ru
Feedback
EEP Communication

EEP Communication

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала EEP Communication

Канал EEP Communication (@eepcommuication) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 15 553 подписчиков, занимая 8 399 место в категории Технологии и приложения и 2 163 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 15 553 подписчиков.

Согласно последним данным от 20 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 12, а за последние 24 часа — 7, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 26.73%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 14.92% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 4 157 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 2 320 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 10.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
EEP Communication

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 21 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Технологии и приложения.

15 553
Подписчики
+724 часа
+77 дней
+1230 день
Архив постов
የተቋሙ ሥጋቶችን ቀድሞ በመለየት ፈጣን ምላሽ መስጠት ያስፈልጋል …..…///……. በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሊያጋጥሙ የሚችሉ ሥጋቶችን ቀድሞ በመለየት ፈጣን ምላሽ መስጠት እንደሚያስፈልግ በተቋሙ
+7
የተቋሙ ሥጋቶችን ቀድሞ በመለየት ፈጣን ምላሽ መስጠት ያስፈልጋል …..…///……. በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሊያጋጥሙ የሚችሉ ሥጋቶችን ቀድሞ በመለየት ፈጣን ምላሽ መስጠት እንደሚያስፈልግ በተቋሙ የኢትዮ ፓወር አካዳሚ የአመራር ልማት ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ተናኘ መኮንን አስታወቁ፡፡ ሥራ አስኪያጇ በተቋሙ ከተለያዩ ዘርፎች ለተውጣጡ የሥራ መሪዎች በስጋት አስተዳደር ዙሪያ የተዘጋጀውን ስልጠና ሲያስጀምሩ እንደተናገሩት በግንባታ እና ኦፕሬሽን ላይ ባሉ የማመንጫ፣ ማከፋፈያ ጣቢያዎችና የማስተላለፊያ መስመሮች እንዲሁም በተቋሙ ሁሉም ዘርፎች ስጋቶችን በጥንቃቄ በመለየት ችግር ከመከሰቱ በፊት አስቀድሞ ምላሽ መስጠት ይገባል፡፡ የተቋሙ የሥራ ባህሪ ከስጋት ጋር የተገናኘ መሆኑን የጠቀሱት ወ/ሮ ተናኘ የሚሰጠው ስልጠና ስጋቶችን በመቀነስ እንደተቋም ሊደርስ የሚችል አደጋን ለመከላከል ያስችላል ብለዋል፡፡ በተለያዩ ዘርፎች የሚሰጡ ሥልጠናዎች የተቋሙን ስትራቴጅካዊ ግቦች በማሳካት በኩል ለውጥ እንዲያመጡ በተለይ የሥራ ኃላፊዎች ሥልጠናዎችን ወደ ተግባር መቀየር እንዳለባቸው ሥራ አስኪያጇ አሳስበዋል፡፡ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et መጋቢት 01 ቀን 2018 ዓ.ም

የመኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካው በአካባቢው ዘመናዊ ግብርና እንዲስፋፋ ዕድል ይፈጥራል ………///……… የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለወላይታ ሶዶ ኮንቨርተር ጣቢያ ግንባታ የግጦሽ መሬታቸውን በካሳ ለለቀቁ
+8
የመኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካው በአካባቢው ዘመናዊ ግብርና እንዲስፋፋ ዕድል ይፈጥራል ………///……… የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለወላይታ ሶዶ ኮንቨርተር ጣቢያ ግንባታ የግጦሽ መሬታቸውን በካሳ ለለቀቁ ነዋሪዎች መልሶ ማቋቋሚያ የገነባው የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ በአካባቢው ዘመናዊ የእንስሳት እርባታ እንዲስፋፋ እንደሚያግዝ ተገለፀ። የወላይታ ሶዶ ኮንቨርተር ጣቢያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ሀብታሙ ግርማ እንደገለፁት ጣቢያው ከተሰጠው ሀገራዊ ተልዕኮ በተጨማሪ በአካባቢው የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የተለያዩ የማህበራዊ ኃላፊነት ሥራዎችን አከናውኗል። ተቋሙ ጣቢያው ሲገነባ የግጦሽ ቦታ ለተወሰደባቸው 54 የልማት ተነሽ አርሶ አደሮች ከካሳ ክፍያ በተጨማሪ በዘላቂነት ሊቋቋሙ የሚችሉበትን የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ከ33 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጭ ገንብቶ ማስረከቡን አስታውሰዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የመኖ-ማቀነባበሪያ-ፋብሪካው-በአካባቢው&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et መጋቢት 1 ቀን 2018 ዓ.ም

ከፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ ......... /// ........... የሥራ መደብ መጠሪያ፦ ሞግዚት /Child Caregivers/ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www
ከፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ ......... /// ........... የሥራ መደብ መጠሪያ፦ ሞግዚት /Child Caregivers/ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም

የባለሙያዎችን የዲጂታል ክህሎት ለማሳደግ የሚያስችል ሥልጠና እየተሰጠ ነው …….///……. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከማዕከላዊ ሪጅን 1፣ 2 እና 3 እንዲሁም ከረጲ የደረቅ ቆሻሻ የኃይል ማመንጫ
+7
የባለሙያዎችን የዲጂታል ክህሎት ለማሳደግ የሚያስችል ሥልጠና እየተሰጠ ነው …….///……. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከማዕከላዊ ሪጅን 1፣ 2 እና 3 እንዲሁም ከረጲ የደረቅ ቆሻሻ የኃይል ማመንጫ ጣቢያ ለተውጣጡ ባለሙያዎች የዲጂታል ክህሎት ማሳደጊያ ሥልጠና መስጠት ጀምሯል። የዲጅታል ትራንስፎርሜሽን ዘርፍ ተወካይ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ጽዮን በቀለ እንደገለጹት ተቋሙ በተያዘው በጀት ዓመት በዲጅታል ትራንስፎርሜሽን ላይ በርካታ ተግባራትን ለማከናወን አቅዶ እየሰራ ነው፡፡ እስከአሁን ወደ ሥራ የገቡትንና በቀጣይም የሚተገበሩትን ዘመናዊ የአሰራር ሥርዓቶች በአግባቡ ለመጠቀምና ውጤት ለማስመዝገብ በዲጅታል ትራንስፎርሜሽን ዙሪያ በቂ ግንዛቤ መፍጠር አስፈላጊ መሆኑን አንስተዋል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የባለሙያዎችን-የዲጂታል-ክህሎት-ለማሳደ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም

ፕሮጀክቱ የቱሪዝም ዘርፉን ይበልጥ ያነቃቃል .......///…….. በአርባምንጭ ከተማ በመገንባት ላይ የሚገኘው የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ እና የማስተላለፊያ መስመር ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ በከተ
+5
ፕሮጀክቱ የቱሪዝም ዘርፉን ይበልጥ ያነቃቃል .......///…….. በአርባምንጭ ከተማ በመገንባት ላይ የሚገኘው የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ እና የማስተላለፊያ መስመር ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ በከተማዋ ያለውን የቱሪዝም እንቅስቃሴ በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚያነቃቃው የከተማዋ ቱሪዝም መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው ኃላፊ አቶ ደስታ ደንበላ እንዳስታወቁት ከተማዋ የቱሪዝምና የኮንፈረንስ ማዕከል በመሆኗ በግንባታ ላይ የሚገኘው የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ሲጠናቀቅ አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር በማድረግ ለቱሪዝም ዘርፉ እድገት ከፍተኛ ሚና ይጫወታል። በከተማዋ የቱሪዝም መዳረሻ ይሆናል ተብሎ በመገንባት ላይ ለሚገኘው የ'ገበታ ለትውልድ' ፕሮጀክት እንዲሁም ሌሎች መንግስታዊ እና የግል የቱሪዝም መዳረሻዎች በፍጥነት ወደ ስራ እንዲገቡ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ቁልፍ መሰረተ ልማት መሆኑን ኃላፊው አብራርተዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ፕሮጀክቱ-የቱሪዝም-ዘርፉን-ይበልጥ-ያነቃ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም

ፕሮጀክቱ በነባሩ የአርባ ምንጭ ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ይቀርፋል ……..///…… የደቡባዊ ግሪድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት በአርባ ምንጭ ቁጥር 1 ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ ለሚስተዋሉ የኃይል አ
+7
ፕሮጀክቱ በነባሩ የአርባ ምንጭ ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ይቀርፋል ……..///…… የደቡባዊ ግሪድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት በአርባ ምንጭ ቁጥር 1 ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ ለሚስተዋሉ የኃይል አቅርቦት ችግሮች መፍትሔ እንደሚሰጥ የጣቢያው ኃላፊ ተናገሩ። ኃላፊው አቶ ምንተስኖት ማሞ እንደተናገሩት የማከፋፈያ ጣቢያው ትራንስፎርመሮች ኃይል የማቅረብ አቅም ቢኖራቸውም ጣቢያው በአንድ አቅጣጫ ብቻ ኃይል የሚያገኝ በመሆኑ፣ ገቢ መስመሩ የፕሮቴክሽን ሥርዓት የሌለው እና በአካባቢው ብቸኛ የኃይል አቅራቢ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በአቅርቦቱ ላይ ችግሮች ይስተዋሉ ነበር። ጣቢያው ለሚያጋጥሙት ችግሮች ከወላይታ ሶዶ ቁጥር 1 ማከፋፈያ ጣቢያ መረጃ በመቀበል እልባት ሲሰጥ እንደነበር እና ይህም ለችግሮቹ በወቅቱ መፍትሔ ለመስጠት በሚከናወነው ሥራ ላይ እንቅፋት ሲፈጥር መቆየቱን ተናግረዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ፕሮጀክቱ-በነባሩ-የአርባ-ምንጭ-ማከፋፈያ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም

ማከፋፈያ ጣቢያዎቹ ለኢንቨስትመንት ፍሰት መጨመር ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው …….///…….. በወላይታ ሶዶ ከተማ የሚገኙ የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች አስተማማኝ ኃይል በማቅረብ ለኢን
+7
ማከፋፈያ ጣቢያዎቹ ለኢንቨስትመንት ፍሰት መጨመር ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው …….///…….. በወላይታ ሶዶ ከተማ የሚገኙ የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች አስተማማኝ ኃይል በማቅረብ ለኢንቨስትመንት መስፋፋትና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ ሚና እየተጫወቱ መሆኑን የከተማዋ ኢንቨስትመንት ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ቸርነት ተስፋዬ እንደገለጹት በከተማዋ ያሉት ሁለት ማከፋፈያ ጣቢያዎች ባለሀብቶች በተለያዩ ዘርፎች በልበ ሙሉነት እንዲሰማሩ ዕድል ፈጥረዋል። በአሁኑ ወቅት በአገልግሎት፣ በአምራች ኢንዱስትሪና በግብርና ዘርፎች 152 ኢንቨስትመንቶች ወደ ሥራ የገቡ ሲሆን፣ 41 ባለሀብቶች ደግሞ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወስደው በግንባታ ላይ ይገኛሉ። በተጨማሪም 29 አዳዲስ የኢንቨስትመንት ጥያቄዎች ለጽሕፈት ቤቱ መቅረባቸውን ኃላፊው ጠቁመዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ማከፋፈያ-ጣቢያዎቹ-ለኢንቨስትመንት-ፍሰ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 29 ቀን 2018 ዓ.ም

ተቋሙ ኢትየጵያ በቀጣይ 10 ዓመት የሚያስፈልጋትን ኢነርጂ ታሳቢ ያደረገ ስትራቴጂ ሊኖረው ይገባል ………///………. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኢትየጵያ በቀጣይ 10 ዓመት የሚያስፈልጋት ኢነርጂ ታሳ
+6
ተቋሙ ኢትየጵያ በቀጣይ 10 ዓመት የሚያስፈልጋትን ኢነርጂ ታሳቢ ያደረገ ስትራቴጂ ሊኖረው ይገባል ………///………. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኢትየጵያ በቀጣይ 10 ዓመት የሚያስፈልጋት ኢነርጂ ታሳቢ ያደረገ ስትራቴጂ ሊቀርፅ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አሳሰቡ፡፡ ዋና ሥራ አስፈፃሚው ዶ/ር ብሪክ ታዬ የተቋሙ የግማሽ በጀት ዓመት ግምገማ ሲጠናቀቁ በሰጡት አቅጣጫ እንዳመለከቱት የተቋሙ ስትራቴጂ ሀገሪቱ የምትፈልገውን ኢነርጂ ለያሟላ እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ግልጽ ውይይት ሊደረግበት ይገባል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ተቋሙ-ኢትየጵያ-በቀጣይ-10-ዓመት-የሚያስፈል&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም

በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት 7.1 ቢሊየን ብር ትርፍ ማግኘት ችለናል - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ተቋሙ ወጪዎችን በመቀነስና የገቢ አማራጮቹን በማስፋት ከዚህም በላይ ትርፋማ ለመሆን መስራት ይጠበ
+9
በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት 7.1 ቢሊየን ብር ትርፍ ማግኘት ችለናል - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ተቋሙ ወጪዎችን በመቀነስና የገቢ አማራጮቹን በማስፋት ከዚህም በላይ ትርፋማ ለመሆን መስራት ይጠበቅበታል - የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ …….///……. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከምስረታው ጀምሮ ከቆየበት ኪሳራ ወጥቶ ወደ ትርፋማነት መሸጋገሩን የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ አስታወቁ፡፡ ዋና ሥራ አስፈፃሚው የተቋሙን የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ሪፖርት ለኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሳይት ሲያቀርቡ እንደተናገሩት ተቋሙ በግማሽ ዓመቱ 7.1 ቢሊየን ብር ትርፍ አግኝቷል፡፡ ባለፉት ስድስት ወራት የውጭ ሀገራት የኃይል ሽያጭ በሁለት እጥፍ ዕድገት ሲያሳይ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች የውጭ ምንዛሪ ግኝት ደግሞ በ138 በመቶ ዕድገት ማሳየቱን ሥራ አስፈፃሚው ተናግረዋል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በበጀት-ዓመቱ-ስድስት-ወራት-7-1-ቢሊየን-ብር-ት&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም

የአርባ ምንጭ 2 ማከፋፈያ ጣቢያ በቅርቡ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል ……..///……. የአርባ ምንጭ ቁጥር 2 የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ በቅርቡ ከብሔራዊ የኃይል መቆጣጠሪያ ግሪድ ጋር እንደሚገናኝ በኢ
+9
የአርባ ምንጭ 2 ማከፋፈያ ጣቢያ በቅርቡ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል ……..///……. የአርባ ምንጭ ቁጥር 2 የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ በቅርቡ ከብሔራዊ የኃይል መቆጣጠሪያ ግሪድ ጋር እንደሚገናኝ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የደቡባዊ ግሪድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት የምዕራፍ አንድ ሳይት ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ። ሥራ አስኪያጁ አቶ አበበ ሚጀና እንዳስታወቁት የማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክቱ የሲቪል ሥራ 82 ነጥብ 5 በመቶ እንዲሁም የኤሌክትሮ ሜካኒካል ሥራዎች 90 በመቶ ተጠናቀዋል፡፡ የፕሮጀክቱ የመጀመሪያና የሁለተኛ ሙከራና ፍተሻ ሥራዎች መከናወናቸውን የገለፁት አቶ አበበ አሁን ላይ እየተከናወኑ ያሉ የማጠናቀቂያ ሙከራና ፍተሻ ሥራዎች በቅርቡ ተጠናቀው ጣቢያው ከብሔራዊ ግሪድ ጋር እንደሚገናኝም አስታውቀዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የአርባ-ምንጭ-2-ማከፋፈያ-ጣቢያ-በቅርቡ-አገ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የሥራ አመራር አባላት የህዳሴ ግድብን ጎበኙ …….///…….. በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) እና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ የተመራ የሁለቱ ተቋማት ከፍተኛ የሥራ አመራር ቡድን ዛሬ ማምሻውን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኘ፡፡ የሥራ አመራር ቡድኑ በጉብኝቱ 5 ነጥብ 2 ኪሎ ሜትር ዝርመት ያለውን ባለ ኮርቻ ቅርጽ ግድብ እና 1 ነጥብ 8 ኪሎ ሜትር ዝርመት ያለውን ዋናውን ግድብ ጎብኝቷል፡፡ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ እና ሌሎች የፕሮጀክቱና የኦፕሬሽን ኃላፊዎች ስለግድቡ እና ስለ ኃይል ማመንጨት ሥራዎቹ ለጎብኚዎች ገለፃ አድርገዋል፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የሥራ አመራር አባላት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በይፋ ተመርቆ ሥራ ከጀመረ በኋላ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሲያደርጉ ይህ የመጀመሪያው ነው፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ነገ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልን የ2018 ግማሽ በጀት ዓመት አፈፃፀም ለመገምገል ዕቅድ ይዟል፡፡ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት  27 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+6

ፕሮጀክቱ በአካባቢው ያለውን የኃይል ጥያቄ በአግባቡ ለመመለስ ያግዛል …….///……. በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በአርባ ምንጭ ዙሪያ ተገንብተው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር
+7
ፕሮጀክቱ በአካባቢው ያለውን የኃይል ጥያቄ በአግባቡ ለመመለስ ያግዛል …….///……. በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በአርባ ምንጭ ዙሪያ ተገንብተው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር እና ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክቶች በአካባቢው አስተማማኝ ኃይል ለማቅረብ እንደሚያስችሉ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የአርባ ምንጭ ሪጅን ገለፀ። የሪጅኑ ዳይሬክተር አቶ ገረመው ወንድምሁነኝ እንደገለፁት አሁን ላይ የአርባ ምንጭ ከተማን ጨምሮ የጋሞ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች በከተማው ውስጥ ከሚገኘው የነባሩ የባለ 132 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ኃይል በማግኘት ላይ ይገኛሉ። የማከፋፈያ ጣቢያው በዞኑ ለሚገኙ ኢንዱስትሪዎች፣ ለአገልግሎት ሰጭና መንግስታዊ ተቋማት እንዲሁም ለነዋሪው ኃይል የማቅረብ አቅም ቢኖረውም በአንድ አቅጣጫ ብቻ ኃይል የሚያገኝ በመሆኑ መስመሩ በተለያዩ ምክንያቶች ችግር ሲያጋጥመው የኃይል መቋረጥ ይስተዋልበት እንደነበር አስታውሰዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ፕሮጀክቱ-በአካባቢው-ያለውን-የኃይል-ጥያ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 27 ቀን 2018 ዓ.ም

በተቋሙ የዉስጥ አቅም በተከናወነ ሥራ 60 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ማዳን ተችሏል …..….///…….. በኢትዮ-ኬንያ ኢንተር ኮኔክሽን የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ የችግር ጠቋሚ (fault l
+4
በተቋሙ የዉስጥ አቅም በተከናወነ ሥራ 60 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ማዳን ተችሏል …..….///…….. በኢትዮ-ኬንያ ኢንተር ኮኔክሽን የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ የችግር ጠቋሚ (fault locater) መሳሪያን ተግባራዊ ለማድረግ በውስጥ አቅም በተከናወነ የማስተካከል ሥራ 60 ሺህ የሚደርስ የአሜሪካ ዶላር ማዳን መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። በተቋሙ የኢንጅነሪንግ ቢዝነስ ዘርፍ ሬዚደንት ኢንጂነር አቶ ቴዎድሮስ አያሌው እንዳስታወቁት በከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመሩ ላይ ችግር ሲፈጠር የሚጠቁመው መሳሪያ ከአራት ዓመታት በላይ ሥራ ሳይሰራ ቆይቷል። በተደጋጋሚ ተሞክሮ ዉጤታማ ያልሆነውን የችግር ጠቋሚ መሳሪያ የገጠመውን ችግር ለመለየት በተደረጉ ምርመራዎች እና ፍተሻዎች መሳሪያው በግንባታ ወቅት የቴክኒክ ችግር እንዳለበት መረጋገጡን ገልጸዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በተቋሙ-የዉስጥ-አቅም-በተከናወነ-ሥራ-60-ሺህ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 27 ቀን 2018 ዓ.ም

የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮቹ የፍተሻ እና ሙከራ ሥራ ተጠናቀቀ .…….///……. የብሔራዊ ኤሌክትሪክ ደቡባዊ ግሪድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት አካል የሆኑት የወላይታ ሶዶ ቁጥር 2 - አርባ ምንጭ ቁጥር 2
+8
የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮቹ የፍተሻ እና ሙከራ ሥራ ተጠናቀቀ .…….///……. የብሔራዊ ኤሌክትሪክ ደቡባዊ ግሪድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት አካል የሆኑት የወላይታ ሶዶ ቁጥር 2 - አርባ ምንጭ ቁጥር 2 ባለ 230 ኪሎ ቮልት እና የአርባ ምንጭ ቁጥር 2 - አርባ ምንጭ ቁጥር 2 ባለ 132 ኪሎ ቮልት የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች የሙከራ እና ፍተሻ ሥራ መጠናቀቁን ፕሮጀክት ጽ/ቤቱ አስታወቀ። የፕሮጀክቱ ተወካይ ሥራ አስኪያጅ አቶ አንዱዓለም መላኩ እንዳስታወቁት የመስመር ዝርጋታዎቹ አዲስ የተገነቡትን የወላይታ ሶዶ ቁጥር 2 ባለ 230 ኪሎ ቮልት የማስፋፊያ እና የአርባ ምንጭ ሁለተኛ ባለ 230 ኪሎ ቮልት አዲስ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ እንዲሁም የአርባ ምንጭ ቁጥር 1 ባለ 132 ኪሎ ቮልት ማስፋፊያ ግንባታዎችን ለአገልግሎት ዝግጁ ለማድረግ የሚያስችሉ ናቸው። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የኃይል-የማከፋፈያ-ጣቢያው-የማስፋፊያ-ሥ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 27 ቀን 2018 ዓ.ም

የኃይል የማከፋፈያ ጣቢያው የማስፋፊያ ሥራ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ …..///….. የወላይታ ሶዶ ቁጥር 2 ባለ 400/230 ኪሎ ቮልት ማከፋፈያ ጣቢያ የማስፋፊያ ግንባታ ሥራ በተያዘለት የጊ
+4
የኃይል የማከፋፈያ ጣቢያው የማስፋፊያ ሥራ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ …..///….. የወላይታ ሶዶ ቁጥር 2 ባለ 400/230 ኪሎ ቮልት ማከፋፈያ ጣቢያ የማስፋፊያ ግንባታ ሥራ በተያዘለት የጊዜ ገደብ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የብሔራዊ ኤሌክትሪክ ደቡባዊ ግሪድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት አስታወቀ። የፕሮጀክቱ ተወካይ ሥራ አስኪያጅ አቶ አንዱዓለም መላኩ እንደገለፁት በማከፋፈያ ጣቢያው ተጨማሪ 230 ኪሎ ቮልት የኤሌክትሪክ ኃይል ማቅረብ የሚያስችል የማስፋፊያ ሥራ በማከናወን በዛሬው ዕለት ለአገልግሎት በቅቷል። በማስፋፊያ ሥራው እያንዳንዳቸው 250 ሜጋ ቮልት አምፒር የመጫን አቅም ያላቸው ሁለት ትራንስፎርመሮች ተከላ መከናወኑንም ነው የተናገሩት። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የኃይል-የማከፋፈያ-ጣቢያው-የማስፋፊያ-ሥ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 26 ቀን 2018 ዓ.ም

ማከፋፈያ ጣቢያዎቹ በከተማዉ አስተማማኝ ኃይል እንዲኖር አስችለዋል …….///…… በወላይታ ሶዶ ከተማ አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙት ሁለቱ የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች በሶዶ ከተማ እና በዙሪያ
+7
ማከፋፈያ ጣቢያዎቹ በከተማዉ አስተማማኝ ኃይል እንዲኖር አስችለዋል …….///…… በወላይታ ሶዶ ከተማ አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙት ሁለቱ የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች በሶዶ ከተማ እና በዙሪያው አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር ማስቻላቸውን የከተማዋ ከንቲባ አስታወቁ። ከንቲባዋ ወይዘሮ እታገኝ ኃይለማሪያም እንዳስታወቁት ለከተሞች እና ለኢንቨስትመንት መስፋፋት፣ ለሥራ ዕድል ፈጠራ እንዲሁም ለቱሪዝም ዕድገት የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ከፍተኛ ድርሻ አለው። በከተማዋ የሚገኙ ማከፋፈያ ጣቢያዎች ለኢንዱስትሪዎች እና ለአገልግሎት ሰጪ ተቋማት በቂ ኃይል እያቀረቡ እንደሚገኙ በማንሳት የኃይል አቅርቦቱ ለከተማዋ መስፋፋት፣ በኢንቨስትመንት፣ በአገልግሎት አሰጣጥ እና በነዋሪዎች የዕለት ተዕለት ኑሮ ላይ አዎንታዊ ለውጥ እያመጣ መሆኑንም ተናግረዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ማከፋፈያ-ጣቢያዎቹ-በከተማዉ-አስተማማኝ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 26 ቀን 2018 ዓ.ም

ማከፋፈያ ጣቢያዎቹ በከተማዉ አስተማማኝ ኃይል እንዲኖር አስችለዋል …….///…… በወላይታ ሶዶ ከተማ አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙት ሁለቱ የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች በሶዶ ከተማ እና በዙሪያ
+6
ማከፋፈያ ጣቢያዎቹ በከተማዉ አስተማማኝ ኃይል እንዲኖር አስችለዋል …….///…… በወላይታ ሶዶ ከተማ አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙት ሁለቱ የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች በሶዶ ከተማ እና በዙሪያው አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር ማስቻላቸውን የከተማዋ ከንቲባ አስታወቁ። ከንቲባዋ ወይዘሮ እታገኝ ኃይለማሪያም እንዳስታወቁት ለከተሞች እና ለኢንቨስትመንት መስፋፋት፣ ለሥራ ዕድል ፈጠራ እንዲሁም ለቱሪዝም ዕድገት የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ከፍተኛ ድርሻ አለው። በከተማዋ የሚገኙ ማከፋፈያ ጣቢያዎች ለኢንዱስትሪዎች እና ለአገልግሎት ሰጪ ተቋማት በቂ ኃይል እያቀረቡ እንደሚገኙ በማንሳት የኃይል አቅርቦቱ ለከተማዋ መስፋፋት፣ በኢንቨስትመንት፣ በአገልግሎት አሰጣጥ እና በነዋሪዎች የዕለት ተዕለት ኑሮ ላይ አዎንታዊ ለውጥ እያመጣ መሆኑንም ተናግረዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ማከፋፈያ-ጣቢያዎቹ-በከተማዉ-አስተማማኝ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 26 ቀን 2018 ዓ.ም

የማከፋፈያ ጣቢያውን አቅም የማሳደግ ሥራ እየተከናወነ ነው …….///………. በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሰሜን ምዕራብ ሪጅን ሥር የሚገኘውን የአዘዞ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ አ
+4
የማከፋፈያ ጣቢያውን አቅም የማሳደግ ሥራ እየተከናወነ ነው …….///………. በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሰሜን ምዕራብ ሪጅን ሥር የሚገኘውን የአዘዞ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ አቅም ለማሳደግ የሚያስችል ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የጣቢያው ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ። ሥራ አስኪያጁ አቶ ይገርማል ማሩ እንደገለፁት ጣቢያው አገልግሎት መስጠት ከጀመረበት 1995 ዓ.ም. ጀምሮ የአካባቢውን የኃይል ፍላጎት በማሟላት ረገድ ከፍተኛ ሚና ሲጫወት ቆይቷል፡፡ በአሁኑ ወቅት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያውን የኦፕሬሽን አቅም ለማሳደግ በባለ 33 ኪሎ ቮልት ወጪ መስመሮች የዘመናዊ መቆጣጠሪያ ብሬከር ቅየራ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የማከፋፈያ-ጣቢያውን-አቅም-የማሳደግ-ሥራ-2&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 25 ቀን 2018 ዓ.ም

በኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ዘመናዊ የአሰራር ሥርዓቶችን ለጥገና ሥራዎች መተግበር ይገባል .......///….… በኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ዘመናዊ የአሰራር ሥርዓቶችን ለጥገና ሥራዎች ተግባራዊ ማድረግ እ
+5
በኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ዘመናዊ የአሰራር ሥርዓቶችን ለጥገና ሥራዎች መተግበር ይገባል .......///….… በኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ዘመናዊ የአሰራር ሥርዓቶችን ለጥገና ሥራዎች ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የጀነሬሽን ቢዝነስ ዘርፍ አስታወቀ። በዘርፉ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር ኤፍሬም ወልደኪዳን የተመራ የባለሙያዎች ቡድን በአዳማ አንድ እና ሁለት የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች የመስክ ምልከታ አድርጓል። የመስክ ምልከታው ተቋሙ የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎቹን ውጤታማነት፣ ደህንነት እና ዘመናዊ የአሰራር ሥርዓት ለማሳደግ የጀመረው ስትራቴጂካዊ የክትትል አካል መሆኑ ተገልጿል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በኃይል-ማመንጫ-ጣቢያዎች-ዘመናዊ-የአሰራ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም