ch
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

前往频道在 Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

显示更多
2 617
订阅者
+724 小时
+207
+3530
帖子存档
አውደ ምሕረቱን የሸፈነው ዲኮር እና አሐቲ ቤተክርስቲያን 21ኛው ክፍለ ዘመን። 1. የከተማ ቤተክርስቲያን ለዲኮሬሺን በአንድ ጉባኤ ብቻ እስከ 50,000 ብር የሚወጣበት። አዲስአበባ ባሉ አብያተ ክር
አውደ ምሕረቱን የሸፈነው ዲኮር እና አሐቲ ቤተክርስቲያን 21ኛው ክፍለ ዘመን። 1. የከተማ ቤተክርስቲያን ለዲኮሬሺን በአንድ ጉባኤ ብቻ እስከ 50,000 ብር የሚወጣበት።   አዲስአበባ ባሉ አብያተ ክርስቲያናት በዓመት ለጥምቀት በዓል ብቻ ለዲኮሬሽን የሚወጣው እጅጉን የበዛ በርካታ ገንዘብ  ነው ። * የገጠር ቤተክርስቲያን ግን ጣራ ግድግዳ እና ዐውደ ምህረት ፈርሰዋል። የእግዚአብሔር ቃል መማር ማስተማር ከቆመ ዓመታት አስቆጥሯል። እጣን ፣ ጧፍ ፣ ዘቢብ መገበሪያ እና ልብሰ ተክህኖ ቀዳሽ ካህን ዲያቆናት አጥተው የተቸገሩ ከቁጥር በላይ  ናቸው። * የውጭ ሀገር ቤተክርስቲያን ፤ ምዕመናን ቤተክርስቲያን አጥተው በኪራይ ከሁለት እስከ ሦስት ሰዓታት ተከራይተው ቅዳሴ እና ቃለ እግዚአብሔር ይመራሉ። 2. የከተማ ቤተክርስቲያን እስከ 50 ካህናት፣ 50 ዲያቆናት 50 መርጌታ እና 20 የነገረ መለኮት ምሩቃን፣ የጉባኤ ቤት መምህራነ ወንጌል አሉላት ።   * የገጠር ቤተክርስቲያን በዓመት አንድ ጊዜ እንኳን የማይቀድስባት፣ሁል ጊዜ ቅዳሴ የሚታጎልባት  በቤተክርስቲያን ይቅርና በወረዳ ቤተክህነት እንኳን አንድ መርጌታ የሌላቸው አሉባት ።  ለመማር ከገጠር ወደ መንፈሳዊ ኮሌጅ የገቡ እንኳ ተመልሰው የማይገለገሉባት ናት።  ጌታ በጌቴሴማኒ ብቻውን ቆሞ ነበር ተብሎ በመጽሐፍ ቅዱስ የተፃፈው በደሙ የዋጃት ያቺን የገጠር  ቤተክርስቲያን እናስባት። #የገጠሯን_ቤተክርስቲያን_እናስባት ፍልሰታም ደርሳለችና ከወዲሁ እንዘጋጅ #እጣን #ዘቢብ #ጧፍ #መገበሪያ.....ወዘተ አቅማችን የፈቀደውን የተቻለንን በመያዝ የገጠሯን ቤተክርስቲያን እንጎብኛት እንሳለማት እናስቀድስ የእውነት እናተርፍበታለን ከበረከቱ ያሳትፈን።    

የሐዘን መግለጫ የሚዲያ ክፍል ተባባሪያችን የሆነው የወንድማችን ፋሲካ ጌታሁን እህት አርፋለች ሥርዓተ ቀብር ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም ከረፋዱ 5:00-6:00 ቀጨኔ መድኀኔዓለም ቤ/ክ ይፈጸማል የምትችሉ አባላት በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። ነፍሷን ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሐዘን መግለጫ የሚዲያ ክፍል ተባባሪያችን የሆነው የወንድማችን ፋሲካ ጌታሁን እህት አርፋለች ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም ከረፋዱ 5:00-6:00 ቀጨኔ መድኀኔዓለም ቤ/ክ ይፈጸማል የምትችሉ አባላት በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። ነፍሷን ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ቴዎድሮስ አሻግሬ እህት አርፋለች ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም ከረፋዱ 4:00-5:00 በምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ለቡ አርሴማ አካባቢ ባለው ቤ/ክ ይፈጸማል የምትችሉ አባላት በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። ነፍሷን ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምርያ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት በትግበራ ላይ በሚገኘው ሥርዓተ ትምህርት ለተማሩየሰ/ት/ቤታችን አባላት የ4ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና ዛሬ እሑድ ሐምሌ 13/2017 ዓ.ም በደብረ
+1
የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምርያ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት በትግበራ ላይ በሚገኘው ሥርዓተ ትምህርት ለተማሩየሰ/ት/ቤታችን አባላት የ4ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና ዛሬ እሑድ ሐምሌ 13/2017 ዓ.ም በደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ቤ/ክ ተፈትነዋል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ነገ እሑድ 9:00 በዚህ ልዩ መርሐ ግብር አይቀርም
ነገ እሑድ 9:00 በዚህ ልዩ መርሐ ግብር አይቀርም

ሰላም ለከ ረዳኤ ቅዱሳን ሰማዕት፤ ወሐዋፄ ጻድቃን ዕደው ዘዉስተ ጾማዕት፣ ሚካኤል ፀሐይ ጥዒና ቆሪራን አዝርዕት፣ ያንቅሀኒ ወያንሥአኒ እምዳግም ሞት፣ ውስተ ክነፊከ ዘሀሎ ሕይወት። ቅዱሳን ሰማዕታትን
ሰላም ለከ ረዳኤ ቅዱሳን ሰማዕት፤ ወሐዋፄ ጻድቃን ዕደው ዘዉስተ ጾማዕት፣ ሚካኤል ፀሐይ ጥዒና ቆሪራን አዝርዕት፣ ያንቅሀኒ ወያንሥአኒ እምዳግም ሞት፣ ውስተ ክነፊከ ዘሀሎ ሕይወት። ቅዱሳን ሰማዕታትን በተጋድሏቸው ጊዜ የምትራዳቸው በዱር የሚኖሩ ጻድቃንን የምትጎበኛቸው የለመለሙ አዝርእትን ለመከር የምታበቃ ፀሐይ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ ሰላም እልሃለሁ። እነሆ በሥልጣነ ክንፍህ ሥር ያለ ሕይወት ከዳግም ሞት ይሠውረኝ።    እንኳን ለወርሐዊው የቅዱስ ሚካኤል ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። ልዩ የምስጋና መርሐግብር ================ ሰንበት ትምህርት ቤታችን ያስገነባችውን ሕንጻ ግንቦት 23 ቀን ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።    ልዩ የምስጋና መርሐግብር     ================ ሰንበት ትምህርት ቤታችን ያስገነባችውን ሕንጻ ግንቦት 23 ቀን ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት ማስመረቃችን የሚታወቅ ነው እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ የፊታችን ሐምሌ 13/2017 ዓ.ም ከ9:00-11:00 ድረስ የምስጋና መርሐ ግብር ያዘጋጀን በመሆኑ ሁላችሁም በዕለቱ ትገኙ ዘንድ በእግዚአብሔር ስም ጠርተንዎታል።          ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=wFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። ልዩ የባለትዳር አባላት ጉባኤ ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ''ኑ የጋብቻ በዓላችንን በጋራ እናክብር '' ታላላቆቻችንን የምናከብርበት ታና
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።         ልዩ የባለትዳር  አባላት ጉባኤ          ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ''ኑ የጋብቻ በዓላችንን በጋራ እናክብር '' ታላላቆቻችንን የምናከብርበት ታናናሾቻችን ልምድ የሚያገኙበት ልዩ ዕለት ሁሉም ባለትዳር የሚሸለምበት የማይቀርበት ልዩ ጉባኤ       ጉባኤው:- እሑድ ሐምሌ 20/2017 ዓ.ም                  ከ5:30 ጀምሮ መደበኛ ጉባኤያችንም በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ ባለመቅረት ተገኝተው ነፍስዎን በቃለ እግዚአብሔር  ያረስርሱ።                 የባለትዳር ጉባኤ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን  https://finotebirhan.com

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። ልዩ የምስጋና መርሐግብር ================ ሰንበት ትምህርት ቤታችን ያስገነባችውን ሕንጻ ግንቦት 23 ቀን ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።    ልዩ የምስጋና መርሐግብር     ================ ሰንበት ትምህርት ቤታችን ያስገነባችውን ሕንጻ ግንቦት 23 ቀን ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት ማስመረቃችን የሚታወቅ ነው እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ የፊታችን ሐምሌ 13/2017 ዓ.ም ከ9:00-11:00 ድረስ የምስጋና መርሐ ግብር ያዘጋጀን በመሆኑ ሁላችሁም በዕለቱ ትገኙ ዘንድ በእግዚአብሔር ስም ጠርተንዎታል።          ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ሰኔ 29/2017 ዓ.ም በተደረገ ጉባዔ የቀጣይ የሰንበት ትምህርት ቤታችንን ሊመሩ የሚችሉ የስራ አመራር አባላትን ለማስመረጥ የአስመራጭ ኮሚቴ መካሄዱ የሚታወስ ሲሆን የተመረጠውም አስመራጭ ኮሚቴ ወደ ስራ የገባ ሲሆን ከዚህ በታች በተቀመጠው አማራጭ ማለትም በSMS 0986122299 በGoogleform እና በአካል በወረቀት ከሐምሌ 7-16 የእጩ ጥቆማ ስለሚካሄድ ለሰንበት ትምህርት ቤታችን ያገለግላሉ ብለው የሚያስቡትን እጩ እንድትጠቁሙን በአምላከ ቅዱስ ሚካኤል ስም አደራ እንላለን ። ከዚህ በታች ባለው link ባሉበት ሆነው እጩዎችን ይጠቁሙ👇👇👇👇👇 https://forms.gle/WLUVCaDsKRGfHMmf8

እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ሰኔ 29/2017 ዓ.ም በተደረገ ጉባዔ የቀጣይ የሰንበት ትምህርት ቤታችንን ሊመሩ የሚችሉ የስራ አመራር አባላትን ለማስመረጥ የአስመራጭ ኮሚቴ መካሄዱ የሚታወስ ሲሆን የተመረጠውም አስመራጭ ኮሚቴ ወደ ስራ የገባ ሲሆን ከዚህ በታች በተቀመጠው አማራጭ ማለትም በSMS 0986122299 በGoogleform እና በአካል በወረቀት ከሐምሌ 7-16 የእጩ ጥቆማ ስለሚካሄድ ለሰንበት ትምህርት ቤታችን ያገለግላሉ ብለው የሚያስቡትን እጩ እንድትጠቁሙን በአምላከ ቅዱስ ሚካኤል ስም አደራ እንላለን ።