የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
Открыть в Telegram
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Больше2 617
Подписчики
+724 часа
+207 дней
+3530 день
Архив постов
አውደ ምሕረቱን የሸፈነው ዲኮር እና አሐቲ ቤተክርስቲያን 21ኛው ክፍለ ዘመን።
1. የከተማ ቤተክርስቲያን ለዲኮሬሺን በአንድ ጉባኤ ብቻ እስከ 50,000 ብር የሚወጣበት።
አዲስአበባ ባሉ አብያተ ክርስቲያናት በዓመት ለጥምቀት በዓል ብቻ ለዲኮሬሽን የሚወጣው እጅጉን የበዛ በርካታ ገንዘብ ነው ።
* የገጠር ቤተክርስቲያን ግን ጣራ ግድግዳ እና ዐውደ ምህረት ፈርሰዋል። የእግዚአብሔር ቃል መማር ማስተማር ከቆመ ዓመታት አስቆጥሯል። እጣን ፣ ጧፍ ፣ ዘቢብ መገበሪያ እና ልብሰ ተክህኖ ቀዳሽ ካህን ዲያቆናት አጥተው የተቸገሩ ከቁጥር በላይ ናቸው።
* የውጭ ሀገር ቤተክርስቲያን ፤ ምዕመናን ቤተክርስቲያን አጥተው በኪራይ ከሁለት እስከ ሦስት ሰዓታት ተከራይተው ቅዳሴ እና ቃለ እግዚአብሔር ይመራሉ።
2. የከተማ ቤተክርስቲያን እስከ 50 ካህናት፣ 50 ዲያቆናት 50 መርጌታ እና 20 የነገረ መለኮት ምሩቃን፣ የጉባኤ ቤት መምህራነ ወንጌል አሉላት ።
* የገጠር ቤተክርስቲያን በዓመት አንድ ጊዜ እንኳን የማይቀድስባት፣ሁል ጊዜ ቅዳሴ የሚታጎልባት በቤተክርስቲያን ይቅርና በወረዳ ቤተክህነት እንኳን አንድ መርጌታ የሌላቸው አሉባት ። ለመማር ከገጠር ወደ መንፈሳዊ ኮሌጅ የገቡ እንኳ ተመልሰው የማይገለገሉባት ናት።
ጌታ በጌቴሴማኒ ብቻውን ቆሞ ነበር ተብሎ በመጽሐፍ ቅዱስ የተፃፈው በደሙ የዋጃት ያቺን የገጠር ቤተክርስቲያን እናስባት።
#የገጠሯን_ቤተክርስቲያን_እናስባት ፍልሰታም ደርሳለችና ከወዲሁ እንዘጋጅ
#እጣን
#ዘቢብ
#ጧፍ
#መገበሪያ.....ወዘተ
አቅማችን የፈቀደውን የተቻለንን በመያዝ የገጠሯን ቤተክርስቲያን እንጎብኛት እንሳለማት እናስቀድስ የእውነት እናተርፍበታለን ከበረከቱ ያሳትፈን።
የሐዘን መግለጫ
የሚዲያ ክፍል ተባባሪያችን የሆነው የወንድማችን ፋሲካ ጌታሁን እህት አርፋለች ሥርዓተ ቀብር ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም ከረፋዱ 5:00-6:00 ቀጨኔ መድኀኔዓለም ቤ/ክ ይፈጸማል የምትችሉ አባላት በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። ነፍሷን ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ
የሚዲያ ክፍል ተባባሪያችን የሆነው የወንድማችን ፋሲካ ጌታሁን እህት አርፋለች ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም ከረፋዱ 5:00-6:00 ቀጨኔ መድኀኔዓለም ቤ/ክ ይፈጸማል የምትችሉ አባላት በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። ነፍሷን ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ቴዎድሮስ አሻግሬ እህት አርፋለች ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም ከረፋዱ 4:00-5:00 በምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ለቡ አርሴማ አካባቢ ባለው ቤ/ክ ይፈጸማል የምትችሉ አባላት በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። ነፍሷን ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
+1
የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምርያ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት በትግበራ ላይ በሚገኘው ሥርዓተ ትምህርት ለተማሩየሰ/ት/ቤታችን አባላት የ4ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና ዛሬ እሑድ ሐምሌ 13/2017 ዓ.ም በደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ቤ/ክ ተፈትነዋል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ሰላም ለከ ረዳኤ ቅዱሳን ሰማዕት፤
ወሐዋፄ ጻድቃን ዕደው ዘዉስተ ጾማዕት፣
ሚካኤል ፀሐይ ጥዒና ቆሪራን አዝርዕት፣
ያንቅሀኒ ወያንሥአኒ እምዳግም ሞት፣
ውስተ ክነፊከ ዘሀሎ ሕይወት።
ቅዱሳን ሰማዕታትን በተጋድሏቸው ጊዜ የምትራዳቸው በዱር የሚኖሩ ጻድቃንን የምትጎበኛቸው የለመለሙ አዝርእትን ለመከር የምታበቃ ፀሐይ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ ሰላም እልሃለሁ። እነሆ በሥልጣነ ክንፍህ ሥር ያለ ሕይወት ከዳግም ሞት ይሠውረኝ።
እንኳን ለወርሐዊው የቅዱስ ሚካኤል ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ልዩ የምስጋና መርሐግብር
================
ሰንበት ትምህርት ቤታችን ያስገነባችውን ሕንጻ ግንቦት 23 ቀን ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት ማስመረቃችን የሚታወቅ ነው እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ የፊታችን ሐምሌ 13/2017 ዓ.ም ከ9:00-11:00 ድረስ የምስጋና መርሐ ግብር ያዘጋጀን በመሆኑ ሁላችሁም በዕለቱ ትገኙ ዘንድ በእግዚአብሔር ስም ጠርተንዎታል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=wFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ልዩ የባለትዳር አባላት ጉባኤ
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
''ኑ የጋብቻ በዓላችንን በጋራ እናክብር ''
ታላላቆቻችንን የምናከብርበት ታናናሾቻችን ልምድ የሚያገኙበት ልዩ ዕለት ሁሉም ባለትዳር የሚሸለምበት የማይቀርበት ልዩ ጉባኤ
ጉባኤው:- እሑድ ሐምሌ 20/2017 ዓ.ም
ከ5:30 ጀምሮ
መደበኛ ጉባኤያችንም በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ ባለመቅረት ተገኝተው ነፍስዎን በቃለ እግዚአብሔር ያረስርሱ።
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ልዩ የምስጋና መርሐግብር
================
ሰንበት ትምህርት ቤታችን ያስገነባችውን ሕንጻ ግንቦት 23 ቀን ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት ማስመረቃችን የሚታወቅ ነው እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ የፊታችን ሐምሌ 13/2017 ዓ.ም ከ9:00-11:00 ድረስ የምስጋና መርሐ ግብር ያዘጋጀን በመሆኑ ሁላችሁም በዕለቱ ትገኙ ዘንድ በእግዚአብሔር ስም ጠርተንዎታል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ሰኔ 29/2017 ዓ.ም በተደረገ ጉባዔ የቀጣይ የሰንበት ትምህርት ቤታችንን ሊመሩ የሚችሉ የስራ አመራር አባላትን ለማስመረጥ የአስመራጭ ኮሚቴ መካሄዱ የሚታወስ ሲሆን የተመረጠውም አስመራጭ ኮሚቴ ወደ ስራ የገባ ሲሆን ከዚህ በታች በተቀመጠው አማራጭ ማለትም በSMS 0986122299 በGoogleform እና በአካል በወረቀት ከሐምሌ 7-16 የእጩ ጥቆማ ስለሚካሄድ ለሰንበት ትምህርት ቤታችን ያገለግላሉ ብለው የሚያስቡትን እጩ እንድትጠቁሙን በአምላከ ቅዱስ ሚካኤል ስም አደራ እንላለን ።
ከዚህ በታች ባለው link ባሉበት ሆነው እጩዎችን ይጠቁሙ👇👇👇👇👇
https://forms.gle/WLUVCaDsKRGfHMmf8
እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ሰኔ 29/2017 ዓ.ም በተደረገ ጉባዔ የቀጣይ የሰንበት ትምህርት ቤታችንን ሊመሩ የሚችሉ የስራ አመራር አባላትን ለማስመረጥ የአስመራጭ ኮሚቴ መካሄዱ የሚታወስ ሲሆን የተመረጠውም አስመራጭ ኮሚቴ ወደ ስራ የገባ ሲሆን ከዚህ በታች በተቀመጠው አማራጭ ማለትም በSMS 0986122299 በGoogleform እና በአካል በወረቀት ከሐምሌ 7-16 የእጩ ጥቆማ ስለሚካሄድ ለሰንበት ትምህርት ቤታችን ያገለግላሉ ብለው የሚያስቡትን እጩ እንድትጠቁሙን በአምላከ ቅዱስ ሚካኤል ስም አደራ እንላለን ።
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
