EEP Communication
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 EEP Communication 的分析概览
频道 EEP Communication (@eepcommuication) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 15 553 名订阅者,在 技术与应用 类别中位列第 8 399,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 163 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 15 553 名订阅者。
根据 20 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 12,过去 24 小时变化为 7,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 26.73%。内容发布后 24 小时内通常能获得 14.92% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 4 157 次浏览,首日通常累积 2 320 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 10。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“EEP Communication”
凭借高频更新(最新数据采集于 21 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 技术与应用 类别中的关键影响点。
15 553
订阅者
+724 小时
+77 天
+1230 天
帖子存档
15 553
+7
የተቋሙ ሥጋቶችን ቀድሞ በመለየት ፈጣን ምላሽ መስጠት ያስፈልጋል
…..…///…….
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሊያጋጥሙ የሚችሉ ሥጋቶችን ቀድሞ በመለየት ፈጣን ምላሽ መስጠት እንደሚያስፈልግ በተቋሙ የኢትዮ ፓወር አካዳሚ የአመራር ልማት ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ተናኘ መኮንን አስታወቁ፡፡
ሥራ አስኪያጇ በተቋሙ ከተለያዩ ዘርፎች ለተውጣጡ የሥራ መሪዎች በስጋት አስተዳደር ዙሪያ የተዘጋጀውን ስልጠና ሲያስጀምሩ እንደተናገሩት በግንባታ እና ኦፕሬሽን ላይ ባሉ የማመንጫ፣ ማከፋፈያ ጣቢያዎችና የማስተላለፊያ መስመሮች እንዲሁም በተቋሙ ሁሉም ዘርፎች ስጋቶችን በጥንቃቄ በመለየት ችግር ከመከሰቱ በፊት አስቀድሞ ምላሽ መስጠት ይገባል፡፡
የተቋሙ የሥራ ባህሪ ከስጋት ጋር የተገናኘ መሆኑን የጠቀሱት ወ/ሮ ተናኘ የሚሰጠው ስልጠና ስጋቶችን በመቀነስ እንደተቋም ሊደርስ የሚችል አደጋን ለመከላከል ያስችላል ብለዋል፡፡
በተለያዩ ዘርፎች የሚሰጡ ሥልጠናዎች የተቋሙን ስትራቴጅካዊ ግቦች በማሳካት በኩል ለውጥ እንዲያመጡ በተለይ የሥራ ኃላፊዎች ሥልጠናዎችን ወደ ተግባር መቀየር እንዳለባቸው ሥራ አስኪያጇ አሳስበዋል፡፡
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
መጋቢት 01 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
+8
የመኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካው በአካባቢው ዘመናዊ ግብርና እንዲስፋፋ ዕድል ይፈጥራል
………///………
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለወላይታ ሶዶ ኮንቨርተር ጣቢያ ግንባታ የግጦሽ መሬታቸውን በካሳ ለለቀቁ ነዋሪዎች መልሶ ማቋቋሚያ የገነባው የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ በአካባቢው ዘመናዊ የእንስሳት እርባታ እንዲስፋፋ እንደሚያግዝ ተገለፀ።
የወላይታ ሶዶ ኮንቨርተር ጣቢያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ሀብታሙ ግርማ እንደገለፁት ጣቢያው ከተሰጠው ሀገራዊ ተልዕኮ በተጨማሪ በአካባቢው የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የተለያዩ የማህበራዊ ኃላፊነት ሥራዎችን አከናውኗል።
ተቋሙ ጣቢያው ሲገነባ የግጦሽ ቦታ ለተወሰደባቸው 54 የልማት ተነሽ አርሶ አደሮች ከካሳ ክፍያ በተጨማሪ በዘላቂነት ሊቋቋሙ የሚችሉበትን የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ከ33 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጭ ገንብቶ ማስረከቡን አስታውሰዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=የመኖ-ማቀነባበሪያ-ፋብሪካው-በአካባቢው&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
መጋቢት 1 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
ከፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
......... /// ...........
የሥራ መደብ መጠሪያ፦ ሞግዚት /Child Caregivers/
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
+7
የባለሙያዎችን የዲጂታል ክህሎት ለማሳደግ የሚያስችል ሥልጠና እየተሰጠ ነው
…….///…….
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከማዕከላዊ ሪጅን 1፣ 2 እና 3 እንዲሁም ከረጲ የደረቅ ቆሻሻ የኃይል ማመንጫ ጣቢያ ለተውጣጡ ባለሙያዎች የዲጂታል ክህሎት ማሳደጊያ ሥልጠና መስጠት ጀምሯል።
የዲጅታል ትራንስፎርሜሽን ዘርፍ ተወካይ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ጽዮን በቀለ እንደገለጹት ተቋሙ በተያዘው በጀት ዓመት በዲጅታል ትራንስፎርሜሽን ላይ በርካታ ተግባራትን ለማከናወን አቅዶ እየሰራ ነው፡፡
እስከአሁን ወደ ሥራ የገቡትንና በቀጣይም የሚተገበሩትን ዘመናዊ የአሰራር ሥርዓቶች በአግባቡ ለመጠቀምና ውጤት ለማስመዝገብ በዲጅታል ትራንስፎርሜሽን ዙሪያ በቂ ግንዛቤ መፍጠር አስፈላጊ መሆኑን አንስተዋል፡፡
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=የባለሙያዎችን-የዲጂታል-ክህሎት-ለማሳደ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
+5
ፕሮጀክቱ የቱሪዝም ዘርፉን ይበልጥ ያነቃቃል
.......///……..
በአርባምንጭ ከተማ በመገንባት ላይ የሚገኘው የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ እና የማስተላለፊያ መስመር ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ በከተማዋ ያለውን የቱሪዝም እንቅስቃሴ በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚያነቃቃው የከተማዋ ቱሪዝም መምሪያ አስታወቀ።
የመምሪያው ኃላፊ አቶ ደስታ ደንበላ እንዳስታወቁት ከተማዋ የቱሪዝምና የኮንፈረንስ ማዕከል በመሆኗ በግንባታ ላይ የሚገኘው የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ሲጠናቀቅ አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር በማድረግ ለቱሪዝም ዘርፉ እድገት ከፍተኛ ሚና ይጫወታል።
በከተማዋ የቱሪዝም መዳረሻ ይሆናል ተብሎ በመገንባት ላይ ለሚገኘው የ'ገበታ ለትውልድ' ፕሮጀክት እንዲሁም ሌሎች መንግስታዊ እና የግል የቱሪዝም መዳረሻዎች በፍጥነት ወደ ስራ እንዲገቡ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ቁልፍ መሰረተ ልማት መሆኑን ኃላፊው አብራርተዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=ፕሮጀክቱ-የቱሪዝም-ዘርፉን-ይበልጥ-ያነቃ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
+7
ፕሮጀክቱ በነባሩ የአርባ ምንጭ ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ይቀርፋል
……..///……
የደቡባዊ ግሪድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት በአርባ ምንጭ ቁጥር 1 ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ ለሚስተዋሉ የኃይል አቅርቦት ችግሮች መፍትሔ እንደሚሰጥ የጣቢያው ኃላፊ ተናገሩ።
ኃላፊው አቶ ምንተስኖት ማሞ እንደተናገሩት የማከፋፈያ ጣቢያው ትራንስፎርመሮች ኃይል የማቅረብ አቅም ቢኖራቸውም ጣቢያው በአንድ አቅጣጫ ብቻ ኃይል የሚያገኝ በመሆኑ፣ ገቢ መስመሩ የፕሮቴክሽን ሥርዓት የሌለው እና በአካባቢው ብቸኛ የኃይል አቅራቢ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በአቅርቦቱ ላይ ችግሮች ይስተዋሉ ነበር።
ጣቢያው ለሚያጋጥሙት ችግሮች ከወላይታ ሶዶ ቁጥር 1 ማከፋፈያ ጣቢያ መረጃ በመቀበል እልባት ሲሰጥ እንደነበር እና ይህም ለችግሮቹ በወቅቱ መፍትሔ ለመስጠት በሚከናወነው ሥራ ላይ እንቅፋት ሲፈጥር መቆየቱን ተናግረዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=ፕሮጀክቱ-በነባሩ-የአርባ-ምንጭ-ማከፋፈያ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
+7
ማከፋፈያ ጣቢያዎቹ ለኢንቨስትመንት ፍሰት መጨመር ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው
…….///……..
በወላይታ ሶዶ ከተማ የሚገኙ የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች አስተማማኝ ኃይል በማቅረብ ለኢንቨስትመንት መስፋፋትና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ ሚና እየተጫወቱ መሆኑን የከተማዋ ኢንቨስትመንት ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።
የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ቸርነት ተስፋዬ እንደገለጹት በከተማዋ ያሉት ሁለት ማከፋፈያ ጣቢያዎች ባለሀብቶች በተለያዩ ዘርፎች በልበ ሙሉነት እንዲሰማሩ ዕድል ፈጥረዋል።
በአሁኑ ወቅት በአገልግሎት፣ በአምራች ኢንዱስትሪና በግብርና ዘርፎች 152 ኢንቨስትመንቶች ወደ ሥራ የገቡ ሲሆን፣ 41 ባለሀብቶች ደግሞ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወስደው በግንባታ ላይ ይገኛሉ። በተጨማሪም 29 አዳዲስ የኢንቨስትመንት ጥያቄዎች ለጽሕፈት ቤቱ መቅረባቸውን ኃላፊው ጠቁመዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=ማከፋፈያ-ጣቢያዎቹ-ለኢንቨስትመንት-ፍሰ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 29 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
+6
ተቋሙ ኢትየጵያ በቀጣይ 10 ዓመት የሚያስፈልጋትን ኢነርጂ ታሳቢ ያደረገ ስትራቴጂ ሊኖረው ይገባል
………///……….
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኢትየጵያ በቀጣይ 10 ዓመት የሚያስፈልጋት ኢነርጂ ታሳቢ ያደረገ ስትራቴጂ ሊቀርፅ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አሳሰቡ፡፡
ዋና ሥራ አስፈፃሚው ዶ/ር ብሪክ ታዬ የተቋሙ የግማሽ በጀት ዓመት ግምገማ ሲጠናቀቁ በሰጡት አቅጣጫ እንዳመለከቱት የተቋሙ ስትራቴጂ ሀገሪቱ የምትፈልገውን ኢነርጂ ለያሟላ እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ግልጽ ውይይት ሊደረግበት ይገባል፡፡
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=ተቋሙ-ኢትየጵያ-በቀጣይ-10-ዓመት-የሚያስፈል&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
+9
በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት 7.1 ቢሊየን ብር ትርፍ ማግኘት ችለናል - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
ተቋሙ ወጪዎችን በመቀነስና የገቢ አማራጮቹን በማስፋት ከዚህም በላይ ትርፋማ ለመሆን መስራት ይጠበቅበታል - የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ
…….///…….
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከምስረታው ጀምሮ ከቆየበት ኪሳራ ወጥቶ ወደ ትርፋማነት መሸጋገሩን የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ አስታወቁ፡፡
ዋና ሥራ አስፈፃሚው የተቋሙን የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ሪፖርት ለኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሳይት ሲያቀርቡ እንደተናገሩት ተቋሙ በግማሽ ዓመቱ 7.1 ቢሊየን ብር ትርፍ አግኝቷል፡፡
ባለፉት ስድስት ወራት የውጭ ሀገራት የኃይል ሽያጭ በሁለት እጥፍ ዕድገት ሲያሳይ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች የውጭ ምንዛሪ ግኝት ደግሞ በ138 በመቶ ዕድገት ማሳየቱን ሥራ አስፈፃሚው ተናግረዋል፡፡
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=በበጀት-ዓመቱ-ስድስት-ወራት-7-1-ቢሊየን-ብር-ት&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
+9
የአርባ ምንጭ 2 ማከፋፈያ ጣቢያ በቅርቡ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል
……..///…….
የአርባ ምንጭ ቁጥር 2 የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ በቅርቡ ከብሔራዊ የኃይል መቆጣጠሪያ ግሪድ ጋር እንደሚገናኝ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የደቡባዊ ግሪድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት የምዕራፍ አንድ ሳይት ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ።
ሥራ አስኪያጁ አቶ አበበ ሚጀና እንዳስታወቁት የማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክቱ የሲቪል ሥራ 82 ነጥብ 5 በመቶ እንዲሁም የኤሌክትሮ ሜካኒካል ሥራዎች 90 በመቶ ተጠናቀዋል፡፡
የፕሮጀክቱ የመጀመሪያና የሁለተኛ ሙከራና ፍተሻ ሥራዎች መከናወናቸውን የገለፁት አቶ አበበ አሁን ላይ እየተከናወኑ ያሉ የማጠናቀቂያ ሙከራና ፍተሻ ሥራዎች በቅርቡ ተጠናቀው ጣቢያው ከብሔራዊ ግሪድ ጋር እንደሚገናኝም አስታውቀዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=የአርባ-ምንጭ-2-ማከፋፈያ-ጣቢያ-በቅርቡ-አገ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የሥራ አመራር አባላት የህዳሴ ግድብን ጎበኙ
…….///……..
በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) እና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ የተመራ የሁለቱ ተቋማት ከፍተኛ የሥራ አመራር ቡድን ዛሬ ማምሻውን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኘ፡፡
የሥራ አመራር ቡድኑ በጉብኝቱ 5 ነጥብ 2 ኪሎ ሜትር ዝርመት ያለውን ባለ ኮርቻ ቅርጽ ግድብ እና 1 ነጥብ 8 ኪሎ ሜትር ዝርመት ያለውን ዋናውን ግድብ ጎብኝቷል፡፡
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ እና ሌሎች የፕሮጀክቱና የኦፕሬሽን ኃላፊዎች ስለግድቡ እና ስለ ኃይል ማመንጨት ሥራዎቹ ለጎብኚዎች ገለፃ አድርገዋል፡፡
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የሥራ አመራር አባላት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በይፋ ተመርቆ ሥራ ከጀመረ በኋላ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሲያደርጉ ይህ የመጀመሪያው ነው፡፡
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ነገ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልን የ2018 ግማሽ በጀት ዓመት አፈፃፀም ለመገምገል ዕቅድ ይዟል፡፡
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 27 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
+7
ፕሮጀክቱ በአካባቢው ያለውን የኃይል ጥያቄ በአግባቡ ለመመለስ ያግዛል
…….///…….
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በአርባ ምንጭ ዙሪያ ተገንብተው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር እና ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክቶች በአካባቢው አስተማማኝ ኃይል ለማቅረብ እንደሚያስችሉ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የአርባ ምንጭ ሪጅን ገለፀ።
የሪጅኑ ዳይሬክተር አቶ ገረመው ወንድምሁነኝ እንደገለፁት አሁን ላይ የአርባ ምንጭ ከተማን ጨምሮ የጋሞ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች በከተማው ውስጥ ከሚገኘው የነባሩ የባለ 132 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ኃይል በማግኘት ላይ ይገኛሉ።
የማከፋፈያ ጣቢያው በዞኑ ለሚገኙ ኢንዱስትሪዎች፣ ለአገልግሎት ሰጭና መንግስታዊ ተቋማት እንዲሁም ለነዋሪው ኃይል የማቅረብ አቅም ቢኖረውም በአንድ አቅጣጫ ብቻ ኃይል የሚያገኝ በመሆኑ መስመሩ በተለያዩ ምክንያቶች ችግር ሲያጋጥመው የኃይል መቋረጥ ይስተዋልበት እንደነበር አስታውሰዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=ፕሮጀክቱ-በአካባቢው-ያለውን-የኃይል-ጥያ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 27 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
+4
በተቋሙ የዉስጥ አቅም በተከናወነ ሥራ 60 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ማዳን ተችሏል
…..….///……..
በኢትዮ-ኬንያ ኢንተር ኮኔክሽን የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ የችግር ጠቋሚ (fault locater) መሳሪያን ተግባራዊ ለማድረግ በውስጥ አቅም በተከናወነ የማስተካከል ሥራ 60 ሺህ የሚደርስ የአሜሪካ ዶላር ማዳን መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ።
በተቋሙ የኢንጅነሪንግ ቢዝነስ ዘርፍ ሬዚደንት ኢንጂነር አቶ ቴዎድሮስ አያሌው እንዳስታወቁት በከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመሩ ላይ ችግር ሲፈጠር የሚጠቁመው መሳሪያ ከአራት ዓመታት በላይ ሥራ ሳይሰራ ቆይቷል።
በተደጋጋሚ ተሞክሮ ዉጤታማ ያልሆነውን የችግር ጠቋሚ መሳሪያ የገጠመውን ችግር ለመለየት በተደረጉ ምርመራዎች እና ፍተሻዎች መሳሪያው በግንባታ ወቅት የቴክኒክ ችግር እንዳለበት መረጋገጡን ገልጸዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=በተቋሙ-የዉስጥ-አቅም-በተከናወነ-ሥራ-60-ሺህ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 27 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
+8
የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮቹ የፍተሻ እና ሙከራ ሥራ ተጠናቀቀ
.…….///…….
የብሔራዊ ኤሌክትሪክ ደቡባዊ ግሪድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት አካል የሆኑት የወላይታ ሶዶ ቁጥር 2 - አርባ ምንጭ ቁጥር 2 ባለ 230 ኪሎ ቮልት እና የአርባ ምንጭ ቁጥር 2 - አርባ ምንጭ ቁጥር 2 ባለ 132 ኪሎ ቮልት የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች የሙከራ እና ፍተሻ ሥራ መጠናቀቁን ፕሮጀክት ጽ/ቤቱ አስታወቀ።
የፕሮጀክቱ ተወካይ ሥራ አስኪያጅ አቶ አንዱዓለም መላኩ እንዳስታወቁት የመስመር ዝርጋታዎቹ አዲስ የተገነቡትን የወላይታ ሶዶ ቁጥር 2 ባለ 230 ኪሎ ቮልት የማስፋፊያ እና የአርባ ምንጭ ሁለተኛ ባለ 230 ኪሎ ቮልት አዲስ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ እንዲሁም የአርባ ምንጭ ቁጥር 1 ባለ 132 ኪሎ ቮልት ማስፋፊያ ግንባታዎችን ለአገልግሎት ዝግጁ ለማድረግ የሚያስችሉ ናቸው።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=የኃይል-የማከፋፈያ-ጣቢያው-የማስፋፊያ-ሥ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 27 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
+4
የኃይል የማከፋፈያ ጣቢያው የማስፋፊያ ሥራ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
…..///…..
የወላይታ ሶዶ ቁጥር 2 ባለ 400/230 ኪሎ ቮልት ማከፋፈያ ጣቢያ የማስፋፊያ ግንባታ ሥራ በተያዘለት የጊዜ ገደብ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የብሔራዊ ኤሌክትሪክ ደቡባዊ ግሪድ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት አስታወቀ።
የፕሮጀክቱ ተወካይ ሥራ አስኪያጅ አቶ አንዱዓለም መላኩ እንደገለፁት በማከፋፈያ ጣቢያው ተጨማሪ 230 ኪሎ ቮልት የኤሌክትሪክ ኃይል ማቅረብ የሚያስችል የማስፋፊያ ሥራ በማከናወን በዛሬው ዕለት ለአገልግሎት በቅቷል።
በማስፋፊያ ሥራው እያንዳንዳቸው 250 ሜጋ ቮልት አምፒር የመጫን አቅም ያላቸው ሁለት ትራንስፎርመሮች ተከላ መከናወኑንም ነው የተናገሩት።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=የኃይል-የማከፋፈያ-ጣቢያው-የማስፋፊያ-ሥ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 26 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
+7
ማከፋፈያ ጣቢያዎቹ በከተማዉ አስተማማኝ ኃይል እንዲኖር አስችለዋል
…….///……
በወላይታ ሶዶ ከተማ አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙት ሁለቱ የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች በሶዶ ከተማ እና በዙሪያው አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር ማስቻላቸውን የከተማዋ ከንቲባ አስታወቁ።
ከንቲባዋ ወይዘሮ እታገኝ ኃይለማሪያም እንዳስታወቁት ለከተሞች እና ለኢንቨስትመንት መስፋፋት፣ ለሥራ ዕድል ፈጠራ እንዲሁም ለቱሪዝም ዕድገት የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ከፍተኛ ድርሻ አለው።
በከተማዋ የሚገኙ ማከፋፈያ ጣቢያዎች ለኢንዱስትሪዎች እና ለአገልግሎት ሰጪ ተቋማት በቂ ኃይል እያቀረቡ እንደሚገኙ በማንሳት የኃይል አቅርቦቱ ለከተማዋ መስፋፋት፣ በኢንቨስትመንት፣ በአገልግሎት አሰጣጥ እና በነዋሪዎች የዕለት ተዕለት ኑሮ ላይ አዎንታዊ ለውጥ እያመጣ መሆኑንም ተናግረዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=ማከፋፈያ-ጣቢያዎቹ-በከተማዉ-አስተማማኝ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 26 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
+6
ማከፋፈያ ጣቢያዎቹ በከተማዉ አስተማማኝ ኃይል እንዲኖር አስችለዋል
…….///……
በወላይታ ሶዶ ከተማ አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙት ሁለቱ የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች በሶዶ ከተማ እና በዙሪያው አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር ማስቻላቸውን የከተማዋ ከንቲባ አስታወቁ።
ከንቲባዋ ወይዘሮ እታገኝ ኃይለማሪያም እንዳስታወቁት ለከተሞች እና ለኢንቨስትመንት መስፋፋት፣ ለሥራ ዕድል ፈጠራ እንዲሁም ለቱሪዝም ዕድገት የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ከፍተኛ ድርሻ አለው።
በከተማዋ የሚገኙ ማከፋፈያ ጣቢያዎች ለኢንዱስትሪዎች እና ለአገልግሎት ሰጪ ተቋማት በቂ ኃይል እያቀረቡ እንደሚገኙ በማንሳት የኃይል አቅርቦቱ ለከተማዋ መስፋፋት፣ በኢንቨስትመንት፣ በአገልግሎት አሰጣጥ እና በነዋሪዎች የዕለት ተዕለት ኑሮ ላይ አዎንታዊ ለውጥ እያመጣ መሆኑንም ተናግረዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=ማከፋፈያ-ጣቢያዎቹ-በከተማዉ-አስተማማኝ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 26 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
+4
የማከፋፈያ ጣቢያውን አቅም የማሳደግ ሥራ እየተከናወነ ነው
…….///……….
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሰሜን ምዕራብ ሪጅን ሥር የሚገኘውን የአዘዞ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ አቅም ለማሳደግ የሚያስችል ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የጣቢያው ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ።
ሥራ አስኪያጁ አቶ ይገርማል ማሩ እንደገለፁት ጣቢያው አገልግሎት መስጠት ከጀመረበት 1995 ዓ.ም. ጀምሮ የአካባቢውን የኃይል ፍላጎት በማሟላት ረገድ ከፍተኛ ሚና ሲጫወት ቆይቷል፡፡
በአሁኑ ወቅት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያውን የኦፕሬሽን አቅም ለማሳደግ በባለ 33 ኪሎ ቮልት ወጪ መስመሮች የዘመናዊ መቆጣጠሪያ ብሬከር ቅየራ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=የማከፋፈያ-ጣቢያውን-አቅም-የማሳደግ-ሥራ-2&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 25 ቀን 2018 ዓ.ም
15 553
+5
በኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ዘመናዊ የአሰራር ሥርዓቶችን ለጥገና ሥራዎች መተግበር ይገባል
.......///….…
በኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ዘመናዊ የአሰራር ሥርዓቶችን ለጥገና ሥራዎች ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የጀነሬሽን ቢዝነስ ዘርፍ አስታወቀ።
በዘርፉ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር ኤፍሬም ወልደኪዳን የተመራ የባለሙያዎች ቡድን በአዳማ አንድ እና ሁለት የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች የመስክ ምልከታ አድርጓል።
የመስክ ምልከታው ተቋሙ የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎቹን ውጤታማነት፣ ደህንነት እና ዘመናዊ የአሰራር ሥርዓት ለማሳደግ የጀመረው ስትራቴጂካዊ የክትትል አካል መሆኑ ተገልጿል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=በኃይል-ማመንጫ-ጣቢያዎች-ዘመናዊ-የአሰራ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
