የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
Открыть в Telegram
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Больше2 754
Подписчики
-124 часа
+57 дней
+4130 дней
Архив постов
+9
ግንቦት 23/2017 ዓ.ም የደብራችን ሕንጻ እና የሰ/ት/ቤታችን የአገልግሎት ሕንጻ ምርቃት በፎቶ
+1
"ስለዚህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ወደ ፊት ሁለት አይደሉም። እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።" ማቴ 19 ÷6
በዛሬው እለት ግንቦት 24 /2017 ዓ.ም ጋብቻችሁን በቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓት የፈጸማችሁት የሰንበት ትምህርት ቤታችን የፍኖተ ብርሃን አገልጋይ ወንድማችን ማቴዎስ ወ/ገብርኤልና እና እህታችን ተስፋነሽ ፍቅሩ የአብርሃምን እና የሳራን ጋብቻ የባረከ አምላክ ጋብቻችሁን ይባርክላችሁ።
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል በክንፉ ከልሎ በፍቅርና በጤና ይጠብቃችሁ ዘንድ መልካም ምኞታችን ነው!
እንኳን ደስ አላችሁ ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
"ስለዚህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ወደ ፊት ሁለት አይደሉም። እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።" ማቴ 19 ÷6
ግንቦት 24 /2017 ዓ.ም ጋብቻችሁን በቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓት የፈጸማችሁት የሰንበት ትምህርት ቤታችን የፍኖተ ብርሃን አገልጋይ ወንድማችን ማቴዎስ ወ/ገብርኤልና እና እህታችን ተስፋነሽ ፍቅሩ የአብርሃምን እና የሳራን ጋብቻ የባረከ አምላክ ጋብቻችሁን ይባርክላችሁ።
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል በክንፉ ከልሎ በፍቅርና በጤና ይጠብቃችሁ ዘንድ መልካም ምኞታችን ነው!
እንኳን ደስ አላችሁ ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
"ስለዚህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ወደ ፊት ሁለት አይደሉም። እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።" ማቴ /2017 ዓ.ም ጋብቻችሁን በቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓት የፈጸማችሁት የሰንበት ትምህርት ቤታችን የፍኖተ ብርሃን አገልጋይ ወንድማችን ያሬድ ጥላሁን እና እህታችን ምሕረት የአብርሃምን እና የሳራን ጋብቻ የባረከ አምላክ ጋብቻችሁን ይባርክላችሁ።
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል በክንፉ ከልሎ በፍቅርና በጤና ይጠብቃችሁ ዘንድ መልካም ምኞታችን ነው!
እንኳን ደስ አላችሁ ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
+9
የደብራችን የጽ/ጽ/ሐ/ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አካባቢ የተገነባው እና የሰንበት ትምህርት ቤታችን የአገልግሎት ሕንፃ በዛሬው እለት ግንቦት 23/2017 ዓ.ም ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል የከፋ ፣ሸካና ቤንችማጂ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የሰዋሰው መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ሊቀጳጳስ ፣አቡነ ማርቆስ የጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ ሊቀ ጳጳስ ፣ አቡነ እንጦንስ የምዕራብ ሐረርጌ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ አቡነ መልከጼዴቅ የጉራጌ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ መጋቤ ሃይማኖት አባ ጥዑመ ልሳን የልደታ፣ ቂርቆስና አዲስ ከተማ ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ መልአከ ኃይል ቆሞስ አባ ገ/ሥላሴ በላይ የደብረኃይል ቅዱስ ራጉኤል ቤ/ክ ዋና አስተዳዳሪ ፣ የደብራችን ዋና አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃን አዕምሮ ምስጋናው እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው የቤተክህነትና የመንግስት መስሪያ ቤት ኃላፊዎችና ተወካዮች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተመረቀ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
አስቸኳይ የሰዓት ለውጥ ማሳወቂያ
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
በነገው እለት የሚከናወነው የደብራችንና የሰንበት ት/ት ቤታችን ሕንጻ ምርቃት ላይ ለሚኖረን የዝማሬ አገልግሎት የምንሳተፍ አባላት ጠዋት 2:00 ላይ እንድትገኙ በማክበር እናሳውቃለን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
''ዕቅበተ እምነት''
ክፍል አራት
በመ/ር ዲ/ን ዳንኤል ታደለ
የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር
የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 23/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
የጋራ የሕንጻ ምርቃት መርሐግብር
እንደ እግዚአብሔር አምላክ ፈቃድ የሰንበት ት/ቤታችን መገልገያ ሕንጻ እና ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ፊት ለፊት በአጥቢያው ምእመናንና አገልጋዮች ርብርብ ያስገነባነው ሕንጻ በጋራ ግንቦት 23/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ እና ሌሎች ብጹዓን አበዉ ሊቃነ ጳጳሳት፣ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ይመረቃል። እርስዎም በሕንጻው ምርቃት ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል።
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
የጋራ የሕንጻ ምርቃት መርሐግብር
እንደ እግዚአብሔር አምላክ ፈቃድ የሰንበት ት/ቤታችን መገልገያ ሕንጻ እና ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ፊት ለፊት በአጥቢያው ምእመናንና አገልጋዮች ርብርብ ያስገነባነው ሕንጻ በጋራ ግንቦት 23/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ እና ሌሎች ብጹዓን አበዉ ሊቃነ ጳጳሳት፣ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ይመረቃል። እርስዎም በሕንጻው ምርቃት ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል።
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
‹‹ዐርገ እግዚአብሔር በይባቤ ወእግዚእነ በቃለ ቀርን ፤ አምላክ በእልልታ እግዚአብሔር በመለከት ድምጽ ዐረገ ›› መዝ 47÷5
ዕርገት ከዘጠኙ የጌታችን ዐበይት በዓላት አንዱ ነው፡፡ ዕርገት ማለት ዐረገ ከሚለው የግእዝ ግሥ የወጣ ቃል ሲሆን ትርጉሙም ወደ ላይ መውጣት ፣ ከምድር ከፍ ከፍ ማለት ፣ እስከ ሰማየ ሰማያት መመጠቅ ማለት ነው፡፡
ጌታችን ሞትን ድል አድርጎ በተነሣ በአርባኛው ቀን ዐረገ።
እንኳን ለጌታችን ለአምላካችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ዕርገት በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ !
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
