ch
Feedback
EEP Communication

EEP Communication

前往频道在 Telegram

EEP Communication

显示更多

📈 Telegram 频道 EEP Communication 的分析概览

频道 EEP Communication (@eepcommuication) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 15 692 名订阅者,在 技术与应用 类别中位列第 8 024,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 156

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 15 692 名订阅者。

根据 28 八月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 137,过去 24 小时变化为 -5,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 35.24%。内容发布后 24 小时内通常能获得 17.40% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 5 528 次浏览,首日通常累积 2 730 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 12

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
EEP Communication

凭借高频更新(最新数据采集于 29 八月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 技术与应用 类别中的关键影响点。

15 692
订阅者
-524 小时
-17
+13730
帖子存档
የኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል ጉዞ እና የአፍሪካ የኃይል ማዕከልነት ራዕይ 🇪🇹 ኢትዮጵያ በአህጉራዊና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተፅዕኖ ያላቸውን ስትራቴጂዎች በመተግበር፣ በታዳሽ ኃይል (Renewab
የኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል ጉዞ እና የአፍሪካ የኃይል ማዕከልነት ራዕይ 🇪🇹   ኢትዮጵያ በአህጉራዊና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተፅዕኖ ያላቸውን ስትራቴጂዎች በመተግበር፣ በታዳሽ ኃይል (Renewable Energy) ልማት ረገድ ግንባር ቀደም መሪ እየሆነች ትገኛለች።   በተፈጥሮ ፀጋዎች የበለፀገችው ሀገራችን ከ90 በመቶ በላይ የሚሆነውን የኤሌክትሪክ ኃይሏን ከንፁህና ለአካባቢ ተስማሚ ከሆኑ ምንጮች በማመንጨት፣ በአፍሪካ አስተማማኝ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታን በግንባር ቀደምትነት እየመራች ነው።   የሀገሪቱ የኢነርጂ ዘርፍ ስኬት፣ የወደፊት ዕቅዶችና ቀጠናዊ ፋይዳው በሚከተሉት አራት ዓበይት ስልታዊ ምሰሶዎች ላይ የተመሠረተ ነው፡፡   1. የተደራጀና ስልታዊ የኃይል አማራጮች ማሰባጠር (Energy Mix) 🔄   የኢትዮጵያ መልክአ-ምድራዊ አቀማመጥ የተለያዩ የታዳሽ ኃይል ምንጮችን በተቀናጀ ሁኔታ ለመጠቀም አስችሏታል፦ ·  የውሃ ኃይል (Hydropower)፦ የሀገሪቱ የኃይል አቅርቦት ዋና ምሰሶ ሆኖ ቀጥሏል።   ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የኢትዮጵያ-የታዳሽ-ኃይል-ጉዞ-እና-የአፍሪ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፅ https://www.eep.com.et ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም

የኃይል ምንጮችን ማሰባጠር - የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ኢነርጂ ሽግግር! ⚡️ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በውሃ ኃይል (Hydro) ላይ በአብዛኛው የተመሠረተ የኃይል አቅርቦት ሥርዓት ለአየር ንብረት ለ
የኃይል ምንጮችን ማሰባጠር - የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ኢነርጂ ሽግግር! ⚡️   የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በውሃ ኃይል (Hydro) ላይ በአብዛኛው የተመሠረተ የኃይል አቅርቦት ሥርዓት ለአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭ መሆኑን በመገንዘብ ባለፉት ሰባት ዓመታት የኃይል ምንጮቹን በንፋስ እና በጂኦተርማል ዘርፎች ኃይል የማሰባጠር (Energy Mix) ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።   ዋና ዋና ስኬቶች እና በመተግበር ላይ ያሉ ፕሮጀክቶች፦   ● የንፋስ ኃይል ማመንጫዎች መነቃቃት (Wind Power)፦   • የአሰላ ፕሮጀክት፦ 100 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም ያለው፤   • የአይሻ 2 ፕሮጀክት፦ በመጀመሪያው ምዕራፍ 80 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም ያለው፤   ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የኃይልምንጮችንማሰባጠር-የኢትዮጵያየአ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም

የኃይል ምንጮችን ማሰባጠር - የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ኢነርጂ ሽግግር! ⚡️ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በውሃ ኃይል (Hydro) ላይ በአብዛኛው የተመሠረተ የኃይል አቅርቦት ሥርዓት ለአየር ንብረት ለ
የኃይል ምንጮችን ማሰባጠር - የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ኢነርጂ ሽግግር! ⚡️   የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በውሃ ኃይል (Hydro) ላይ በአብዛኛው የተመሠረተ የኃይል አቅርቦት ሥርዓት ለአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭ መሆኑን በመገንዘብ ባለፉት ሰባት ዓመታት የኃይል ምንጮቹን በንፋስ እና በጂኦተርማል ዘርፎች ኃይል የማሰባጠር (Energy Mix) ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።   ዋና ዋና ስኬቶች እና በመተግበር ላይ ያሉ ፕሮጀክቶች፦   ● የንፋስ ኃይል ማመንጫዎች መነቃቃት (Wind Power)፦   • የአሰላ ፕሮጀክት፦ 100 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም ያለው፤   • የአይሻ 2 ፕሮጀክት፦ በመጀመሪያው ምዕራፍ 80 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም ያለው፤   ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የኃይልምንጮችንማሰባጠር-የኢትዮጵያየአ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም

ታዳሽ ኃይል- የአምራች ኢንዱስትሪው ዕድገት የጀርባ አጥንት! 🇪🇹 ⚡️   በኢትዮጵያ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ ግብርና፣ ማዕድን፣ ቱሪዝም እና ኢንዱስትሪ ዘርፎች ላይ ትኩረት ተደርጎ በመሰራቱ ታላላቅ ስኬቶች እየተመዘገቡ ይገኛሉ።   ከእነዚህ መካከል ለአምራች ኢንዱስትሪው ዕድገት ወሳኝ ግብዓት የሆነውን የኤሌክትሪክ ኃይል በአስተማማኝ ሁኔታ በማቅረብ ረገድ የኃይል አቅርቦት ዘርፉ ታሪካዊ ምዕራፍ ላይ ይገኛል።   ሀገራችን አረንጓዴ ኢኮኖሚን የመገንባትና ኢትዮጵያን የአፍሪካ የኃይል ማዕከል የማድረግ ራዕይ በመሰነቅ የውሃ፣ የንፋስ፣ የፀሐይ እና የጂኦተርማል ኃይል ማመንጫ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት አብቅታለች፡፡ የኮይሻን ጨምሮ በግንባታ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችም በተስፋ ሰጪ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።   የተመዘገቡ ታላላቅ ስኬቶች በቁጥር እና በተግባር፦   ·  የኃይል አቅም እጥፍ ዕድገት፦ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ እንደገለጹት ከለውጡ ወዲህ የሀገሪቱ የኃይል አቅርቦት ከእጥፍ በላይ አድጓል። ቀደም ሲል ከ4 ሺህ ሜጋ ዋት ያልበለጠው የኃይል ማመንጨት አቅም አሁን ላይ ወደ 10 ሺህ ሜጋ ዋት እየተጠጋ ይገኛል! ·  የኢንዱስትሪ ፍላጎት ምላሽ፦ በአሁኑ ወቅት የሚመረተው ታዳሽ ኃይል በዚህ ዓመት 23 በመቶ ላደገው የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪዎች የኃይል ፍላጎት ሙሉ ምላሽ መስጠት ችሏል።   ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ታዳሽኃይል-የአምራችኢንዱስትሪውዕድገት&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content

ኢትዮጵያ — የአፍሪካ የኃይል ማማ እና የጋራ ኢኮኖሚያዊ ጥንካሬ መሰረት! 🇪🇹⚡️ ኢትዮጵያን "የአፍሪካ የኃይል ማማ" የማድረግ ስልታዊ ራዕይ በምስራቅ አፍሪካ የኃይል ቋት (EAPP) ውስጥ ባላት
ኢትዮጵያ — የአፍሪካ የኃይል ማማ እና የጋራ ኢኮኖሚያዊ ጥንካሬ መሰረት! 🇪🇹⚡️   ኢትዮጵያን "የአፍሪካ የኃይል ማማ" የማድረግ ስልታዊ ራዕይ በምስራቅ አፍሪካ የኃይል ቋት (EAPP) ውስጥ ባላት መሪነት በተግባር እየተረጋገጠ ይገኛል።   ሀገራችን ባላት ምቹ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ እና በተፈጥሮ በበለፀገ ሀብቷ ለምስራቅ አፍሪካ እንደ ቀጣናዊ ትስስር እንደ "ሞተር" ሆና እያገለገለች ነው።   የዚህ ታላቅ ስኬት ማሳያ የ "ምስራቅ ኤሌክትሪክ ከፍተኛ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር" (Eastern Electricity Highway Project) ነው።   የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመሩን በቁጥር   · የኢትዮጵያን ወላይታ ሶዶ ከኬንያው ሱስዋ የሚያገናኝ 1,045 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ባለሁለት ዋልታ (Bipolar) 500 ኪሎ ቮልት ከፍተኛ የቀጥተኛ ቮልቴጅ (HVDC) መስመር ነው። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ኢትዮጵያ-የአፍሪካ-የኃይል-ማማ-እና-የጋ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም

የማከፋፈያ ጣቢያው የሲቪል ሥራ 45 በመቶ ደርሷል …///… የደቡባዊ የኤሌክትሪክ ግሪድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት አካል የሆነው የቲርጋ ባለ 132 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ የሲቪል ሥራ አፈፃፀም
+4
የማከፋፈያ ጣቢያው የሲቪል ሥራ 45 በመቶ ደርሷል …///… የደቡባዊ የኤሌክትሪክ ግሪድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት አካል የሆነው የቲርጋ ባለ 132 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ የሲቪል ሥራ አፈፃፀም 45 በመቶ መድረሱን የፕሮጀክቱ የሲቪል ሥራዎች ተቆጣጣሪ አስታወቁ። ተቆጣጣሪው አቶ ደረጄ ክፍሌ እንደተናገሩት የመቆጣጠሪያ ክፍሉ የብረትና የኤሌክትሪክ ሥራዎች ተጠናቅቀው በአሁኑ ወቅት የጣሪያ ኮንክሪት ለመሙላት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።   በተጨማሪም የውስጥ ለውስጥ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመሮች እና የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ በተጓዳኝ እየተከናወኑ መሆኑ ነው የተናገሩት፡፡ የፕሮጀክቱ የኤሌክትሮ ሜካኒካል ሥራዎች 15 በመቶ መድረሳቸውን የጠቀሱት አቶ ደረጄ ለተከላው የሚያስፈልጉ መሣሪያዎች ወደ ፕሮክቱ ሥፍራ መድረሳቸውን አብራርተዋል። በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ውስጥ ትራንስፎርመሩን ለአገልግሎት ዝግጁ ለማድረግ የዘይት መሙላትና የማጣራት ሥራ እንደሚከናወን ገልፀዋል፡፡   ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የማከፋፈያ-ጣቢያው-የሲቪል-ሥራ-45-በመቶ-ደር&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም

የኃይል አቅርቦትን በማሳደግ የተገኘ 400 ሜጋ ዋት ተጨማሪ ኃይል! የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እያደገ የመጣውን የደንበኞች የኃይል ፍላጎት በዘላቂነት ለማሟላትና አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት እንዲኖ
የኃይል አቅርቦትን በማሳደግ የተገኘ 400 ሜጋ ዋት ተጨማሪ ኃይል!   የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እያደገ የመጣውን የደንበኞች የኃይል ፍላጎት በዘላቂነት ለማሟላትና አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር ለማድረግ ስትራቴጂካዊ የአቅም ማሳደግ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።   የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራትና የተገኙ ውጤቶች፦ ባለፉት 5 ዓመታት በ10 ቁልፍ ማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ በተከናወኑ የትራንስፎርመር አቅም ማሳደግ ሥራዎች 439 ሜጋ ዋት (ወይም 487.3 MVA) ተጨማሪ ኃይል ወደ ሲስተሙ ማግኘት ተችሏል። የአቅም ማሳደግ ሥራው የተከናወነባቸው ጣቢያዎች፦ ለገጣፎ፣ ቦሌ ለሚ 2፣ አዳማ 2፣ ወልቂጤ፣ ሚዛን፣ ባህር ዳር፣ ኮምቦልቻ 2፣ ገፈርሳ፣ ባሌ ሮቤ እና አዲስ ዌስት ናቸው።   የአቅም ማሳደግ ሥራዎቹ የቴክኒክ ብልሽቶችን በከፍተኛ ሁኔታ በመቀነስ የኃይል መቆራረጥን ለማስወገድ ትልቅ ውጤት አስመዝግበዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የኃይል-አቅርቦትን-በማሳደግ-የተገኘ-400-ሜጋ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ግንቦት 8 ቀን 2018 ዓ.ም

በማከፋፈያ ጣቢያዎች በተከናወኑ የአቅም ማሳደግ ሥራዎች ከ400 ሜጋ ዋት በላይ ተጨማሪ ኃይል ማግኘት ተችሏል ...…///........ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ባለፉት 5 ዓመታት በ10 የኃይል ማ
+3
በማከፋፈያ ጣቢያዎች በተከናወኑ የአቅም ማሳደግ ሥራዎች ከ400 ሜጋ ዋት በላይ ተጨማሪ ኃይል ማግኘት ተችሏል ...…///........ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ባለፉት 5 ዓመታት በ10 የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ ባከናወናቸው የትራንስፎርመር አቅም ማሳደግ ሥራዎች 439 ሜጋ ዋት ወይም 487 ነጥብ 3 ሜጋ ቮልት አምፒር ተጨማሪ ኃይል ማግኘቱን አስታወቀ። በተቋሙ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች እና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ኦፕሬሽን የሪጅኖች ማስተባበሪያ ዳይሬክተር አቶ ወንድወሰን ወልደማርያም እንደገለፁት የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት አስተማማኝነትን ለማረጋገጥና እያደገ የመጣውን የደንበኞች የኃይል ፍላጎት በዘላቂነት ለመመለስ በትኩረት እየሰራ ነው። ባለፉት 5 ዓመታት በለገጣፎ፣ ቦሌ ለሚ 2፣ አዳማ 2፣ ወልቂጤ፣ ሚዛን፣ ባህር ዳር፣ ኮምቦልቻ 2፣ ገፈርሳ፣ ባሌ ሮቤ እና አዲስ ዌስት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ የአቅም ማሳደግ እና የተንቀሳቃሽ ማከፋፈያ ጣቢያዎች ተከላ ሥራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=በማከፋፈያ-ጣቢያዎች-በተከናወኑ-የአቅም&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ግንቦት 8 ቀን 2018 ዓ.ም

የማስተላለፊያ መስመሮችን ዲዛይን በሶፍትዌር በመታገዝ ለማከናወን እየተሰራ ነው .......///........ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች የሚያልፉበትን ቦታ በዘመናዊ ሶፍትዌር ታግዞ ለመምረጥ የሚያ
+7
የማስተላለፊያ መስመሮችን ዲዛይን በሶፍትዌር በመታገዝ ለማከናወን እየተሰራ ነው .......///........ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች የሚያልፉበትን ቦታ በዘመናዊ ሶፍትዌር ታግዞ ለመምረጥ የሚያስችል ስልጠና መሰጠቱን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ቢዝነስ ዘርፍ አስታወቀ፡፡ በዘርፉ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች ዲዛይን ሥራ አስኪያጅ አቶ ዳኛቸው ፀጋ እንዳስታወቁት ስልጠናው ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር አርክ ጂአይ ኤስ በተሰኘ ሶፍርዌር በመታገዝ የተሰጠው ለ30 የዲዛይንና የቅየሳ ባለሙያዎች ነው፡፡ በሁለት ዙር የተሰጠው ስልጠና መስመሮቹ ከመገንባታቸው በፊት የሚያልፍበትን አካባቢ በሶፍትዌር በመታገዝ ለመምረጥ እና ሥራውን በቀላሉ ለማከናወን የሚያስችል ብቃት ያለው ባለሙያ ለመፍጠር እንደሚያግዝ ጠቁመዋል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የማስተላለፊያ-መስመሮችን-ዲዛይን-በሶፍ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ግንቦት 8 ቀን 2018 ዓ.ም

አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር የተከናወኑ ሥራዎች የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስና የሲስተሙን ደህንነት ለመጠበቅ በማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ እያከናወነ ያለው የቴክኖሎጂ
አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር የተከናወኑ ሥራዎች የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስና የሲስተሙን ደህንነት ለመጠበቅ በማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ እያከናወነ ያለው የቴክኖሎጂ ሽግግር ውጤት እያሳየ ይገኛል።   ባለፉት 3 ዓመታት ውስጥ የተመዘገቡ ዋና ዋና ስኬቶች፦   ·  የብሬከር ማዘመን ሥራ፦ ከ2016 - 2018 ዓ.ም በነበሩት 3 ዓመታት  በ 60 የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች የነባር መቆጣጠሪያ ብሬከሮችን በዘመናዊ ብሬከሮች የመተካት ሥራ ተከናውኗል።   ·   የአቅም እድገት፦ ቀደም ሲል የነበሩ ብሬከሮች ይሸከሙት የነበረው እስከ 5 ሜጋ ዋት የነበረ አቅም አሁን ባለው ማሻሻያ ከ10 እስከ 20 ሜጋ ዋት እንዲያድግ ተደርጓል። ይህም ለደንበኞች የሚቀርበውን የኃይል መጠን በእጥፍ አሳድጎታል።   ·  የቴክኖሎጂ ሽግግር፦ በዘይት ከሚሰሩና ለብልሽት ተጋላጭ ከነበሩ ነባር ብሬከሮች ወደ ዘመናዊው የዲጂታል ቁጥጥር ሥርዓት በመሸጋገሩ የኃይል መቆራረጥ ርዝማኔ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል።   ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=አስተማማኝ-የኃይል-አቅርቦት-እንዲኖር-የ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም

ባለፉት 3 ዓመታት በ60 የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች የብሬከር ማዘመን ሥራ ተከናውኗል ….///…. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ባለፉት 3 ዓመታት በ60 የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች የመቆጣጠሪያ ሥርዓት
+3
ባለፉት 3 ዓመታት በ60 የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች የብሬከር ማዘመን ሥራ ተከናውኗል ….///…. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ባለፉት 3 ዓመታት በ60 የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች የመቆጣጠሪያ ሥርዓት ወይም የብሬከር ማዘመን ሥራ ማከናወኑን በተቋሙ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች እና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ኦፕሬሽን ዘርፍ አስታወቀ፡፡ በዘርፉ የሪጅኖች ማስተባበሪያ ዳይሬክተር አቶ ወንድወሰን ወልደማርያም እንደገለፁት ከ2016 እስከ 2018 በጀት ዓመት ድረስ በ75 የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ የመቆጣጠሪያ ብሬከር ለማዘመን ታቅዶ ወደ ሥራ ተገብቷል፡፡ ባለፉት 3 ዓመታት በ60 የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ የዘመናዊ መቆጣጠሪያ ብሬከር ገጠማ ሥራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት በ13 የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች የሚከናወኑ የማዘመን ሥራዎችን በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅ በትኩረት እየተሠራ እንደሚገኝም ነው ዳይሬክተሩ ጠቆሙት። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ባለፉት-3-ዓመታት-በ60-የኃይል-ማከፋፈያ-ጣቢያ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም

የማከፋፈያ ጣቢያዎችን የኃይል ጭነት ለማቃለል የሚያስችሉ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው ……..///……. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የማከፋፈያ ጣቢያዎችን የኃይል ጭነት ለማቃለል የ38 አዳዲስ ትራንስፎር
+4
የማከፋፈያ ጣቢያዎችን የኃይል ጭነት ለማቃለል የሚያስችሉ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው ……..///……. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የማከፋፈያ ጣቢያዎችን የኃይል ጭነት ለማቃለል የ38 አዳዲስ ትራንስፎርመሮችን ግዥ እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በተቋሙ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች እና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ኦፕሬሽን የሪጅኖች ማስተባበሪያ ዳይሬክተር አቶ ወንድወሰን ወልደማርያም እንዳስታወቁት ተቋሙ ከ50 እስከ 250 ሜጋ ቮልት አምፔር አቅም ያላቸው ትራንስፎርመሮችን በሦስት ዙር ለመግዛት በሂደት ላይ ነው፡፡ ትራንስፎርመሮቹ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሚገኙ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ የሚስተዋለውን ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ጭነት በዘላቂነት ለመፍታት እንደሚያግዙ ተናግረዋል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የማከፋፈያ-ጣቢያዎችን-የኃይል-ጭነት-ለማ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም

የኢትዮጵያ እና የፈረንሳይ ወዳጅነት በኃይል ዘርፍ ደመቀ! 🇪🇹🤝🇫🇷 የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል ዘርፍ እና ለዲጂታላይዜሽን ፕሮግ
+1
የኢትዮጵያ እና የፈረንሳይ ወዳጅነት በኃይል ዘርፍ ደመቀ! 🇪🇹🤝🇫🇷 የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል ዘርፍ እና ለዲጂታላይዜሽን ፕሮግራም የሚውል የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት መስማማቷን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታውቀዋል፡፡   ይህ ስምምነት ለሀገራችን ምን ይዞ ይመጣል?   🔹 ዘመናዊ አሠራር፦ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎችን የአውቶሜሽን ሥርዓት ለማዘመን እና አዲስ የብሔራዊ ግሪድ መቆጣጠሪያ ማዕከልን ለመገንባት ይውላል።   🔹 ጂኦተርማል ኃይል፦ የ150 ሜጋ ዋት የጂኦተርማል (የከርሰ ምድር እንፋሎት) ኃይል ለማመንጨት አዲስ የማዕቀፍ ስምምነት ተደርጓል።   🔹 የተሻሻለ አገልግሎት፦ የኤሌክትሪክ መቆራረጥን በ 50 በመቶ በመቀነስ ከ4 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የተሻለ የኤሌክትሪክ አቅርቦት እንዲኖር ያደርጋል።   🔹 አረንጓዴ ልማት፦ የካርቦን ልቀትን በ150 ሺህ ቶን በመቀነስ የአካባቢ ጥበቃ ጥረታችንን ያግዛል። 🌱🌍   ይህ ስምምነት በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል፣ በአውሮፓ ህብረት እና በፈረንሳይ የልማት ኤጀንሲዎች (AFD) በትብብር የሚተገበር ሲሆን የሀገራችንን የኢነርጂ ዘርፍ ወደ ተሻለ ዲጂታል ከፍታ የሚያሸጋግር ነው። ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል እያበራች ትቀጥላለች! 💡🇪🇹 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም

የግዥ ሥርዓቱን ለማዘመን ዲጂታይዜሽን እንደ መፍትሔ! 💻📜   የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የግዥ ሂደቶቹን ይበልጥ ቀልጣፋ፣ ግልጽ እና ወረቀት አልባ ለማድረግ "ፔራጎ ኢንፎርሜሽን ሲስተምስ" ከተሰኘ ሀገር በቀል ኩባንያ ጋር በጋራ ያለማው አዲስ የግዥ ሲስተም ወደ ሥራ ሊገባ ነው።   ይህ ዘመናዊ ሲስተም ምን ፋይዳ አለው? 🤔   ወረቀት አልባ አሠራር፦ የተቋሙን ሥራዎች በዲጂታል ሥርዓት በመምራት የአሠራር ችግሮችን በላቀ ፍጥነት ለመፍታት ያስችላል። 📄🚫   ግልጽነትና ተጠያቂነት፦ የግዥ ሂደቱ በግልጽነትና በተጠያቂነት እንዲመራ ከማድረጉም ባለፈ ለሦስተኛ ወገን የሚፈለጉ መረጃዎችን በወቅቱ ለማቅረብ ይረዳል። 🔍✅   የሳይበር ደህንነት፦ ሲስተሙ የሳይበር ደህንነት ፍተሻ ተደርጎበትና ከነባር የግዥ ሕጎችና ደንቦች ጋር ተናቦ የሚተገበር ነው። 🛡🔒   የፕሮጀክቱ ሂደት ⏳   የ21 ወራት የቆይታ ጊዜ ያለው ይህ ፕሮጀክት የሥልጠናና የድጋፍ ሥራዎችን ጨምሮ ሲስተሙን ከሌሎች የተቋሙ አሠራሮች ጋር የማናበብ ሥራዎችን ያጠቃልላል።   የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በዚህ በጀት ዓመት የተለያዩ አሠራሮቹን ከማኑዋል ወደ ዲጂታል ሥርዓት የመቀየር ተግባርን በልዩ ትኩረት እያከናወነ ይገኛል። 🚀✨ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ግንቦት 5 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content

የተቋሙን የግዥ ሥርዓት ለማዘመን እየተሰራ ነው ……..///……. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የግዢ ሂደቶቹን ለማዘመን ፔራጎ ኢንፎርሜሽን ሲስተምስ ከተሰኘ ሀገር በቀል ኩባንያ ጋር ያለማው ሲስተም ወ
+9
የተቋሙን የግዥ ሥርዓት ለማዘመን እየተሰራ ነው   ……..///……. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የግዢ ሂደቶቹን ለማዘመን ፔራጎ ኢንፎርሜሽን ሲስተምስ ከተሰኘ ሀገር በቀል ኩባንያ ጋር ያለማው ሲስተም ወደሥራ ሊገባ ነው፡፡  የለማውን የግዢ ሥርዓት ለማስጀመር በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የተቋሙ እና የኩባንያው የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ተሳትፈዋል፡፡    በፕሮጀክቱ የማስጀመሪያ መድረክ ላይ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙላት ገዛኸኝ እንደገለፁት በተቋሙ የሚከናወኑ የተለያዩ ሥራዎች በወረቀት አልባ መንገድ እንዲመሩ ለማድረግ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ ይገኛል። ተቋሙ ግዢዎቹን ጨምሮ ሌሎች ሥራዎቹን በዲጂታል ሥርዓት ታግዞ ማከናወኑ በአሰራር ላይ ለሚያጋጥሙ ችግሮች በቀላሉ መፍትሔ ለመስጠት እና ሥራዎቹን ለማቀላጠፍ እንደሚያስችል አንስተዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የተቋሙን-የግዥ-ሥርዓት-ለማዘመን-እየተሰ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ግንቦት 5 ቀን 2018 ዓ.ም

የኃይል ብክነትን በቴክኖሎጂ መታገል - ለጠንካራ ኢኮኖሚና አስተማማኝ ብርሃን! የኤሌክትሪክ ኃይል ብክነትን መቀነስ የሀገርን ኢኮኖሚ መገንባት ነው! የኤሌክትሪክ ኃይል ብክነት (Power Loss) ከ
+1
የኃይል ብክነትን በቴክኖሎጂ መታገል - ለጠንካራ ኢኮኖሚና አስተማማኝ ብርሃን!   የኤሌክትሪክ ኃይል ብክነትን መቀነስ የሀገርን ኢኮኖሚ መገንባት ነው!   የኤሌክትሪክ ኃይል ብክነት (Power Loss) ከኢኮኖሚ ጥቅሙ ባለፈ የተቋሙን የፋይናንስ አቅምና የኃይል አቅርቦት አስተማማኝነት የሚፈትን ትልቅ ጉዳይ ነው። ይህ ብክነት በሁለት ዋና ዋና መንገዶች ይከሰታል፡፡     ቴክኒካዊ ብክነት (Technical Loss)፦ ይህ ብክነት የሚከሰተው ኤሌክትሪክ ከማመንጫ ጣቢያው ተነስቶ ለተጠቃሚዎች በሚደርስበት ረጅም መንገድ ላይ በተለያዩ ምክንያቶች የሚባክን ኃይል ሲሆን በኢንጂነሪንግ ሥራዎች የሚፈታ  ነው። ምንጮቹ፦ በዋናነት ያረጁ የማስተላለፊያ እና የሥርጭት መስመሮች እና የትራንስፎርመሮች መጨናነቅ ናቸው።   መፍትሔው፦ መሠረተ-ልማትን ማዘመን! ስማርት ግሪድ (Smart Grid) በመጠቀም ብክነት ያለበትን መስመር ለይቶ ማወቅና ኃይልን በከፍተኛ ቮልቴጅ በማስተላለፍ በመንገድ ላይ የሚጠፋውን ኃይል መቀነስ ይቻላል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የኃይል-ብክነትን-በቴክኖሎጂ-መታገል-ለጠ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ግንቦት 3 ቀን 2018 ዓ.ም

የአረንጓዴ አሻራ ትሩፋት ለህዳሴው ግድብ ደህንነት! 🌱💧 ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በ9 ወራት ውስጥ 42.85 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ ውሃ ለኃይል ማመንጨት ተግባር ጥቅም ላይ አውሏል! 🌊⚡️ የ
+2
የአረንጓዴ አሻራ ትሩፋት ለህዳሴው ግድብ ደህንነት! 🌱💧 ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በ9 ወራት ውስጥ 42.85 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ ውሃ ለኃይል ማመንጨት ተግባር ጥቅም ላይ አውሏል! 🌊⚡️ የግድቡ ሥራ አስኪያጅ አቶ ከማል አሕመድ እንዳስታወቁት ግድቡ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 42.85 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ ውሃ በመጠቀም 13 ሺህ 778 ነጥብ 37 ጊጋ ዋት ሰዓት ኃይል ማመንጨት ችሏል። ይህም ለኃይል ማመንጨት የታቀደውን የውሃ አጠቃቀም 84.9 በመቶ አፈጻጸም ላይ አድርሶታል። ታሪካዊው የውሃ ፍሰት እና የወደፊት ተስፋ   • ከታቀደው በላይ የነበረ የውሃ መጠን፦ ወደ ግድቡ ይገባል ተብሎ የታቀደው 46 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ ቢሆንም በዓመቱ 57.7 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ ውሃ ገብቷል (የ24.4% ብልጫ)። • የክረምት በረከት፦ ከጠቅላላ የውሃ ገቢ ውስጥ 50.5 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ የሚሆነው በሐምሌ፣ ነሐሴ፣ መስከረም እና ጥቅምት ወራት የገባ ነው። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የአረንጓዴአሻራትሩፋትለህዳሴውግድብደ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ግንቦት 4 ቀን 2018 ዓ.ም

የሀገር ሀብትን በመቆጠብ ለቀጣይ ትውልድ አስተማማኝ ኃይል እያቀረብን ነው! 🇪🇹 ......///...... የአዳማ 1 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ባለሙያዎች ባለፉት 9 ወራት በራስ አቅም ባከናወኗ
የሀገር ሀብትን በመቆጠብ ለቀጣይ ትውልድ አስተማማኝ ኃይል እያቀረብን ነው! 🇪🇹  ......///...... የአዳማ 1 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ባለሙያዎች ባለፉት 9 ወራት በራስ አቅም ባከናወኗቸው የጥገና ሥራዎች በከ7.8 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪን አድነዋል!   የአዳማ 1 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ  ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ አይናለም ወ/ሚካኤል አእንዳስታወቁት ይህ ስኬት የተመዘገበው ጣቢያው የቴክኖሎጂ ሽግግርንና የባለሙያዎችን ክህሎት መሠረት በማድረግ በወሰደው እርምጃ ነው።   የተመዘገቡት ዋና ዋና ስኬቶች፦   ✅  ራስን መቻል፦ የስዊችጊር፣ የስዊችያርድ፣ የኮሙዩኒኬሽን መቆጣጠሪያዎች እና የስርጭት መስመሮችን በራስ ባለሙያዎች በመጠገን ከፍተኛ ወጪ ተቆጥቧል።   ✅  የቴክኖሎጂ ሽግግር፦ በካርዶች፣ በስሊፕሪንግ እና በአይ.ጂ.ቢ.ቲ (IGBT) የጥገና ሥራዎች ወቅት የክህሎት ሽግግር በማድረግ አዳዲስ ባለሙያዎችን ማፍራት ተችሏል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የሀገር-ሀብትን-በመቆጠብ-ለቀጣይ-ትውልድ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ግንቦት 3 ቀን 2018 ዓ.ም