cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

💦EVA TV💧

https://www.youtube.com/@Sbakiw_7 ኢየሱስ የሚለው ስም ልዩ ትርጉም አለው ለኔማ ስጠራው ስደጋግመው ኑ አብረን እናገልግል #ቴዎሎጂ ነክ መጻሕፍት #መዝሙሮች #አጫጭር መልእክቶች #ፀሎትና መገለጥ ትንቢቶች #ከኢየሱስ ጋር ወደፊት ነው በጎ ወታደር ሁሉ ይቀላቀለን።

Больше
Рекламные посты
2 647
Подписчики
+2324 часа
+1607 дней
+23330 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Показать все...

😢 1
ትልቅ ደረጃ መድረስ  ከፈለጋችሁ! በእድሜ ቆጠራ ብቻ፣ በገንዘብ ብዛት ብቻ፣ በአእምሮ እውቀትም ብቻ . . . ትልቅ ደረጃ መድረስ አይቻልም፡፡ እነዚህንና ሌሎችም ነገሮች ኖሯቸው በሕብረተሰቡ መካከል ትልቅ ደረጃ የደረሱ ሰዎች የመኖራቸውን ያህል፣ እነዚህ ነገሮች እያሏቸው ለአናሳ ነገር ሰክነውና አናሳ ሕይወት ኖረው የሚያልፉ ጥቂቶች አይደሉም፡፡ ትልቅ ደረጃ መድረስ ከፈለጋችሁ፡- 1.  ከትንሽነት አመለካከት መውጣት አስፈላጊ ነው፡፡ አመለካከታችን ዛሬ ካለንበት ደረጃችን ወደላቀ ከፍታ የሚያወጣንን ራእይና አላማ ካላካተተ ይህ የአመለካከታችን ትንሽነት የማንነት አናሳነት መፍጠሩ አይቀርም፡፡ 2.  ከትንንሽ ንግግሮች መላቀቅ የግድ ነው፡፡ የምናወራቸው ነገሮች በእለቱ ከሚናፈሰውና የሰውን ነገር ከመብላት አልፎ ካልሄደ የንግግራችን አናሳነት የማንነት ትንሽነት መፍጠሩ አይቀርም፡፡   3.  ከትንንሽ ገጠመኞች በላይ መኖር ወሳኝ ነው፡፡ በየቀኑ የሚገጥሙንን ጥቃቅን አስቸጋሪ ገጠመኞች አልፈን በመሄድ ትኩረታችንን ዋናውና ዘላቂው የሕይወታችን አላማ ላይ ካላደረግን ሁኔታው የማንነት አናሳነት መፍጠሩ አይቀርም፡፡፡፡ 4.  ከትንንሽ ዘሮች ዘልቆ መሄድ ጠቃሚ ነው፡፡ ትንሽ ዘር፣ ትንሽ ፍሬ … ትንሽ ሙከራ፣ ትንሽ ስኬት … ትንሽ መስዋእትነት ትንሽ ዋጋ … ትንሽ እቅድ፣ ትንሽ ውጤት ስሌቱ ይኸው  ነው፡፡ ከዚህ አዙሪት ወጥተን በትልቁ መዝራት ካልጀመረን ሁታው የማንነት አናሳነት መፍጠሩ አይቀርም ምንጭ ዶክተር ኢዮብ
Показать все...
2👍 1
ከ Evangelical Theological College (ETC)                        እንኳን ደስ አለሽ  ❤️  Congrats @eva_ch7
Показать все...
17
Показать все...

😢 1
Фото недоступноПоказать в Telegram
🔥 2
👍
🙏
#የክርስቲያን ትጥቆች እነዚህ ናቸው 1,የመንፈስ ቅዱስ ሙላት እና የበላይነት 2, ,ፀሎት 3,የእግዚአብሔር ቃል ሙላት #የአገልግሎት አቅም ምንድነው? ✞, ቅድስና ነው ❤ እግዚአብሔን የማስደሰት መንገድ ነው። ❤የቅድስና ሶስቱ መለያዎች ✥በአስተሳሰብ መቀደስ (ምሳ 6) ❤ልብ ✥አንደበት ✞መልካም አንደበት እግዚአብሔርን ታስደስታለች ✥ተግባር ነው በእግዚአብሔር ቤት ሶስት አይነት ሰዎች አሉ። 1, ፍጥረታዊ (1 ቆሮ 1፥8) 2,ስጋዊ 3,መንፈሳዊ ✞የአጥቢያ ቤተከርስቲያን አባል የሆነ ነው። ✥በህይወቱ መንፈስ ቅዱስን የበላይ የሆነ ነው። ✥የአገልግሎት ክብር 1,የእግዚአብሔር መገኘት ነው ✞የአምልኮ ማዕከሉ ክርስቶስ ነው። መልካም ቀን ሼር ለሁሉም @eva_ch7
Показать все...
🥰 4🔥 3👍 2
ዛሬ ቀኑ በጣም ቆንጆ ነው ቤተሰቦቼ እፀልይላችኋለው አሜን በማለት ከፀሎቴ ጋር ተባበሩኝ። በኢየሱስም ነጋዴ ነግዶ የሚያተርፍበት የመንግስት ሰራተኛው ሞገስ የሚያገኝበት ስልጣን የሚጨመርለት እናት አባት በልጆቻቸው የሚኮሩበት በውጭ ሃገር ያላችሁ የስራ መንገዳችሁ የሚቀናበት በማዳምም ሆነ በአሰሪያቹ ዘንድ ሞገስ ምታገኙበት ወጣቶች የስራ እድልን የምታገኙበት ልጆች በትምህርታቸው የሚልቁበት ቤተሰብ የሚደሰትበት ነብሰ ጡሮች በሰላም የሚገላገሉበት በህመም ለሚሰቃዩ ኢየሱስ መድሐኒት የሚሆንበት ለእስረኞች ምህረት የሚደረግበት የኢየሱስ ወንጌል የሚነግስበት ጌታን የሚቀበሉ ነፍሳት የሚበዙበት ⛪ቤተክርስቲያን የምትከብርበት ቀን ይሁንላችሁ አሜን። @eva_ch7
Показать все...
5👍 2🔥 1
Repost from Gospel Tube 🎶
04:44
Видео недоступноПоказать в Telegram
ዘማሪ ደረጀ ከበደ sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯 🎸⚜️🎺ኢየሱስ እንደቃሉ ይመጣል🎺  ♻️ @GospelTube123 ♻️ ♻️ @Gospel_Tubebot ♻️
Показать все...
11.33 MB
Фото недоступноПоказать в Telegram
3
👉የእግዚአብሔር ፈቃድ፡- የእግዚአብሔር ፈቃድ ማለት፡- የእግዚአብሔር ባሕሪ ማለት ነው፡፡ እግዚአብሔር የሚወደውና የሚጠላው ነገር ማለት ነው፡፡ ክርስቲያናዊ ጋብቻን በተመለከተ እግዚአብሔር የሚወደውና የሚጠላው ነገር በቃሉ የተገለጠ ነው፡፡ ለምሳሌ፡- አማኞች ከክልላችን ወጥተን የማያምኑ ሰዎች ማግባታችን እግዚአብሔርን ደስ አያሰኘውም፡፡ (2ቆሮንቶስ 6፡14-18) በቅድስና ራሳችንን ጠብቀን መኖራችን እግዚአብሔርን ደስ ያሰኘዋል፡፡ (1ተሰሎንቄ 4፡2-7) ለትዳር ጓደኞቻችን በዘመናችን ሁሉ ታማኞች መሆናችን እርሱን ደስ የሚያሰኘው ነገር ነው፡፡ (ምሳሌ 5፡15-20) እግዚአብሔር ፍቺን ይጠላል፡፡ (ሚልኪያስ 2፡13-16) ትዳርን ስንመሰርት ከፍቺ አማራጭ ጋር ልንመሰርተው አይገባም፡፡ ክርስቲያናዊ ትዳር በመተው፣ በመጣበቅና አንድሥጋ በመሆን መሠረት ላይ እንዲመሠረት እግዚአብሔር ይፈልጋል፡፡ (ዘፍጥረት 2፡24-25) እግዚአብሔር ትዳርን ያቀደው ሰዎች መልካም ካልሆነው ብቸኝነት እንዲላቀቁበትና ምቾትና የጓደኝነትን ደስታ እንዲያገኙበት ነው፡፡ (ዘፍጥረት 2፡ 18) የእግዚአብሔር ፈቃድ፡- ጋብቻ ላይ ስንደርስ ብቻ በተለየ መንገድ የምንፈልገው አይደለም፡፡ ወይም ለተለዩ ጉዳዮቻችን ብቻ የምንፈልገው አይደለም፡፡ እንደ ክርስቲያን የሕይወት መመሪያችን ሊሆን ይገባል፡፡ ዕለታዊ ፀሎታችንም እንኳ በእኛ ፈቃድ ላይ የእርሱ ፈቃድ እንዲሰለጥን መፍቀድ ሊሆን ይገባል፡፡(ማቴዎስ 6፡10) «ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች እንዲሁ በምድር ትሁን» «በሰማያት ያለችው ፈቃድህ በእኔም ላይ ትሁን» ማለት ነው፡፡ በ(ሮሜ 12፡2) እንደተገለጠው የእግዚአብሔርን ፈቃድ ይህንን ዓለም በመምሰል ወይም በዓለማዊ ፍልስፍና ማወቅ አንችልም፡፡ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ማወቅ የምንችለው በተለወጠ ወይም በእርሱ መንፈስ በታደሰ ልብ መሆን ስንችል ነው፡፡ እኛ ለመታደስና ለመለወጥ ለእርሱ መንፈስ ራሳችንን ሳናስገዛ በሌሎች መንፈሳዊ ሰዎች ናቸው ብለን በምንገምታቸው ሰዎች ባቋራጭ ለማወቅ አንታገል፡፡ (1ሳሙኤል 28፡8-14) ሼር❤ @eva_ch7
Показать все...
👍 3 1🔥 1