ETHIO ≈ SCHOOL
ይህ ለተማሪዎች እና ለትምህርት ፈላጊዎች ተብሎ የተዘጋጀ ፈጣን የሆነ መረጃ የሚያገኙበት ቻናል ነው። እንዲሁም በተጨማሪ መረጃወችን በመሰብሰብ በሁሉም የ ት/ት ደረጃ ተማሪን የሚመለከት መረጃ በፍጥነት እናደርሳለን። ለCross ፦ 👇👇👇 👍 @Gashushu 👍 @Gashtiman25 ❤Join❤ 👇👇👇 @merejamnch
Больше5 484Подписчики
-924 часа
-267 дней
-13730 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
❤ማንበብ ሰው ያድርጋል.
አንዳንድ ድንቃ ድንቅ አባባሎች እና የ ዓለም ክስተቶችን ወይም ተፈጥሮዎችን መጎብኘት ይፈልጋሉ???
እንግድያውስ...
Join
And
Forward
👇👇👇
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
ድንቅ ንግግሮች 👌
አዝናኝ እና አስገራሚ ንግግሮች እና አባባሎች ይለቀቃሉ .........እንዲሁም የተለያዩ ጥቅሶች ይፖሰቱበታል። ለ cross @gashtiman25
ኢትዮጵያ የወደብ ባለቤት ሆነች👌
ኢትዮጵያ የቀይ ባሕር በር ለማግኘት እና ለማልማት የሚያስችላትን ስምምነት ከሶማሊ ላንድ ጋር ፈፅማለች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሶማሊ ላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ባሂ ሁሉን አካታች የሆነውን የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል።
በዚሁ መሠረት ለብዙ ዘመናት ወደብ አልባ ሆና የቆየችው ሀገራችን ከሶማሊ ላንድ ጋር ባደረገችው ስምምነት በሊዝ የወደብ ባለቤት መሆን ችላለች ሲል የዘገበው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ነው።
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯
❤ማንበብ ሰው ያድርጋል.
አንዳንድ ድንቃ ድንቅ አባባሎች እና የ ዓለም ክስተቶችን ወይም ተፈጥሮዎችን መጎብኘት ይፈልጋሉ???
እንግድያውስ...
Join
And
Forward
👇👇👇
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
ድንቅ ንግግሮች 👌
አዝናኝ እና አስገራሚ ንግግሮች እና አባባሎች ይለቀቃሉ .........እንዲሁም የተለያዩ ጥቅሶች ይፖሰቱበታል። ለ cross @gashtiman25
ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለነባር እና አዲስ መደበኛ ተማሪዎች በቅርቡ ጥሪ እንደሚያደርግ ገልጿል።
በክልሉ በተከሰተው የፀጥታ ችግር ምክንያት ውል የወሰዱ የምግብ አቅራቢዎች (በተለይ የጤፍ) ማቅረብ ባለመቻላቸው ለተማሪዎች ጥሪ ሳይደረግ መቆየቱን ዩኒቨርሲቲው አመላክቷል፡፡
አማራጭ የተማሪ ምግብ ግብዓት አቅራቢዎችን በመጠቀም በአጭር ጊዜ ለተማሪዎች ጥሪ እንደሚደረግ ዩኒቨርሲቲው ጠቁሟል።
በማስታወቂያ ጥሪ እስከሚደረግ ተማሪዎች በያሉበት በትዕግስት እንዲጠብቁ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯
ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከገና በዓል በኋላ ባሉት ቀናት ለተማሪዎቹ ጥሪ ያደርጋል፡፡ - የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንትበአማራ ክልል የሚገኙ አሥር የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ከጥር 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት መደበኛ የመማር ማስተማር ሥራ እንደሚጀምሩ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ መግለፁ ይታወቃል። በአማራ ክልል ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት በክልሉ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የዘንድሮውን የመጀመሪያ ወሰነ ትምህርት ተማሪዎቻቸውን መጥራትና መደበኛ ትምህርት መስጠት አልቻሉም። ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከመስከረም 21/2016 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎችን ለመቀበል ተዘጋጅቶ የነበረ ቢሆንም በክልሉ ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት ሳይሳካ መቅረቱን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ፍሬው ተገኝ (ዶ/ር) ለሪፖርተር ጋዜጣ ተናግረዋል፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ከክልሉ ኮማንድ ፖስት፣ የፀጥታ አደረጃጀቶች፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአሥሩ ዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዝዳንቶች እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው የክልሉ ፀጥታ አካላት ተከታታይ ውይይቶችን ሲያደርግ መቆየቱ ታውቋል። ሐሙስ ታህሳስ 18/2016 ዓ.ም በተደረገ ውይይት በክልሉ ባለው አንፃራዊ ሰላም ዩኒቨርሲቲዎቹ ለመደበኛ ትምህርት ክፍት እንዲሆኑ መወሰኑ ተገልጿል፡፡ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ተጠርተው ሲመጡ ታሳቢ ማድረግ ያለባቸውን ጉዳዮች ያብራሩት ፕሬዝዳንቱ ፤ "ሁሉም የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ሊያጋጥሙ የሚችሉ ዕክሎችን ከግምት በማስገባት ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው" ብለዋል፡፡ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከገና በዓል በኋላ ባሉት ቀናት ለተማሪዎቹ ጥሪ እንደሚያደርግም ገልፀዋል። #ሪፖርተር 📌Share&forward📌 📌Join📌 👇👇👇 💯 @merejamnch 💯 💯 @merejamnch 💯
❤ማንበብ ሰው ያድርጋል.
አንዳንድ ድንቃ ድንቅ አባባሎች እና የ ዓለም ክስተቶችን ወይም ተፈጥሮዎችን መጎብኘት ይፈልጋሉ???
እንግድያውስ...
Join
And
Forward
👇👇👇
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
ድንቅ ንግግሮች 👌
አዝናኝ እና አስገራሚ ንግግሮች እና አባባሎች ይለቀቃሉ .........እንዲሁም የተለያዩ ጥቅሶች ይፖሰቱበታል። ለ cross @gashtiman25
በ2016 ዓ/ም በትምህርት ሚኒስቴር ወደ ራያ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡ የ1ኛ ዓመት ተማሪዎች በማህበራዊ ሳይንስ እና ስነ ሰብ ኮሌጅ የስነ ልቦና (Psychology) ትምህርት ክፍል መምህራን የህይወት ክህሎት (Life Skill)፣ ስሜትን የመቋቋም ክህሎት (Emotional Resilience) እና የትምህርት አጠናን ክህሎት (Academic Skill) ስልጠና ዛሬ ታህሳስ 20/2016 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው ግቢ ተሰጠ።
ስልጠናው ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ለሚገጥሟቸው የተለያዩ ችግሮች እንዴት መፍታት እንዳለባቸው እና በራስ የመተማመን መንፈስ ለማጠናከር ያለመ ነበር።
ስልጠናው የሰጡት በዩኒቨርሲቲው የማህበራዊ ሳይንስ እና ስነ ሰብ ኮሌጅ የስነ ልቦና ትምህርት ክፍል መምህራን የሆኑት መ/ር ካሕሳይ መሓሪ፣ መ/ር እሸቴ መልካሙ፣ መ/ር ዝናቡ ተበጀ እና መ/ር ረድኤት በየነ ናቸው።
በስልጠናው ከተማሪዎች የተነሱ የለያዩ ሀሳቦች፣ አስተያየቶች እና ጥያቄዎች በአሰልጣኝ መምህራኖች ማብራርያ ተሰጥቶበታል።
በመጨረሻም ስልጠናው የተከታተሉት ተማሪዎች እንደገለፁት የህይወት ክህሎት ስልጠናው ትምህርታችንን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለመከታተል እና በራስ የመተማመን መንፈስ ለማጠናከር ስለሚያግዘን ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል።
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯
❤ማንበብ ሰው ያድርጋል.
አንዳንድ ድንቃ ድንቅ አባባሎች እና የ ዓለም ክስተቶችን ወይም ተፈጥሮዎችን መጎብኘት ይፈልጋሉ???
እንግድያውስ...
Join
And
Forward
👇👇👇
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
https://t.me/+Jj9zCCe-pnoyYmY0
ድንቅ ንግግሮች 👌
አዝናኝ እና አስገራሚ ንግግሮች እና አባባሎች ይለቀቃሉ .........እንዲሁም የተለያዩ ጥቅሶች ይፖሰቱበታል። ለ cross @gashtiman25
#for_fresh_students
✔ For 1st year students, let's tell you a little about #Grade and Grade procedure.
A+ 👉🏾100-90👉🏾4
A 👉🏾89-85 👉🏾4
A- 👉🏾84-80 👉🏾3.75
B+ 👉🏾79-75 👉🏾3.5
B 👉🏾74-70 👉🏾3
B- 👉🏾69-65 👉🏾2.75
C+ 👉🏾64-60 👉🏾2.5
C 👉🏾59-50 👉🏾2
C- 👉🏾49-45 👉🏾1.75
D 👉🏾44-40 👉🏾1
Fx 👉🏾39-35 👉🏾Final Exam can be retaken. But if it comes back Fx then Fx will change to F.
F 👉🏾 35-0 👉🏾 In the coming year (Nex Year), the course will be taken again as a new one.
Grade procedure
All Grades are multiplied by Credit Hours, then added together and divided by the Credit Hours the student has taken in the semester.
Example
If "A" is the Grade and the Course Credit Hour is 5
4×5=20
If The other course Grade is "A-" and the Credit Hour is 5
3.75×5=18.75
If The third course Grade is "B" and the Credit Hour is 3
3×3=9
So the Grade of this student will be
20+18.75+9=47.75
5+5+3=13 (Credit Hour)
47.75÷13=3.67 or (B+)
So this student is said to have earned a 3.67 or (B+) in the semester.
📌Share&forward📌
📌Join📌
👇👇👇
💯 @merejamnch 💯
💯 @merejamnch 💯