ru
Feedback
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀

💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀

Открыть в Telegram

💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው። 👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው። 💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።

Больше
9 030
Подписчики
-424 часа
-337 дней
-13630 день
Архив постов
ከአምስት ነገሮችን የተጠበቀ የዱንያም የአኺራንም ሸር ተጠብቋል  : 1.በራስ መደነቅ  2.እዩልኝ 3.ኩራት ، 4.ሌላውን አሳንሶ ማየት 5.ስሜት

«ሰውነቱን ለዓይን ግብር ያላቀረበ፣ ነፍሱን ግን ለፈጣሪው የገበረ» ማንነት ምንኛ የታደለ ነው! በዘመናዊነት ስም «መገለጥ» የሥልጣኔ መለኪያ በሆነበት በዚህ ዘመን፣ እነርሱ ተንጠፍጥፎ የቀረውን የሐ
«ሰውነቱን ለዓይን ግብር ያላቀረበ፣ ነፍሱን ግን ለፈጣሪው የገበረ» ማንነት ምንኛ የታደለ ነው! በዘመናዊነት ስም «መገለጥ» የሥልጣኔ መለኪያ በሆነበት በዚህ ዘመን፣ እነርሱ ተንጠፍጥፎ የቀረውን የሐያእ ካባ እንደ ብርቅዬ ቅርስ ጠባቂዎች ሆነው ቆመዋል። ያ ካባ ጨርቅ ብቻ አይደለም፤ የክብር ምሽግ እንጂ። ያ ኒቃብ መጋረጃ አይደለም፤ የነጻነት አዋጅ እንጂ። منقول

... «اللهُ أكْبَرُ اللهُ أكْبَرُ ، لَا إلَهَ إلَّا اللهُ ، اللهُ أكْبَرُ اللهُ أكْبَرُ ، وَلِلهِ الحَمْدُ». .

የዙል ሂጃ አስር ቀናቶች እዉነተኛ የአላህ ባሪያዎች የሚለዩበት ቀናቶች ናቸዉ። በነዚህ 10 ቀናቶች የሚሰራ  ኢባዳ የታወቀው የጅሀድ አይነት ብቻሲቀር ከጅሀድ ይበልጣል።"እናም እንበርታ!

እራስሽን ለማስተካከል ሁሌ የምትጥሪ እና የምትታገይ ከሆነ ሳሊህ መሆንሽን እርግጠኛ ሁኚ… ይህ አይነቱ ትግል ከተበላሹ ልቦች አይፀናምና!

ኢብራሂማዊ ሰው ለመቅረጽ ከሚረዱት ዋና መንገዶች አንዱ የአሏህን ኒዕማዎች ማመስገን ነው። ሁልጊዜም ኒዕማን በሚደነቅ አይን እንጂ በተለምዶ አለማየት ነው… ከዚህ ኒዕማዎች መገለጫ አንዱ፡- አሏህ ከእርሱ ጋር የመታረቅን ዘመን እንድትገኝ ሕይወትህን ማስቀጠሉ ታላቅ እድል ነው። ልክ እሱ (ልዕልና ይግባው) እንዲህ እንደሚልህ ነው፡- "አሁንም እፈልግሃለሁ፣ አሁንም የመመለሻ በሮችን እከፍትልሃለሁ፤ ታዲያ አትቀርብምን?!" شاكرا لأنعمه🌿

በነዚህ በዉድ ቀናቶች በመልካም ዱዓችሁ አትርሱን !

🔖ከአቢ ሁረይራ አላህ መልካም ስራዉን ይዉደድለትና ተይዞ የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል አሉ። አላህ አሸናፊና የላቀዉ የሆነዉ ጌታ ብሏል፦ ~የአደም ልጅ ያስቸግረኛል' ዘመንን (ጊዜን)ይሳደባል
🔖ከአቢ ሁረይራ አላህ መልካም ስራዉን ይዉደድለትና ተይዞ የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል አሉ። አላህ አሸናፊና የላቀዉ የሆነዉ ጌታ ብሏል፦ ~የአደም ልጅ ያስቸግረኛል' ዘመንን (ጊዜን)ይሳደባል እኔ ጊዜ ነኝ ሌሊትንና ቀንን አገላብጣለሁ አተካካለሁ። 👉 አላህ ሱብሀነሁ ተአላ የተናገረበት የአላህ መልእክተኛ አላህ እንዲህ ብሏል ብለዉ የሚያስተላልፉበት ሀዲሰል ቁርሲይ (ሀዲሰ ኢላሂ)ተብሎ ይጠራል። 🔖ከአላህ ጋ የተያያዘ አደብ ሊኖረን ይገባል። ዘመንን የሚሳደብ ሠዉ ምንን ነዉ የሚፈልግበት ፦ዘመኑ (ጊዜዉ)ያደርጋል ከሆነ ቀጥታ ጊዜዉ ፈፃሚ አድርገዉ እሚገልፁ አነጋገሮች እሚናገሩ ከሆነ ከእስልምና የሚያስወጣ ትልቁ ሽርክ ይሆናል።ጊዜዉ በራሱ አድራጊነዉ ፈፃሚ ነዉ ብለዉ ካሰቡ ማለት ነዉ። 👉 በጊዜ ዉስጥ ክስተቶች የሚፈፀሙ በመሆኑ በዛ ሰበብ ቢሳደቡስ ይህ ነገር የተከለከለ ሀራም ነዉ። ስለዚህ ጊዜ ነገሮች የሚፈፀሙበት ክስተት ነዉ አላህ ሱብሀነሁ ተአላ በዚህ መልኩ ፈጥሮታል።ኸይሩም ሸሩም ይፈፀማል። ከዛ ባለፈ ራሱ አድራጊ ፈፃሚ ፤ፈጣሪአደለም። 👉የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል። ይህ የከፋ ዘመን የክፋት ዘመን አትበሉ። ምክንየቱም አላህ ራሱ ዘመኑ ነዉና ብለዋል። 🔍አይ ክስተቱ ስለተከሰቱበት ያንን ምክንያት በማድረግ ነዉ እንጅ ዘመኑ ያደርጋል ብየ አደለም የምሰድበዉ ቢል አንድ ሰዉ ሀራም የተከለከለ ነገር ነዉ እየፈፀመ ያለዉ ማለት ነዉ። 📍በሌላ ነገር ደግሞ የተከሰቱ ክስተቶችን ለመግለፅ ብንጠቅስ ለምሳሌ ፦ከባድ ጊዜ ነዉ፤ነገሮች በጣም ፈታኝ የሆኑበት ጊዜ ነዉ፤የመሳሰሉት ቢገለፅ የተፈለገዉ በዛ ዉስጥ የተከሰተዉ ክስተቶች እንጅ ዘመንን መሳደብ መዉቀስ ስላልሆነ ችግር የለዉም። 👉አላህ የሉጥ ህዝቦችን አዉስቶ ፦  هَٰذَا يَوْمٌ عَصِيبٌ ይህ ከባድ ቀን ፈታኝ ቀን ነዉ ብሏልና።

#شروح_الأحاديث #شرح_الأربعين_النووية_1447 ضمن الدورة المقامة في عدن - البريقة - مسجد عثمان بن عفان، مجزأً حسب الأحاديث ◀️ الحديث الرابع:" مراحل خلق الإنسان". ══ ¤❁✿❁¤ ══ 🔶 قناة الدروس العلمية لأبي أسامة عادل المشوري (تيليجرام)🔶 https://t.me/Almashwry ◾️مجموعة الدروس العلمية لعادل المشوري 3️⃣ https://chat.whatsapp.com/GxXQQp8TF9I0cHFsGhCOdB مجلد قنوات عادل المشوري https://t.me/addlist/4D5lrD7wRdljMjI0

Голосовое сообщение02:16

🔖የዱንያ ቀናት ሁሉ ምርጦቹ ቀናት ነገ ሰኞ አንድ ብለው ይጀምራሉ። በነኚህ ቀናት ዉስጥ የሚሰሩ መልካም ሥራዎችን የሚበልጥ ምንም የለም። መልካም መሥራትን እናብዛ። መፆም፣ ሶደቃ መስጠት፣ ቁርኣን መቅራት፣ በጥሩ ማዘዝ፣ ከመጥፎ መከልከል፣ ዝምድናን መቀጠል፣ የታመሙትን መዘየር፣ ችግረኛን መርዳት፣ ወደ አላህ መንገድ መጣራት፣ .... በአጠቃላይ መልካም የተባለ ሥራ ሁሉ። ~       t.me/SleSlkachin

◾️مِنكُم مَّن يُرِيدُ الدُّنْيَا ~ከእናንተ ውስጥ ቅርቢቱን ዓለም (ዱንያ) የሚሻ አለ፡፡ ◾️وَمِنكُم مَّن يُرِيدُ الْآخِرَةَ ~ከእናንተም ውስጥ የመጨረሻይቱን ዓለም የሚሻ አለ፡፡ 📚(ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 152)አንተስ ከየትኛው ምድብ ነህ⁉️ 👉ዱንያን አስበልጠው አኼራቸው ከረሱት ወይስ አሄራን በማስበለጥ ዱንያን ችላ ካሉት? t.me/https_Asselfya

👉 የአላህ መልእክተኛ ሶለሏሁ አለይሂ ወሠለም እንዲህ አሉ። ~ከዚክሮች ሁሉ በላጩ 👉 لا إله إلا الله ነው ~ከዱአዎች ሁሉ በላጩ 👉 الحمد لله ነው 📚(ቲርሚዚ ዘግቦታል)

ሴት ልጅ በከንቱ ነገሮች ስትጠመድ...የዱንያ ጉዳዮችም የአላህን ቃል ከፍ ከሚያደርግ ትውልድ ማነጽ ሲያግዳት...ለኡማው ሸክም እና ቁስሉንም የምታባብስ ምክንያት ትሆናለች… በእርግጥም ዛሬ ከሁሉም የ
+1
ሴት ልጅ በከንቱ ነገሮች ስትጠመድ...የዱንያ ጉዳዮችም የአላህን ቃል ከፍ ከሚያደርግ ትውልድ ማነጽ ሲያግዳት...ለኡማው ሸክም እና ቁስሉንም የምታባብስ ምክንያት ትሆናለች… በእርግጥም ዛሬ ከሁሉም የላቀው ግንባር  እውነተኛ፣ አቅኚና መልካም አሳዳጊ የሆነች ሴት ሆኖ መገኘት ሲሆን በዚህ ወሳኝ ግንባር ላይ የሚቆሙት ግን ጥቂቶች ናቸው... [እህቴ ሆይ አንቺም ከእነርሱ አንዷ ለመሆን ጣሪ……]

📩ትክክለኛ ሰው ምረጪ ነገ ሴት ልጅሽ ስታድግ "እኔ ማግባት የምፈልገው እንደ ባባ አይነት ወንድ ነው" እንድትል።
📩ትክክለኛ ሰው ምረጪ ነገ ሴት ልጅሽ ስታድግ "እኔ ማግባት የምፈልገው እንደ ባባ አይነት ወንድ ነው" እንድትል።

قال أبو هريرة رضي الله عنه : 🔖 ሟች በሞተ ግዜ መላኢካዎች ምንድን ነው ያስቀደመው ? ሲሉ የሰው ልጅ ደግሞ ምንድን ነው የተወው ይላሉ ?! ። 📚أبو داود في الزهد (٢٨٢)

አስታዉስ ! ማስታወስ ለሙእሚኖች ይጠቅማልና ! ~አላህን የሚፈራን ተጓራበት ~የሚያከብርህን አማክር ~የሚወድህን አወያይ ~የሚረዳህን ተጓዳኝ ~

🔖ኢብኑ ኡመር አላህ መልካም ስራዉን ይዉደድለትና እንድህ አለ፦ ከአላህ ዉጭ ባለ አይማልም። የአላህን መልእክተኛ ሲሉ ስምቻለሁ ፦ከአላህ ሌላ የማለ ሰዉ በእርግጥም ክዷል ወይም አጋርቷል ብለዋል።📚
🔖ኢብኑ ኡመር አላህ መልካም ስራዉን ይዉደድለትና እንድህ አለ፦ ከአላህ ዉጭ ባለ አይማልም። የአላህን መልእክተኛ ሲሉ ስምቻለሁ ፦ከአላህ ሌላ የማለ ሰዉ በእርግጥም ክዷል ወይም አጋርቷል ብለዋል።📚(ተርሚዚ ዘግበዉታል) 👉እጅግ በጣም ወገናችን ከሚፈጽማቸዉ ስተቶች መካከል አንዱ በፍጡር መማል ነዉ። የምንማረዉን ነገር እንደጠቅላላ እዉቀት ሰምተን ማሳለፍ ሳይሆን ከሀገራችን ተጨባጭ ከወገናችን ሁኔታ ማዛመድ መረዳት ያስፈልጋል። ~ብዙ ወገኖች በተለያዩ ነገሮች ይምላሉ። ለምሳሌ ፦አባቴ ይሙት ፤እናቴ ትሙት ፤በአላህ ነብይ፤በአቅራቢያቸዉ ወልይ ተብሎ የሚታመንባቸዉን አካላት ፤በጠመንጃ የሚምሉ ሰዎች አሉ ጠመንጃዉን አጋርመዉ እሱን በመራመድ የሚምሉ ሰዎች አሉ፤በአካባቢ የሚከበሩ አካላቶችን የነሱን ስም በማንሳት ሸሆቸን በማለት አበጋሮችን የነሱን ቆቲ ቁሶች በማንሳት ፤የልጅነቴ አበባ ይርገፍ የመሳሠሉትን የሚማልባቸዉ ነገሮች ብዙ ናቸዉ።በጣም ከሚገርመዉ ሙስሊም ሆነዉ ማሪያምን እያሉ የሚምሉ አሉ።ስለዚህ ከአላህ ዉጭ ባለ አካል መማል ሽርክ ነዉ። 🔍መሀላ ማለት ፅንስ ሀሳቡ"፦ለሆነ ጉዳይ ማረጋገጫ መስጠት ማለት ነዉ።ስለዚህ መማል ካለብህ በአላህ ብቻ እና ብቻ ማል።በአላህ እንኳ ቢሆን መሀላን ማብዛት የተጠላ ነዉ።