ ስው ምታስቡት ግን እኛ ስለ እናንተ ደከመን
6221Loading...
07
Life-saving medi cal equipment being delivered to Dedar General Hospital. #lammiifreliefanddevelopmentorganization Guddoo galatoomaa
6320Loading...
08
ከወራት በፊት ለፋኖ የሚሆን ሬሽን ወልቅጤ ላይ እየተዘጋጀ እንደሚላክ በማስረጃ አቅርበን ነበር (ሸዋ ላይ ያለው ፋኖ እርስ በርስ ሲጣላ "ከወልቅጤ የመጣልንን ሰባት ኩንታል በርበሬ ጨምሮ ወሰዱብን በማለት ሲካሰሱም ነበር) ከሰሞኑ ደግሞ እዛው ወልቂጤ ላይ የተደራጀው የፋኖ ዘርማ ቡድን የከተማውን ፖሊስ ጣቢያ ሰብረው በመግባት የተለያዩ የጦር መሳሪያና ፓትሮል መኪና ሳይቀር ዘርፈዋል:: (በዚህ ዘረፋ ላይ እራሳቸው የብልጽግና አመራሮች እና የከተማው መዋቅርም ድጋፍ ሳያደርግላቸው እንዳልቀረ እየተነገረ ነው)
1 0200Loading...
09
#የጉድ_ሀገር
5881Loading...
10
የብሔር ብሔረሰቦች “ብዙሃነት እና አካታችነት” ስርዓት፤ በመንግስት መስሪያ ቤቶች ተግባራዊ እንዲደረግ የሚደነግግ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ ማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት “ኢትዮጵያን የሚመስል የሰራተኞች ስብጥር መኖሩን የሚያረጋግጥ”፣ “የብሔር ብሔረሰቦችን ብዙሃነት እና አካታችነት” ያገናዘበ ስርዓት ተግባራዊ ማድረግ እንዳለበት የሚደነግግ የአዋጅ ረቂቅ ለፓርላማ ቀረበ። በመንግስት መስሪያ ቤት ውስጥ የሚፈጸም የሰራተኛ ስምሪት፤ የብሔር ብሔረሰቦችን እና ህዝቦችን “ሚዛናዊ ተጽዕኖ” ለማሳደግ በሚያስችል መልኩ መፈጸም እንዳለበትም የአዋጅ ረቂቁ ያዝዛል። እነዚህን ድንጋጌዎች ያካተተው አዲሱ የህግ ማዕቀፍ፤ በ2010 ዓ.ም. የጸደቀውን እና እስካሁን በስራ ላይ የቆየውን “የፌደራል መንግስት ሰራተኞች አዋጅ” የሚተካ ነው። በአስራ ሰባት ክፍሎች እና በ160 አንቀጾች የተዋቀረው ይህ የአዋጅ ረቂቅ፤ የደመወዝ ጭማሪ፣ የደመወዝ እርከን፣ የመንግስት ሰራተኞች ክፍያ እና ጥቅም ጥቅም፣ የማትጊያ ወይም ማበረታቻ ስርዓት፣ የሰራተኞች ብቃት ምዘና እና ማረጋገጫ፣ የስልጠና አሰጣጥ እና ስራ ስምሪትን የተመለከቱ ድንጋጌዎች በዝርዝር የቀረቡበት ነው። በነባሩ አዋጅ ያልተካተቱ “ነጻ ገለልተኛ ስርዓት መገንባት”፣ “ሁሉ አቀፍ ብዝሃነት፣ አካታችነት እና ተጨማሪ የድጋፍ እርምጃ አፈጻጸምን” የተመለከቱ ድንጋጌዎችንም አዲሱ የአዋጅ ረቂቅ በውስጡ ይዟል። የአዋጅ ረቂቁ ዛሬ ማክሰኞ ግንቦት 6፤ 2016 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ በቀረበበት ወቅት፤ አዲሱ የህግ ማዕቀፉ እንዲዘጋጅ ካስፈለገበት ምክንያቶች ውስጥ የ“ህብረ ብሔራዊነትን” ጉዳይ አንዱ መሆኑን በፓርላማ የመንግስት ተጠሪው አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ተናግረዋል። የአዋጅ ረቂቁ ይህንን ጉዳይ በዳሰሰበት ክፍሉ፤ “በማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት ኢትዮጵያን የሚመስል የመንግስት ሰራተኞች ስብጥር መኖሩን በማረጋገጥ፤ የብሔር ብሔረሰቦችን፣ የአካል ጉዳተኞች፣ የጾታ ተዋጽኦ የመሳሰሉትን ብዙሀነት እና አካታችነትን ያገናዘበ የመንግስት አገልግሎት እና አስተዳደር ስርዓት ተግባራዊ መደረግ አለበት” ሲል ደንግጓል። የመንግስት መስሪያ ቤቶች “ብቃት እና ውድድርን መሰረት በማድረግ” የሰራተኞች ስብጥር እንዲኖር የሚያስችሉ ዕቅዶችን መተግበር እንዲሁም የክትትልና የቁጥጥር ስርዓት መዘርጋት እንዳለባቸውም በአዋጅ ረቂቁ ላይ ሰፍሯል። * * ዝርዝር ዘገባውን ለማንበብ ይህን ሊንክ ይጫኑ፦ https://ethiopiainsider.com/2024/13041/
1 4634Loading...
11
ሰባት የአፍሪካ ሀገራት በፕሬስ ነጻነት ደረጃ ከአሜሪካ እንደሚሻሉ ያውቃሉ? በ2024 የሰባት የአፍሪካ ሀገራት የፕሬስ ነጻነት ደረጃ ከአሜሪካ እንደሚሻል ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን ያወጣው ሪፖርት አመላክቷል። የፕሬስ ነጻነትን በ1791 የህገመንግስቷ አካል ያደረገችው ዋሽንግተን በአለም የፕሬስ ነጻነት ደረጃ 66.59 ነጥብ በማስመዝገብ ከ180 ሀገራት 55ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። በአንጻሩ ሰባት የአፍሪካ ሀገራት ከአሜሪካ የተሻለ ነጥብ በማስመዝገብ ሚዲያ “አራተኛው መንግስት” ነው የምትለውን አሜሪካ ቀድመዋል ይላል ሪፖርቱ። 74 ነጥብ 2 ነጥብ የተሰጣት ሞሪታኒያ ከአለም 33ኛ ከአፍሪካ ደግሞ ቀዳሚውን ደረጃ ይዛለች። ናሚቢያ፣ ሲሸልስ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ኬፕ ቨርዴ፣ ጋና እና ኮቲዲቯር ከ34ኛ እስከ 53ኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል። ሀገራቱ ያስመዘገቡት ውጤት ባለፉት አስርት አመታት ለውጦች እየታዩ መሆኑን አመላካች ቢሆንም በበርካታ የአፍርካ ሀገራት የፕሬስ ነጻነት አሁንም አሳሳቢ ነው ብሏል ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን (አርኤፍኤስ)። ____    📌 t.me/Fastsinfo99           🌴   🌴   🌴
1 3480Loading...
12
"አቶ በቴ የፖለቲካ አቋማቸው ‘ጽንፈኛ’ ከሚለው ጎራ የሚመደብ ነው።" ዶ/ር ራሄል የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት የቀድሞ ሰብሳቢ ኦሮሞ በአፉ ለሚያራ ሁሉ አስተማሪ ቅጣት ስለማይሰጥ ማንም እየተነሳ ይፀዳዳበታል። እኛ ግን ወትሮም ለኦሮሞ መብት የሚከራከር ሁሉ በጠላቶቹ በኩል ፅንፈኛ የሚል ስም እንደሚለጠፍበት እናውቃለን።🤗🤭🤫
1 1291Loading...
13
🚩 አስተላለፈ/𝗟𝗶𝗻𝗲𝘂𝗽 👍 🐓 𝗦𝗽𝘂𝗿𝘀: Vicario; Pedro Porro, Romero, Dragusin, Van de Ven; Sarr, Hojbjerg, Bentancur; Maddison, Johnson; Son. 🔵 𝗠𝗮𝗻 𝗖𝗶𝘁𝘆: Ederson; Walker, Akanji, Rúben Dias, Gvardiol; Kovacic, Rodri; Bernardo Silva, De Bruyne, Foden: Haaland. #TOTMCI
1 1020Loading...
14
ከስፖርት ዜናዎች ያገኘነው እናካፍላችሁ!!😎 ከኢምፓየረ ሀገር ታዎቂ ስዎች ⚽️❤️መድፈኞቹ/𝗔𝗿𝘀𝗲𝗻𝗮𝗹 የመደገፉ እንመን ናቸው!? ከ20 ዓመት በኃላ አርሰናል ዋንጫ እንዲበላ በጉጉት ከሚጠብቁት የኢትዮጵያ ታዋቂ የመድፍ ደጋፊዎች በከፊል: 1. ልጅ ሚካኤል 2. ሳሚ ዳን 3. አስጌ ዴንዳሾ 4. ታደለ ሮባ 5. ሰይፉ ( አርሰናል መሪ ሲሆን ብቻ የሚደግፍ) 6. ያያ ዘልደታ( እስካሁን በእርስ ላይ ይገኛል) 7. ድምፃዊ ተሙ (የሽንብራው ጥርጥር) 8. ዱባ ወጥ ወዳጁ 9. ፍቄ 10 ሄኖክ ድንቁ 11. ጎሳዬ ተሰፋዬ 12. ሰመረ ባሪያው 13. ሄኖክ ባዩሽ ኮልፊ 14. ዬናስ
1 2441Loading...
15
Media files
1 0570Loading...
16
🚩ግብጽ የሽምግልና ጋቢዋን ለምን ወረወረች? ~~~~ . ግብፅ እንደፈረንጆቹ ከ 1979 ጀምሮ ከ 40 አመታት በላይ ከእስራኤል ጋር የሰላም ስምምነት የተፈራረመች ሃገር ናት፡፡ በዚህም የተነሳ ይመስላል የእስራኤልና የፍልስጤም ጉዳይ ላይ ዘወትር አደናጋሪ አቋም ስታንጸባርቅ የምትታወቀው፡፡ አንዳንዶች ግብጽ "ስለ ፍልስጤማዊያን እየተናገረች ነገር ግን ለእስራኤል ጥቅም የምትሰራ" ይሏታል፣ ሌሎች ደግሞ "ከእስራኤል ቀጥላ ከፍተኛ የአሜሪካ መንግስት እርዳታ ተቀባይ ስለሆነች ነጻ ምርጫ የሌላት ሃገር" ሲሏት ይደመጣል፡፡ ሌሎች ደግሞ "ግብጽ ብቻ ሳትሆን የአካባቢው አረብ ሃገራት ባህሪ ተመሳሳይ በሆነበት ሁኔታ ግብጽ የተለየ ነገር ማድረግ ስለማትችል ይልቅ ከእስራኤል ጋር የገባችዉን የሰላም ዉል መጠበቋ አግባብ ነው" የሚሉም አልጠፉም፡፡ . ባለፉት 7 ወራት እስራኤል በጋዛ ላይ የጀመረችዉን የጅምላ ፍጅት ተከትሎ አጣብቂኝ ዉስጥ ከገቡት ሃገሮች መሃል ግብጽ ዋነኛዋ ናት ማለት ይቻላል ፣ በአንድ በኩል የጋዛ ሰቆቃ ከእለት እለት እየጨመረ መምጣቱ ግብጽ እንደቀድሞው በፖለቲካ ጂምናስቲክ ብቻ ልታልፈው የምትችለው ጉዳይ ካለመሆኑም በላይ በተለይ እስራኤል "ጋዛዊያን ተጠራርገው ወደ ሲና በረሃ ይሂዱ!" ማለት መጀመሯ የፍልስጤም ጉዳይ የኋላ ኋላ እዳው እንደሚተርፋት በመረዳቷ ከወትሮው የተለይ እንቅስቃሴ ማድረግ እንዳለባት ግብጽ ሳትገነዘብ አልቀረችም፡፡ በመሆኑም ያለወትሮዋ እስራኤልን ማግባባት ብቻ ሳይሆን አልፎ አልፎም ለማስፈራራትም መሞከሯ ሰበቡ እስራኤል ጋዛ ላይ በምትፈጽመው የጅምላ ፍጅት ሳይሆን በዋናነት ፍልስጤማዊያን ራፋህን አልፈው ወደ ድንበሯ እንዳይገቡና እንዳያጥለቀልቋት ከመስጋት የመጣ ነው የሚሉ ተንታኞች ብዙ ናቸው፡፡፡፡ የሆነ ሆኖ ግብጽ ለራሷ ጥቅም ስትል ይህንን የጋዛ ፍጅት ጉዳይ በሚቻላት ሁሉ ከወትሮው በተለየ ከፍተኛ ንቃት በሽምግልና ለማረቅ ከኳታርና አሜሪካኖች ጋር ሆና ስትሰራ ቆይታለች፡፡ ያም ሆኖ ጥረቷ እስካሁን ያስገኘው ዉጤት በጋዛ ዉስጥ የተወሰኑ ቀናቶችን ያለቦምብ ማሳለፍና የእስረኛና ታጋች ልዉዉጥ ማድረግ የሚያስችሉ ጊዝያዊና የአጭር ጊዜ ስምምነቶችን ማሳካት ብቻ ሆኗል፡፡ . አለም ሲናፍቀው ግብጽም እራሷን ለመከላከልም ቢሆን ስታልመው የነበረው ጦርነቱን በቋሚነት የሚያስቆመዉን ዉሳኔ ሃማስ ተስማምቻለው ቢልም በስተመጨረሻ እስራኤል አልስማማም በማለቷ ግብጽ ጥረቷ ሁሉ መምከኑን መረዳቷ ሲያስቆጣት ለመመልከት ተችሏል፡፡ በተለይ ደግሞ አሜሪካንን ጨምሮ የምእራባዊያን መንግስታትም ጭምር "በፍጹም እንዳትሞክረው!" እያሉ ቢያስጠነቅቁም እስራኤል ግን አሻፈረኝ ብላ ራፋህን ማጥቃት መጀመሯና ይህንንም ተከትሎ ራፋህን ከግብጽ ጋር የሚያገናኘዉን ኮሪዶር መያዟ ግብጽን ያለምንም የመጫወቻ ቀሪ ካርድ አስቀርቷታል፡፡ . በመሆኑም ይመስላል እነሆ ግብጽ ከ 7 ወራት በኋላ የሽምግልና ጋቢዋን ገፋ ጥላ በደቡብ አፍሪካ አማካኝነት በአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት በእስራኤል ላይ የቀረበውን የዘር ማጥፋት ክስ መቀላቀሏን ያሳወቀችው፡፡ ከዚህም አልፋ እስራኤል ራፋህ ላይ የምትወስደዉን እርምጃ የበለጠ ከገፋች ከ 40 አመታት በላይ የዘለቀዉን በግብጽና እስራኤል መካከል የተፈረመዉን የሰላም ስምምነት ልታቋርጥ እንደምትችል ፍንጭ እየሰጠች ያለችው። . አንኳር ጥያቄው "እነዚህ እርምጃዎች ግብጽ የራሷን ህዝብ ለማስደሰት በዋነኛነት አክቲቪዝም የሚመስል የPR እርምጃዎች ናቸው ወይንስ ከ1979 የሰላም ስምምነት ወዲህ ላለፉት አራት ተኩል አስርት ዓመታት የግብፅና የእስራኤል የሰላም ስምምነት ፖሊሲን በርግጥም አደጋ ላይ የሚጥል መሠረታዊ ለውጥ አለ? ይህንንስ ዉል ብታፈርስ ቀጥላ ምን እርምጃ ልትወስድ ትችላለች? እርምጃ መዉሰድ ካልቻለች የሰላም ስምምነቱን አፍርሻለሁ ማለቷና የሽምግልና ጋቢዋን መወርወሯ ፋይዳው ምንድነው?" የሚለው ነው፡፡ . ያም ሆነ ይህ፣ ግብፅ የደቡብ አፍሪካን ክስ ለመቀላቀል መወሰኗ ካልተጠበቁትና ብዙዎችን ካስገረሙ ዜናዎች መሃል ነው ። የተፃፈው በ #RN05 ለተጨማሪ መረጃዎች የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ 📌 t.me/Fastsinfo99     🌴  🌴  🌴
1 0950Loading...
17
Hayyu duree ABO Obbo Daawud Ibsaafi dura taa'aan KFO Piroofeesar Mararaa Guddinaa gaanfa Afrikaatti ergamaa addaa Amerikaa Ambaasaddar Maayik Hamar waliin guyyaa kaleessaa maryatan. Mariin kun Embaasii Amerikaa kan Finfinnee jirutti kan taa'ame yommuu ta'u, dhimmoota bal'aa irratti xiyyeeffachuun maryatame jedhan. Dura taa’aan KFO Piroofeesar Mararaa Guddinaa rakkoo siyaasaa walxaxaa biyyattii keessatti dagaage furuuf paartiin biyya bulchu shiraafi loogii siyaasaa malee qaamolee siyaasaa hunda hirmaachisuun marii haqa qabeessa taasisuuf qophii ta’uu qaba jedhan. Ambaasaddar Maayik Hamar ajjeefamuu qondaala olaanaa ABO Obbo Battee Urgeessaaf gadda itti dhaga'ame ibsachuun, mariin bal'aa dhimmoota nageenya Oromiyaa keessaa, guutuu biyyattiifi gaanfa Afrikaa irratti xiyyeeffate taasifameera. Mariin kun irra jireessaan haala nageenyaa Oromiyaa keessaa, guutuu Itoophiyaafi gaanfa Afrikaa irratti kan xiyyeeffate ture jefhame. Ambaasaaddar Maayik Hamar haala ABO'n keessa tureefi jiru akka quba qaban ibsuun, wal dhabdee jiru furuuf mootummaan Amerikaa hanga ammaatti yaalii taasisaa akka tures ibsaniiru. Hayyu dureen ABO Obbo Daawud Ibsaa haala ABO’n keessa ture, keessa jiruufi furmaata fulduraa akeekuun mariin dura haal dureewwan barbaachisan akka; hooggantoota olaanoo dhaabichaa seeraan ala hidhamanii jiran hiikuu, waajjiraalee dhaabichaa cufaman banuu irratti ibsaniiti jiru. Dura taa'aan KFO Piroofeesar Mararaa Guddinaa paartiin biyya bulchu rakkoo biyyattii furuuf marii siyaasaa haqa qabeessa taasisuun barbaachisaa ta'uu ibsuun, kana gochuuf immoo waraana dhaabuu, hidhamtoota siyaasaa hiikuu, mariin biyyaalessaa haqa qabeessa ta'e komiishinii walaba ta'een geggeeffamuu akka qabu ibsani jiru. Dirreen siyaasaa dhiphachuufi dhaaboleen siyaasaa filannoo keessaa dhiibamanii ba’uun rakkoo nageenyaa biyyattii keessatti dhalateef sababa hangafaati jedhan. Piroofeesar Mararaan rakkoo siyaasaa hundee irraa furuuf marii siyaasaa haqa qabeessatu barbaachisa jedhaniiru. Hanga kun hin taanetti rakkoo siyaasaa, dinagdee, hawaasummaa biyyattiin keessa seente furamuu akka hin dandeenye qondaalonni kunneen ambaasaaddar Maayik Hamar hubachiisaniiru. Hawaasnifi dhaabbileen idil addunyaa dhiibbaa barbaachisu paartii biyya bulchaa jiru irratti taasisuu akka qabanis dhaaman jiru qondaalonni paartiilee lameenii. Maayik hammar mararaa daawud
1 2791Loading...
18
ልዩ ሃይል ትጥቅ አልፈታም አለች እንዴ..!?🤔
1 6312Loading...
19
Today, on Monday, May 13, 2024, President Joe Biden’s special envoy to the Horn of Africa, Ambassador Mike Hammer held talks with the Chairman of the Oromo Liberation Front (OLF), Mr. Dawud Ibsa and Chairman of OFC party Professor Merera Gudina at the United States Embassy in Addis Ababa ✍️✍️✍️
1 5852Loading...
20
አቻ ተጠናቋል! ስፐርስ ነገ ማን ሲቲን ካሸነፈ አራተኛ ሂኖ የማጠናቀቅ ዕድል አሁን እንዳለ ነው።
1 3960Loading...
21
Media files
1 4100Loading...
22
የዓለማችን ጀግና እናቶች እነማን ናቸው...? የእናቶች ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ መከበር ከጀመረ 120 ዓመት ሊሞላው ጥቂት ዓመት ብቻ ቀርቶታል የመንግስታቱ ድርጅት በየዓመቱ በፈረንጆች ግንቦት ወር ከገባ ሁለተኛው እሁድ የእናቶች ቀን ሆኖ እንዲውል በወሰነው መሰረት እለቱ ይከበራል። እናቶች ለዓለማችን የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ ለማስታወስ በሚል ከፈረንጆቹ ከ1907 ጀምሮ በየዓመቱ በመከበር ላይ ነው። እናትነት በራሱ ጀግንነት ቢሆንም በዓለም አቀፍ ደረጃ ፈተናዎችን ተቋቁመው ለየት ያሉ ስራ የሰሩ እናቶች ደግሞ ይኖራሉ። በዓለማችን በየቦታው ለልጆቻቸው እና ለዓለማችን እልፍ መልካም ስራዎችን ያበረከቱ እልፍ እናቶች ቢኖሩም በዚህ ዘገባችን ግን ጥቂቶቹን ብቻ እናነሳለን። ✅አበበች ጎበና ከ1928-2013 ዓ.ም! ኢትዮጵያዊቷ ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከ1972 ዓ.ም ጀምሮ ለ41 ዓመታት በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ህፃናትን ተንከባከበው ለቁም ነገር በማብቃት ከጀግና እናቶች መካከል ይጠቀሳሉ። በ1972 ዓ.ም በኢትዮጵያ ተከስቶ በነበረው የተፈጥሮ ድርቅ ሳቢያ ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ሁለት ህፃናትን በመያዝ አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበርን መመስረታቸውን የህይወት ታሪካቸው ያመለክታል። አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ክብርትዶ/ር አበበች በ41 ዓመታት በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ህፃናትን ተንከባከበው ለቁነገር ያበቁ ሲሆን፤ በተለይዩ ድህነት ቅነሳ ፐሮግራሞች ከአንድ ነጥብ አምስት ሚልዮን በላይ ለሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ሰጥተዋል። ✅ዶክተር ካትሪን ሃምሊን 1924-2020! አውስትራሊያቷ ዶክተር ኤሊኖር ካትሪን ሐምሊን ወደ ኢትዮያ መጥተው የፌስቱላ ሆስፒታልን ከኒውዚላንዳዊው ባለቤታቸው ዶክተር ሬጂናልድ ሐምሊን ጋር መስርተው ከ60 ዓመት በላይ አገልግለዋል። በጽንስና ማህጸን ሙያቸው በፌስቱላ ችግር የሚሰቃዩ በርካታ ሴቶች ፈውስ አግኝተው ጤናማ ኑሮ እንዲገፉ አስችለዋል። የማህጸን ሀኪም የሆኑት ዶ/ር ካትሪን ሀምሊን በኢትዮጵያ ከ60 ሺህ በላይ በፌስቱላ የተጠቁ ሴቶችን ከስነልቦናዊ እና አካላዊ ቁስለት ለማዳን ችለዋል። ✅ሜሪ ኩሪ (1867-1934)  የሁለት ልጆች እናት የሆነችው ሜሪ ኩሪ በአደጋ ምክንያት ባሏን ብታጣም ሁለት ልጆቿን ከማሳደግ ጎን ለጎን በኬሚስትሪ ዘርፍ በሰራችው ምርምር የኖቤል ሽልማትን ማግኘት ችላለች። ✅ሳጁርነር ትሩዝ! የዓለማችን ጀግና እናት በመባል የምትታወቀው ሳጁርነር ትሩዝ ስትሆን በባርነት የተሸጠው የአምስት ዓመት ወንድ ልጇን ከባርነት ለማስለቀቅ ባደረገችው ተጋድሎ ጀግና ተብላለች። ✅ካቲ ሂድብ!  የዓለማችን ጀግና እናት በመባል የምትታወቀው ካቲ ሂድብ ስትሆን ወላጅ አልባ ህጻናትን ለመርዳት ባደረጉት ጥረት ይታወሳሉ። ይህች እናት በተለይም በዚምባብዌ፣ ህንድ፣ ቦስኒያ፣ ሜክሲኮ፣ ቦሊቪያ እና ዩጋንዳ ወላጅ የሌላቸውን ህጻናት በማሳደግ የዓለማችን ባለውለታ እንደሆኑ ተገልጿል። ✅ዋሪስ ድሬ! ሶማሊያዊቷ ዋሪስ ድሬ ሌላኛዋ የዓለማችን ጀግና እናት የተባለች ሲሆን በተለይም በ13 ዓመቷ የህጻንነት እድሜዋ የቀረበላትን ጋብቻ በመሸሽ ያሳለፈቻቸው ውጣ ውረዶች ከባድ ነበሩ ተብሏል። ብዙ አስቸጋሪ የህይወት ምዕራፎችን በማለፍም ስኬታማ ሞዴል ለመሆን የበቃች ሲሆን በዓለም ላይ ያለእድሜ ጋብቻን እና የሴት ልጅ ግርዛትን የሚያስቀሩ ስራዎችን ማከናወኗ ተገልጿል። ✅ሳራህ ብሪድላቭ! የዓለማችን የመጀመሪያዋ በጥረቷ ሚሊየነር የሆነችው ጥቁር ሴት ሳራህ ብሪድላቭ ሌላኛዋ የምድራችን ጀግና እናት ተብላለች። ይህች እናት የባሪያ ንግድ ሰለባ የነበረች ሲሆን የወደፊት ህይወቴ የባሰ አስቀያሚ ሳይሆን ከድህነት መውጣት አለብኝ፣ ለልጆቼም የተሻለ ሁኔታ መፍጠርም አለብኝ በሚል ወደ ንግድ ገብታ በጥረቷ እና በላቧ ስኬታማ በመባል የብዙ እናቶች አርዓያ መሆኗ ተገልጿል። ✅ኢሬና ሴንድለር! በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ከ2 ሺህ 500 በላይ አይሁዳዊያንን ከእልቂት የታደጉት ፖላንዳዊቷ ኢሬና ሴንድለር ደግሞ ተጨማሪ የዓለማችን ጀግና እናት ተብለዋል። አይሁዳዊያንን ከናዚ እልቂት የታደጉት እኝህ እናት ድርጊታቸው መታወቁን ተከትሎ ብዙ መከራን የተቀበሉ እና እንዲገደሉ ቢፈረድባቸው በተዓምር ከሞት ተርፈው በፖላንድ መንግሥት የጀግና ሜዳሊያ ለመሸለም በቅተዋል። ኢትዮጵያን ጨምሮ በዓለማችን ብዙ ጀግና እናቶችን መጥቀስ ቢቻልም ለእርስዎ ጀግና እናት ማን ናት? ጀግና እናት ማለትስ ለእርስዎ ምን ማለት ነው? አስተያየትዎን ያካፍሉን። ለተጨማሪ መረጃዎች የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ💕 📌 t.me/Fastsinfo99       🥦    🥦    🥦
1 3561Loading...
23
✅በ1950ዎቹ በኢትዮጵያ እና ሱዳን መካከል የተቋቋመው የቴሌፎን መገናኛ አገልግሎት ፕሮግራም ከኢትዮጵያ ወደ ሱዳን ስልክ ለመደወል ቢፈልግ በሚከተሉት ከተሞች ብቻ በቴሌፎን ጣቢያዎች ማዞሪያ አገልግሎት ብቻ ነበር የሚሰጡት :- አዲስ አበባ : አዲ ኡግሪ : አጎርዳት : አስመራ ባሬንቱ : ዴካማሬ : ደሴ : ድሬዳዋ : ጅማ : ሐረር : ከረን : ፆም ሀገር : ምጽዋና ተሰናይ ነበሩ። የተጠቀሱት ስሞች የተፃፈው ልክ በወቅቱ የስልክ ማውጫ ዝርዝር መጽሃፍ በተጠቀሰው ነው ።😎🙏 . . .
1 2321Loading...
24
በርካታ የምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት የኢንተርኔት መቆራረጥ እንዳጋጠማቸው ተገለጸ በምስራቅ አፍሪካ የሚገኙ አገልግሎት አቅራዎች ችግር መኖሩን አምነዋል በበርካታ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ከትናንት ምሽት አንስቶ ከፍተኛ የሆነ የኢንተርኔት መቆራረጥ ችግር እንዳጋጠማቸው ተገለጸ። የኢንተርኔት አገልግሎት መቆራረጥ ካጋጠማቸው የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት መካከልም 🇰🇪 ኬንያ፣ 🇸🇴ሱማሊያ፣  🇺🇬 ኡጋንዳ፣ 🇹🇿 ታንዛኒያና 🇷🇼 ሩዋንዳ ይገኙበታል የተባለ ሲሆን፤ ተጠቃሚዎች ከኢንተርኔት አገለግሎት መቆራረጥና መንቀራፈፍ ጋር ተያይዞ ሲያማርሩም ተሰምተዋል። የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የኢንተርኔት አገልግሎት የተቋረጠው ውቅያኖስ ውስጥ የተዘረጉ የኢንተርኔት መስመሮች ባልታወቀ ምክንያት በመቆረጣቸው እንደሆነ ተነግሯል። ____    📌 t.me/Fastsinfo99           🌴   🌴   🌴
1 3010Loading...
25
ይህ በምስሉ የምትመለከቱት በምስራቅ ሀረርጌ ዞን መልካ ወረዳ በጣለው ሀይለኛ ዝናብ በሰዎች ላይ የደረሰ የመብረቅ አደጋ 11 ሰዎች ላይ ጉዳት ያደረሰ ሲሆን ጉዳቱ የደረሰባቸውን ሰዎች ከአንገት በታች አፈር ውስጥ በማስገባት በባህላዊ መንገድ አክመዋቸዋል። ነገር ግን ይህ አይነት ተግባር ሰዎች በመብረቅ ሲመቱ ከፍተኛ የሆነ ቻርጅ በውስጣቸው ስለሚገባ በሳይንሱ ይህነን ከፍተኛ ክምችት ያለውን ቻርጅ Discharge ለማድረግ ወደ መሬት በማስገባት ግራውንድ ይደረጋል ይህን ጊዜ መሬት ውስጥ ቻርጁን በማስተላለፍ ሰውየው ኒውትራል ይሆናል ማለት ነው። ስለሆነም በመብረቅ የሚመቱ ሰዎችን በቅርበት ህክምና ከሌለ ይህ አይነተኛ ሳይንስም የደገፈው ፍቱን መድህን ነው። Via, #Hagos_Shunu . . .
1 1932Loading...
00:33
Видео недоступноПоказать в Telegram
ይሄ ሰው በዚህ መልኩ እንዲፎገላ ያደረገው ለተነገረው ሁሉ ሳያቅማማ በእልልታ ምላሽ የሚሰጠው ህዝቡ ነው። ይህን መሰሉን"በቃ" የሚል ትውልድ የሚመጣበት ዘመን ግን እንደ ምጽአት ቀን የራቀ ያህል ይመስላል
Показать все...
😁 6
የሀገራችን ትልልቅ መድረኮችን እየመራች ያለችው እንስት ሜሪ ዲዳ የተወለደችው ጅማ ሲሆን የሁለት አመት ልጅ ሆና ወደ ነቀምት ከቤተሰቦቿ ጋር በመጓዝ እድገቷን በነቀምቴ አድርጋለች። በነቀምት እስከ ዘጠኝ ተምራ ቤተሰብ በስራ ምክንያት ወደ አዳማ ሲመጡ ከዘጠነኛ ጀምሮ በአዳማ ተምራለች። በኦሮሚያ ፖሊስ ባንድ (ጋቸና) ውስጥ መድረክን የተዋወቀችው ሜሪ ከባንዱ በመውጣት ትዳር ከመሰረተች በኋላ ሜሪ ፕሮሞሽን የተሰኘ የራሷን ድርጅት ከፍታ የቲቪ እና የሬዲዮ ማስታወቂያ፣ የቴሌቪዥን የበዓል ፕሮግራሞች፣ ዶክመንተሪ፣ መድረክ መምራት የመሳሰሉ ስራዎች እየሰራች ትገኛለች። በአሁኑ ወቀት የሀገራችን ትላልቅ መድረኮች በብቃት እየመራች ያለችው ሜሪ ቁጥር አንድ ተመራጭ መድረክ መሪ ሆናለች። ባለትዳር እና የሶስት ልጆች እናት የሆነችው ሜሪ ከመድረኩ በተጨማሪ ለተለያዩ ድርጅቶች የብራንድ አምባሳደር ስትሆን የቴሌቪዥን ድራማ እና ፊልሞች ላይም በትወና ተሳትፋለች።
Показать все...
ፊንፊኔ : አጋምሳ ጋባ : ቢርቢርሳ ጎሮ የስቅላት ቦታ ይጠቀሙበት የነበረው እና የአርባ ጅራፍ መግረፊያ ቦታ : ስለ ደብተራ 1927 ዓ/ም ከፈረንሳይ journal de la semaine መጽሄት
Показать все...
👍 5
Repost from Gumaa Saaqqataa
Фото недоступноПоказать в Telegram
በጣም የምወደው እና ቁርጠኝነት እና ጽናት ምን እና የት ድረስ እንደሆነ የሚያስተምር በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ ፊልም ልጋብዛቹ (ይህን ፊልም Youtube ላይ ካልከፈላቹ በቀር በነጻ ፈጽሞ ልታዩት አትችሉም) የፊልሙ ርእስ " Letters fr**om I*W*O J*I*M*A" የሚል ሲሆን በሁለተኛው የአለም ጦርነት  ጃፓን የፈጸመችባትን ጥቃት ለመመከት አሜሪካ በጃፓን ላይ የወሰደችው የመጀመሪያውን መልሶ ማጥቃት ለማድረግ እና ለአውሮፕላኖች ማረፊያ የሚሆናትን የጃፓን Iwo jima ጠባብ በሆነች ደሴት ላይ 70,000 ወታደሮችን ያሳተፈችበት ጥቃት ሲሆን በ Iwo jima ጠንካራ የመሬት ውስጥ ምሽጎችን ገንብቶ ለመከላከል የተሰለፈውን 22 ,000 የጃፓንን ሰራዊት የሚመራው በአንድ ወቅት በአሜሪካ ወታደራዊ አታሼ የነበረው እና በወታደራዊ ጥበብ የተመሰከረለት ጀነራል Tadamichi Kuribayashi ይባላል። ሙሉ ፊልሙን Next👇
Показать все...
👍 9👏 1
Repost from Daniel 🕊🕊🕊
02:11
Видео недоступноПоказать в Telegram
ይሄ እብደት አሁንም አልቆመም እንዴ ? መቼ ነው እንደ ስው ምታስቡት ግን እኛ ስለ እናንተ ደከመን
Показать все...
😁 7
Repost from Gumaa Saaqqataa
00:56
Видео недоступноПоказать в Telegram
Life-saving medi cal equipment being delivered to Dedar General Hospital. #lammiifreliefanddevelopmentorganization Guddoo galatoomaa
Показать все...
3
ከወራት በፊት ለፋኖ የሚሆን ሬሽን ወልቅጤ ላይ እየተዘጋጀ እንደሚላክ በማስረጃ አቅርበን ነበር (ሸዋ ላይ ያለው ፋኖ እርስ በርስ ሲጣላ "ከወልቅጤ የመጣልንን ሰባት ኩንታል በርበሬ ጨምሮ ወሰዱብን በማለት ሲካሰሱም ነበር) ከሰሞኑ ደግሞ እዛው ወልቂጤ ላይ የተደራጀው የፋኖ ዘርማ ቡድን የከተማውን ፖሊስ ጣቢያ ሰብረው በመግባት የተለያዩ የጦር መሳሪያና ፓትሮል መኪና ሳይቀር ዘርፈዋል:: (በዚህ ዘረፋ ላይ እራሳቸው የብልጽግና አመራሮች እና የከተማው መዋቅርም ድጋፍ ሳያደርግላቸው እንዳልቀረ እየተነገረ ነው)
Показать все...
👍 4
Repost from Daniel 🕊🕊🕊
01:00
Видео недоступноПоказать в Telegram
#የጉድ_ሀገር
Показать все...
😁 6
የብሔር ብሔረሰቦች “ብዙሃነት እና አካታችነት” ስርዓት፤ በመንግስት መስሪያ ቤቶች ተግባራዊ እንዲደረግ የሚደነግግ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ ማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት “ኢትዮጵያን የሚመስል የሰራተኞች ስብጥር መኖሩን የሚያረጋግጥ”፣ “የብሔር ብሔረሰቦችን ብዙሃነት እና አካታችነት” ያገናዘበ ስርዓት ተግባራዊ ማድረግ እንዳለበት የሚደነግግ የአዋጅ ረቂቅ ለፓርላማ ቀረበ። በመንግስት መስሪያ ቤት ውስጥ የሚፈጸም የሰራተኛ ስምሪት፤ የብሔር ብሔረሰቦችን እና ህዝቦችን “ሚዛናዊ ተጽዕኖ” ለማሳደግ በሚያስችል መልኩ መፈጸም እንዳለበትም የአዋጅ ረቂቁ ያዝዛል። እነዚህን ድንጋጌዎች ያካተተው አዲሱ የህግ ማዕቀፍ፤ በ2010 ዓ.ም. የጸደቀውን እና እስካሁን በስራ ላይ የቆየውን “የፌደራል መንግስት ሰራተኞች አዋጅ” የሚተካ ነው። በአስራ ሰባት ክፍሎች እና በ160 አንቀጾች የተዋቀረው ይህ የአዋጅ ረቂቅ፤ የደመወዝ ጭማሪ፣ የደመወዝ እርከን፣ የመንግስት ሰራተኞች ክፍያ እና ጥቅም ጥቅም፣ የማትጊያ ወይም ማበረታቻ ስርዓት፣ የሰራተኞች ብቃት ምዘና እና ማረጋገጫ፣ የስልጠና አሰጣጥ እና ስራ ስምሪትን የተመለከቱ ድንጋጌዎች በዝርዝር የቀረቡበት ነው። በነባሩ አዋጅ ያልተካተቱ “ነጻ ገለልተኛ ስርዓት መገንባት”፣ “ሁሉ አቀፍ ብዝሃነት፣ አካታችነት እና ተጨማሪ የድጋፍ እርምጃ አፈጻጸምን” የተመለከቱ ድንጋጌዎችንም አዲሱ የአዋጅ ረቂቅ በውስጡ ይዟል። የአዋጅ ረቂቁ ዛሬ ማክሰኞ ግንቦት 6፤ 2016 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ በቀረበበት ወቅት፤ አዲሱ የህግ ማዕቀፉ እንዲዘጋጅ ካስፈለገበት ምክንያቶች ውስጥ የ“ህብረ ብሔራዊነትን” ጉዳይ አንዱ መሆኑን በፓርላማ የመንግስት ተጠሪው አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ተናግረዋል። የአዋጅ ረቂቁ ይህንን ጉዳይ በዳሰሰበት ክፍሉ፤ “በማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት ኢትዮጵያን የሚመስል የመንግስት ሰራተኞች ስብጥር መኖሩን በማረጋገጥ፤ የብሔር ብሔረሰቦችን፣ የአካል ጉዳተኞች፣ የጾታ ተዋጽኦ የመሳሰሉትን ብዙሀነት እና አካታችነትን ያገናዘበ የመንግስት አገልግሎት እና አስተዳደር ስርዓት ተግባራዊ መደረግ አለበት” ሲል ደንግጓል። የመንግስት መስሪያ ቤቶች “ብቃት እና ውድድርን መሰረት በማድረግ” የሰራተኞች ስብጥር እንዲኖር የሚያስችሉ ዕቅዶችን መተግበር እንዲሁም የክትትልና የቁጥጥር ስርዓት መዘርጋት እንዳለባቸውም በአዋጅ ረቂቁ ላይ ሰፍሯል። * * ዝርዝር ዘገባውን ለማንበብ ይህን ሊንክ ይጫኑ፦ https://ethiopiainsider.com/2024/13041/
Показать все...
የብሔር ብሔረሰቦች “ብዙሃነት እና አካታችነት” ስርዓት፤ በመንግስት መስሪያ ቤቶች ተግባራዊ እንዲደረግ የሚደነግግ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ

በተስፋለም ወልደየስ

👍 4 2