EB-ACADEMY ARADA.9-12 EDUCATION CHANNEL🇪🇹🇪🇹🇪🇹!!
Открыть в Telegram
"An investment in knowledge pays the best interest" Benjamin Franklin...
Больше1 608
Подписчики
Нет данных24 часа
+67 дней
+3130 день
Архив постов
የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ውጤታቸውን ዛሬ ከምሽቱ 1 ሰዓት ጀምረው ማየት ይችላሉ - የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት
የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸውን ማስፈንጠሪያዎች የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ አድርጓል፡፡
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን በመጠቀም ውጤታቸውን ማየት የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ አስታውቋል፡፡
በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ
https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ማቅረብና ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et፣ ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram፣ አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡
https://result.eaes.et/sms መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መረጃ ያመላክታል፡፡
በድጋሚ ጥብቅ መልዕክት👉
ለኢቢ አካዳሚ ከ9ኛ-12ኛ ለ11ኛና
ለ12ኛ ክፍል በሙሉ የክረምት ውጤት ማላቅ ትምህርት በክላስተር ማዕከል የተመደባቹ ተማሪዎች ሁላችሁም ሰኞ 11/12/2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር ፈተና ስለሚሰጥ ማንም ተማሪ እንዳይቀር በጥብቅ እናውቃለን ።
ማሳሰቢያ➡️
በተለያየ ዙር የሚሰጠውን ፈተና ያልተፈተነ ተማሪ የክረምት ውጤት ማላቅ ትምህርት ማጠቃለያ ሰዓት ላይ የሚሰጠውን ሰርተፍኬት ማግኘት አይችልም።
🇪🇹ኢቢ አካዳሚ አራዳ ቅርንጫፍ
8/12/2018 ዓ.ም🇪🇹🇪🇹🇪🇹
Date: 14 August 2026
To:
The Visa Section
Embassy of Denmark
Subject: Consultancy Engagement Confirmation and Approved Travel – Dr. Nebiyat Tadesse Bekele
Dear Visa Officer,
This letter is to confirm that Dr. Nebiyat Tadesse Bekele is currently engaged by Elbethel Kindergarten and High School on a contractual basis as a Consultant – Executive Management Team Member.
Dr. Nebiyat has been providing consulting services to our institution since 24 March 2025. As a member of the Executive Management Team, he provides professional and administrative support in areas including school health and safety, administrative planning, management activities, and general institutional operations.
In addition, given his professional medical background, Dr. Nebiyat provides health and safety training to the school nurses and other staff members, including guidance on student health, emergency response, first aid, and general health and safety practices within the school environment.
His engagement details are as follows:
* Position: Consultant – Executive Management Team Member
* Start Date: 24 March 2025
* Monthly Compensation: Average 10,000 ETB subject to applicable taxes which are variable depending on the need of the facility
* Engagement Type: Contract-Based Consultant
We are aware that Dr. Nebiyat plans to travel to Copenhagen, Denmark, to participate in the Civic Youth Forum 2026. His absence from the school for the period covering his travel from 15 September 2026 through 21 September 2026 has been approved.
Following completion of his trip, Dr. Nebiyat is expected to return to Ethiopia and continue providing his consulting services to Elbethel Kindergarten and High School in accordance with his contractual engagement.
This letter is issued at his request to confirm his current professional engagement with our institution and his continuing professional responsibilities in Ethiopia.
Should you require any additional information or wish to verify his engagement with our institution, please do not hesitate to contact us using the information provided below.
Sincerely,
________
Tadesse Endaylalu
Head of Human Resources
Elbethel Kindergarten and High School
Phone:
Email:
Address:
ለኢቢ አካዳሚ ከ9ኛ-12ኛ ለ11ኛና ለ12ኛ ክፍል በሙሉ የክረምት ውጤት ማላቅ ትምህርት በክላስተር ማዕከል የምትማሩ ሰኞ 11/12/2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር ፈተና ስለሚሰጥ ማንም ተማሪ እንዳይቀር በጥብቅ እናሳስባለን ።
🇪🇹ኢቢ አካዳሚ አራዳ ቅርንጫፍ
7/12/2018 ዓ.ም🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለተፈተናችሁ ተማሪዎች በሙሉ 👉
ትራንስክሪፕት ተዘጋጅቶ ያለቀ በመሆኑ ከነገ ቀን 7/2018 ዓ.ም ጀምሮ ተከታታይ ባሉት 5 ቀናት ውስጥ 2(ሁለት ጉርድ ፎቶ ግራፍ በቅርብ ጊዜ የተነሳችሁትን ይዛችሁ በአካል በት/ቤቱ በመገኘት እንድትወስዱ ት/ቤቱ ጥሪ ያስተላልፋል።
🇪🇹ኢቢ አካዳሚ አራዳ ቅርንጫፍ
06/12/2018 ዓ.ም🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የ2019 ዓ.ም የኢቢ አካዳሚ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ በንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000788045399
ወይዘሮ የሺእመቤት አለምነው እና ተማሪ ዳግም ጥላሁን በሚል በተከፈተ አካውንት የ2019 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የባች ልብስ ብዛት 3
የገንዘብ መጠን 3950/ሦስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሀምሳ ብር/ከላይ በተከፈተው የሂሳብ ቁጥር እስከ ነሐሴ12/2018 ዓ.ም ድረስ ገቢ እንዲደረግ ከወዲሁ እናሳውቃለን።
🇪🇹🇪🇹🇪🇹...
🇪🇹The graduation ceremony for the 2018 E.C. Grade 12 graduating class of EB Academy Arada Branch (Grades 9–12) was successfully held on 26/11/2018 E.C. at Hager Fikir Theatre Hall in a colorful and memorable atmosphere.
The ceremony was attended by the graduates, their parents and guardians, teachers, senior academic staff, administrative personnel, the Parents' Committee, and the EB Academy Management Committee.
Congratulations to all the graduates and their families on this remarkable achievement. We wish our graduates every success in their future academic and professional endeavors.🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የአዳራሽ መግቢያ የምትወስዱት ሐምሌ 23/2018 እና ሐምሌ 24/2018ዓ.ም ነው ::
📣🔊 ማስታወቂያ
ለኢቢ አካዳሚ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
በ2018 ዓ.ም ከ9ኛ–12ኛ ክፍል በየክፍል ደረጃቸው ከ1ኛ–3ኛ ደረጃ ያስመዘገቡ ተሸላሚ ተማሪዎች በ23 እና 24 ቀን ወደ ት/ቤቱ በመምጣት በሀገር ፍቅር ቲያትር ለሚካሄደው የሽልማት ፕሮግራም የአዳራሽ መግቢያ ካርዳቸውን እንዲወስዱ እናሳስባለን።
🇪🇹 ኢቢ አካዳሚ አራዳ ቅርንጫፍ
22/11/2018 ዓ.ም🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ለኢቢ አካዳሚ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ➡️
በቅድሚያ እንኳን ለምረቃ በአላችሁ አደረሳችሁ።
እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን።
ከዚህ በመቀጠል እሁድ ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ እስከ 6:00 ሰዓት ድረስ በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት አዳራሽ የምርቃት ስነስርዓቱ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
በመሆኑም የተመራቂ ተማሪ ወላጆች እንኳን ደስ አላችሁ እያልን በእለቱ ከልጆቻችሁ ጋር በጥሪው ቦታና ሰዓት እንድትገኙ ጥሪያችንን እያስተላለፍን
ተማሪዎች የመመረቂያ ጋዎን ሐሙስ እና አርብ በ23 እና 24/11/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ በት/ቤቱ ተገኝታችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን።
ጋዎን ለመውሰድ ስትመጡ➡️
👉 1100 /አንድ ሺህ አንድ መቶ ብር/ ለጋዎን ማስያዧ
👉 ጋዎን መመለሻ ዕለት በ27/11/2018 ዓ.ም
👉ጋዎኑ ቢቀደድ ወይም ቢጠፋ መተካት ይኖርባችኋል።
👉ጋዎን ስትመልሱ 1000(አንድ ሺህ) ብሩ ተመላሽ ይሆናል።
👉 በዕለቱ ማንም ተመራቂ ተማሪ መቅረት አይኖርበትም።
👉በዕለቱ ተገኝቶ የመመረቂያ ሰርተፊኬቱን ላልወሰደ ተማሪ ሀላፊነቱን ትምህርት ቤቱ አይወስድም።
👉የመፅሄት ክፍያ ያልከፈላችሁ በጣም ጥቂት ተማሪዎች በነገው እለት ልትከፍሉ ይገባል መፅሄቱ የታዘዘው በተማሪ ቁጥር በመሆኑ በናንተ ምክኒያት ለሚፈጠረው መስተጓጎል ተጠያቂ እንዳትሆኑ ቶሎ ክፈሉ ።
👉በቀን 23እና24 ጋዎን ለመውሰድ ስትመጡ ለወላጆች የመግቢያ ካርድ አብሮ ይሰጣል።
👉በዕለቱ ፕሮግራሙ ያማረና የደመቀ እንዲሆን ሰዓት ይከበር።
🇪🇹ኢቢ አካዳሚ የት/ት አስተዳደር
20/11/2018 ዓ.ም🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ለኢቢ አካዳሚ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
በቅድሚያ እንኳን ለምረቃ በአላችሁ አደረሳችሁ።
እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን።
ከዚህ በመቀጠል እሁድ ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ እስከ 6:00 ሰዓት ድረስ በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት አዳራሽ የምርቃት ስነስርዓቱ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
በመሆኑም የተመራቂ ተማሪ ወላጆች እንኳን ደስ አላችሁ እያልን በእለቱ ከልጆቻችሁ ጋር በጥሪው ቦታና ሰዓት እንድትገኙ ጥሪያችንን እያስተላለፍን
ተማሪዎች የመመረቂያ ጋዎን ሐሙስ እና አርብ በ23 እና 24/11/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ በት/ቤቱ ተገኝታችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን።
ጋዎን ለመውሰድ ስትመጡ➡️
👉 1100 /አንድ ሺህ አንድ መቶ ብር/ ለጋዎን ማስያዧ
👉 ጋዎን መመለሻ ዕለት በ27/11/2018 ዓ.ም
👉ጋዎኑ ቢቀደድ ወይም ቢጠፋ መተካት ይኖርባችኋል።
👉ጋዎን ስትመልሱ 1000(አንድ ሺህ) ብሩ ተመላሽ ይሆናል።
👉 በዕለቱ ማንም ተመራቂ ተማሪ መቅረት አይኖርበትም።
👉በዕለቱ ተገኝቶ የመመረቂያ ሰርተፊኬቱን ላልወሰደ ተማሪ ሀላፊነቱን ትምህርት ቤቱ አይወስድም።
👉የመፅሄት ክፍያ ያልከፈላችሁ በጣም ጥቂት ተማሪዎች በነገው እለት ልትከፍሉ ይገባል መፅሄቱ የታዘዘው በተማሪ ቁጥር በመሆኑ በናንተ ምክኒያት ለሚፈጠረው መስተጓጎል ተጠያቂ እንዳትሆኑ ቶሎ ክፈሉ ።
👉በቀን 23እና24 ጋዎን ለመውሰድ ስትመጡ ለወላጆች የመግቢያ ካርድ አብሮ ይሰጣል።
👉በዕለቱ ፕሮግራሙ ያማረና የደመቀ እንዲሆን ሰዓት ይከበር።
🇪🇹ኢቢ አካዳሚ የት/ት አስተዳደር
20/11/2018 ዓ.ም🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ለኢቢ አካዳሚ ከ9ኛ-12ኛ ለ11ኛና ለ12ኛ ክፍል በሙሉ የክረምት ውጤት ማላቅ ትምህርት በክላስተር ማዕከል የምትማሩ በተመደባችሁት ደረጃ ከ1-30 በቤተለሔም ት/ቤት እንዲሁም በት/ቤታቹ የተመደባቹ ተማሪዎች በሙሉ ትምህርቱ እንደተጀመረ የሚታወቅ ሲሆን ነገር ግን ወደ ትምህርቱ እየመጣቹ አይደለም ከሰኞ ጀምሮ በተመደባችሁበት ት/ቤት በቤተለሔም እንዲሁም በትምህርትቤታቹሁም የተመደባቹ ከዚህ በታች ስም ዝርዝር ውስጥ ያላቹ ተማሪዎች በሙሉ ትምህርታችሁን በአግባቡ እንድትከታተሉ እያሳወቅን በትምህርቱ ላይ በማይገኝ ተማሪ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወሰድ እናሳስባል።
