ru
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 694 подписчиков, занимая 5 917 место в категории Религия и духовность и 2 302 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 694 подписчиков.

Согласно последним данным от 10 июля, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 576, а за последние 24 часа — 22, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 34.03%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 11.06% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 4 994 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 623 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 18.

📝 Описание и контентная политика

Описание канала не предоставлено.

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 11 июля, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

14 694
Подписчики
+2224 часа
+1547 дней
+57630 день
Архив постов
እንኳን ደስ አላችሁ! ሦስተኛ ዙር የ፲፪ኛ ክፍል የምርቃት መርሐ ግብር በ2017 ዓ.ም በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የ፲፪ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና የተመዘኑ ተማሪዎች ምረቃ
እንኳን ደስ አላችሁ! ሦስተኛ ዙር የ፲፪ኛ ክፍል የምርቃት መርሐ ግብር በ2017 ዓ.ም በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የ፲፪ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና የተመዘኑ ተማሪዎች ምረቃ ዕለተ እሑድ መስከረም ፲፩ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ ከቀኑ ፯ ጀምሮ (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በቢኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ ከተማ የመንበረ ጵጵስና ገዳማትና አድባራት የሰ/ት/ቤቶች የሥርዓተ ትምህርት አተገባበር የመምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና መርሐ ግብር ተከናወነ። በመር
+5
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በቢኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ ከተማ የመንበረ ጵጵስና ገዳማትና አድባራት የሰ/ት/ቤቶች የሥርዓተ ትምህርት አተገባበር የመምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና መርሐ ግብር ተከናወነ። በመርሐ ግብሩ መክፈቻ ላይ የሀ/ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ዘካርያስ ፀጋው፤ የሀ/ስብከቱ ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ልሳናት ትሕትና አበበ የሀ/ስብከቱ የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሐላፊ መልአከ ኤዶም ቀሲስ ዘሪሁን ጣፋ ተገኝተዋል። ሀ/ስብከቱ በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የተቀረጸውን ሥርዓተ ትምሕርት ሙሉ በሙሉ ለመተግበር የትኩረት አቅጣጫ አስቀምጧል። ሥልጠናውንም ቁጥራቸው ከ40 በላይ የሚ ሆኑ የአብነት መምህራን ፣ የስብከተ ወንጌል መምህርና ከሰንበት ትምህር ቤቶች የተውጣጡ የሰንበት ትምርህት ቤቶች መምህራ ወስደዋል። መረጃው ያደረሰን የሀገረ ስብከቱ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ነው። (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኲሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ
+5
ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኲሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽርሐ ተዋሕዶ አዳራሽ እንኳን ለ2018 ዓ.ም በሰላም አደረሰዎ መርሐ ግብር እየተከናወነ ይገኛል ። በዕለቱም ብፅዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ እና የደቡብ ምዕራብ እና ሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የምሥራቅ ደቡብ ትግራይ እና የራያ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ፣ በመንበረ ፓትርያርክ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያ ልዩ ልዩ ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣ እና ሰንበት ተማሪዎች ተገኝተዋል። መረጃው የኢ/ኦ/ተ/ቤ መገናኛ ብዙኀን ነው። (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

እንኳን ለዘመነ ማርቆስ ፳፻፲፰ ዓ.ም በሰላም አደረሳችሁ! "በቸርነትህ ዓመታትን ታቀዳጃለህ" መዝ ፷፭ (፷፮) ፡ ፲፩ ዘመኑ የፍስሐ የስኬት የንስሐ እና የቅድስና ይሁንልን! መልካም አዲስ ዓመት! (
እንኳን ለዘመነ ማርቆስ ፳፻፲፰ ዓ.ም በሰላም አደረሳችሁ! "በቸርነትህ ዓመታትን ታቀዳጃለህ" መዝ ፷፭ (፷፮) ፡ ፲፩ ዘመኑ የፍስሐ የስኬት የንስሐ እና የቅድስና ይሁንልን! መልካም አዲስ ዓመት! (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የደረጃ ሁለት የአሠልጣኞች ሥልጠና የወሰዱ መምህራንን አስመረቀ። በምርቃት መርሐ ግብሩ የሀገረ ስብከቱ ም/ሥራ አስኪያጅ ክቡር ቀሲስ ጌቱ ሞቲ : ክቡር ሊቀ ካህናት ሻውል ታዬ የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ ክፍል ኃላፊ: ክቡር መልአከ ጽዮን ቆሞስ አባ ጳውሎስ ምንዳ የአዳማ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ገዳምና ካቴድራል አስተዳዳሪ የአንድነቱ አመራሮች እንዲሁ ሠልጣኝ ተመራቂዎች በተገኙበት በትላንትናው ዕለት በአዳማ ደ/መ/መ/ካቴድራል የሰንበት ት/ቤት አዳራሽ ተካሒዷል። በመርሐ ግብሩም የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ ክፍል ሐላፊ የሆኑት ሊቀ ካህናት ቀሲስ ሻውል ታዬ የእንኳን አደረሳቹ መልዕክት ለተተኪ መምህራኑ ያስተላለፉ ሲሆን የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተ/ም/ሰብሳቢ የሆኑት ኢንጂነር አለምዓንተ አበጀ የሥልጠናውን ዓላማና ጠቀሜታ በአጭሩ ለታዳሚዎች ገለጻ አድርገዋል። በመጨረሻም የሀገረ ስብከቱ ም/ሥራ አስኪያጅ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ "ጢሞቴዎስ ሆይ፥ በውሸት እውቀት ከተባለ ለዓለም ከሚመች ከከንቱ መለፍለፍና መከራከር እየራቅህ፥ የተሰጠህን አደራ ጠብቅ" ያለውን ቃለ እግዚአብሔር መነሻ በማድረግ ትምህርት ተሰጥተዋል። በትምህርታቸውም ቤተ ክርስቲያን ከናንተ ብዙ ትጠብቃለች በሔዳቹበት ሁሉ አገልግሎታችሁ በትዕግስትና በፍቅር ይሁን" በማለት መመሪያ ለተመራቂ ተማሪዎች አስተላልፈው ለተማሪዎች የምሥክር ወረቀት ሰጥተዋል። ተመራቂ ተማረዎች በነበራቸው ቆይታ ምክረ አበው:የሥራ አመራር አቅም ማሳደጊያ :የአገልግሎት ምንነት :ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር : የቤተ ክርስቲያን ታሪክ: የሕጻናት የማስተማር ዘዴ:የሰንበት ት/ቤት መዋቅር: የቅድመ መደበኛ ት/ት ተሞክሮና የልምድ ልውውጥ :የምዘና እና ግምገማ አዘገጃጀቶች:የንባብ ሕይወት :መሠረተ ሃይማኖት ፣ የአስተዳደር ክህሎትን በሚመለከቱ 16 ኮርሶችን በተከታታይ ለ9 ቀናት በቀንና በማታ መርሐ ግብር የወሰዱ ናቸው። ሠልጣኞቹ በሀገረ ስብከቱ ሥር ከሚገኙ ስድስት ወረዳ ቤተ ክህነቶች የተወጣጡ ናቸው። መረጃውን ያደረሰን የሀገረ ስብከቱ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ነው። (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

የጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ተመሰረተ። በጌዴኦ ኮሬና ቡርጂ ሀገረ ስብከት ከሁሉም የወረዳ ቤተክህነት የተውጣጡ የሰንበት ት/ቤት አባላት ለተከታታይ አምስት ቀን ይሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቅቋል። በሥልጠናው ማጠናቀቂያ የሀገረ ስብከቱ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ ዓባል ብፁዕ አቡነ ገሪማ ፣የሀገረ ስብከቱ የየክፍል ሐላፊዎች ፣የመንበረ ጵጵስናና ወናጎ ወረዳ ቤተክህነት ዋና ሥራአስኪያጅ ሊቀ ጠበብት መሠረት ይልማ ፣የአድባራት አስተዳዳሪዎች ፣ ለአምስት ቀን ሥልጠና ይከታተሉ የነበሩ ወጣቶች ተገኝተዋል። በመርሐ ግብሩ ማጠቃለያ የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ት/ቤት አንድነት የተመሰረተ ሲሆን የሚመሩትም ሥራ አስፈጻሚዎች ተመርጧል።ሠልጠኞች በቆይታቸው የተማሩትን አመርቂ የማለፊያ ውጤት ላመጡ ሰርተፍኬት ተሰጥቷል። ሰርተፍኬት  ለሁሉም ወረዳ ቤተክህነት ፣ ለአድባራት፣ ለአሰልጣኝ መምህራን፣ ለጠቅላይ ቤተክህነት ለሰንበት ት/ቤት ማደራጃ መምሪያና ለዓለም አቀፍ ሰንበት ት/ቤት ለአስተባባሪዎች ተሰጥቷል። በመጨረሻም በብፁዕ አቡነ ገሪማ የሀገረ ስብከቱ ጳጳስ ቃለ ምዕዳን ያስተላለፉ ሲሆን በመልዕክታቸው  ወጣቶች የሚያገለግሉባት ቤተክርስቲያን መሆኗል ገልጸው፤ የተዛባ የሰንበት ት/ቤት አገልግሎት መስተካከል አለበት ፤ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶችም የቤተክርስቲያን የጀርባ አጥንት ናቸው ብለዋል።ለቤተክርስቲያን ከፍተኛ የክህነት የማዕረግ ምንጩ ሰንበት ት/ቤት መሆን አለበት። ከሰንበት ት/ቤት የቤተክርስቲያን አገልጋይ የሚወጣበት ነው። በአግባቡ ትምህርት መስጠት አለበት። ሰንበት ት/ቤት ህጻናት በምግባር በቃለ እግዚአብሔር የሚኮተኩቱበት መሆን አለበት አሁን እየሆነ ባለመሆኑ በቀጣይ መሥራት አለብን በማለት አባታዊ መልእክት ቃለ ምዕዳን እና ቡራኬ አስተላልፈው   የሥልጠናው መርሐ ግብሩ ተፈጽሟል ። (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

እንኳን ለእናታችን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የዕርገት በዓል በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ! መልካም በዓል! (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን
እንኳን ለእናታችን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የዕርገት በዓል በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ! መልካም በዓል! (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉  Website

የመጽሐፍ ሥርጭትና ሽያጭ ወር እንኳን ለ2018ዓ.ም የትምህርት መርሐ አደረሳችሁ የትምህርት መርሐ ግብሩን ጅማሮ ምክንያት በማድረግ የሰ/ት/ቤቶይ ማደራጃ መምርያ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የመማርያ መጻ
የመጽሐፍ ሥርጭትና ሽያጭ ወር እንኳን ለ2018ዓ.ም የትምህርት መርሐ አደረሳችሁ የትምህርት መርሐ ግብሩን ጅማሮ ምክንያት በማድረግ የሰ/ት/ቤቶይ ማደራጃ መምርያ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የመማርያ መጻሕፍት ሥርጭትና ሽያጭ መጀመሩ ያበስራል። መጻሕፍቱን ባለድርሻ አካላት 👉 የሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤት አንድነት 👉 የአጥቢያ ሰ/ት/ቤቶች 👉 መምህራነ ቤተክርስቲያን 👉 ወላጆችና 👉ተማሪዎች መጻሕፍቱን በመውሰድ ወደ ትግበራ ትገቡ ዘንድ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን። ለሽያጭ የቀረቡ መጻሕፍት ✍️ ከ1-7ኛ ክፍል በአማርኛ ✍️ ከ1-4ኛ ክፍል በኦሮምኛ አድራሻ ጠቅላይ ቤተክህነት ሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምርያ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ለበለጠ መረጃ 0913969785 0920741461 (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉 Website

እንኳን ለደብረ ታቦር በዓል በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ! መልካም በዓል! (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Face
እንኳን ለደብረ ታቦር በዓል በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ! መልካም በዓል! (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉 Website

ሲሰጥ የነበረው የሰንበት ትምህርት ቤት ሥልጠና ተጠናቀቀ! የኢሉ አባ ቦር ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ላለፉት 10 ቀናት ሲሰጥ የነበረውን ሥልጠና አጠናቆ በዛሬው ዕለት ሠ
+4
ሲሰጥ የነበረው የሰንበት ትምህርት ቤት ሥልጠና ተጠናቀቀ! የኢሉ አባ ቦር ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ላለፉት 10 ቀናት ሲሰጥ የነበረውን ሥልጠና አጠናቆ በዛሬው ዕለት ሠልጣኞችን አስመርቋል። የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ያዘጋጀው አዲሱን ሥርዓተ ትምህርት ለመተግበር በሀገረ ሰብከቱ ለሰንበት ትምህርት ቤት መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጥቷል። ሥልጠናው ላለፉት 10 ቀናት ሲሰጥ የነበረ ሲሆን ከመላው የሀገረ ስብከቱ ወረዳዎች እና ከመቱ ከተማ 66 ሰልጣኞች ትምህርቱን ተካታትለው ዛሬ በታላቅ ድምቀት ተመርቀዋል። በምረቃው መርሀ ግብር ላይ የተገኙት የሀገረ ስብከቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ስዩማን ቀሲስ ታከለ ዳዲ ባስተላለፉት መልእክት እንዳመለከቱት ሰንበት ትምህርት ቤት የቤተክርስቲያናችን መሠረት ነው ብለው ይህንን መሠረት በእውቀት እና በሥነ ምግባር ኮትኩቶ የነጌይቷን ቤተክርስቲያን ተረካቢ እንዲሆኑ እየሠራን ነው ብለዋል። ምክትል ሥራአስኪያጁ አያይዘው እንደተናገሩት ይህንን መሠረታዊ ሥልጠና ለመስጠት ድጋፍ ያደረጉትን ማኅበረ ቅዱሳን እና አድባራትን አመስግነው ሀገረ ስብከቱ ለሰንበት ትምህርት ቤቶች በሰጠው ልዩ ትኩረት የሰው ኃይል እና ፋይናንስ መድቦ እየሠራ ነው ብለዋል። (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉 Website

እንኳን ለእናታችን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ጽንሰት በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ! ጽንዕት በድንግልና ሥርጉት በቅድስና እመቤታችን ጸጋውን ክብሩን እንዳይነሳን ለምኚልን:: አእምሮው
እንኳን ለእናታችን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ጽንሰት በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ! ጽንዕት በድንግልና ሥርጉት በቅድስና እመቤታችን ጸጋውን ክብሩን እንዳይነሳን ለምኚልን:: አእምሮውን ልበዎውን ጥበቡን በልቡናችን ሳይብን አሳድሪብን:: ጾሙን የፍሬ የትሩፋትና የበረከት ያድርግልን! (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉 Website

እንኳን ለጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ! ጽንዕት በድንግልና ሥርጉት በቅድስና እመቤታችን ጸጋውን ክብሩን እንዳይነሳን ለምኚልን:: አእምሮውን ልበዎውን ጥበቡን በልቡናችን ሳይብን አሳድሪብን
እንኳን ለጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ! ጽንዕት በድንግልና ሥርጉት በቅድስና እመቤታችን ጸጋውን ክብሩን እንዳይነሳን ለምኚልን:: አእምሮውን ልበዎውን ጥበቡን በልቡናችን ሳይብን አሳድሪብን:: ጾሙን የፍሬ የትሩፋትና የበረከት ያድርግልን! (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok 👉 Website