ru
Feedback
የጥበብ እመቤት 📜

የጥበብ እመቤት 📜

Открыть в Telegram

╱◥██████◣ │∩│🪟▤│🪟│ ▓▆▇█▓🚪▓█▇ 🍹❤️‍🔥✨🍁𝐖𝐄𝐋𝐂𝐎𝐌𝐄🍁✨ 𝚜𝚞𝚌𝚌𝚎𝚜𝚜 እንኳን ደህና መጡ ወደ የጥበብ እመቤት "ሕይወት ትጠይቃለች፣ ጥበብ ትመልሳለች " https://Wisdomlady

Больше
Страна не указанаКатегория не указана
270
Подписчики
+224 часа
+107 дней
+15330 день
Архив постов
ስርዝ ድልዝ ደብዳቤ እዚ ደብዳቤ አይ ልነገርህ ያሰብኩ አስቤ የፃፍኩት ፅፌ የሰረዝኩት ሰርዤ የላኩት ስርዝ ድልዝ ሁኖ አልነበብ ካለህ ሳልሰርዘው በፊት ምን ይላል መሰለህ መግቢያው መደምደምያው ሀተታ
ስርዝ ድልዝ ደብዳቤ እዚ ደብዳቤ አይ ልነገርህ ያሰብኩ አስቤ የፃፍኩት ፅፌ የሰረዝኩት ሰርዤ የላኩት ስርዝ ድልዝ ሁኖ አልነበብ ካለህ ሳልሰርዘው በፊት ምን ይላል መሰለህ መግቢያው መደምደምያው ሀተታ በሞላ ሌላ አይናገርም ከናፍቀከኝና ከፍቅርህ ሌላ።

Screenshot_20260708_191208_com_einnovation_temu_ContainerMaskActivity.jpg2.19 KB

የት ነህ ስትባል የምታፍርበተ ቦታ ላይ በፍፁም አትገኝ 🤘

ህይወት ስታስጠላህ እና ስትሰለችህ ታሪክህን ለሁሉም አትዘርዝር።ነገር ግን ለእውነተኛ ጓደኛ አማክር። ሲደብርህ የፊትህ ፈገግታ ጠፍቶ ሴለሚታይ ብዙ አስመሳይ ሰወች ምን ሁኖ ነው አያሉ ሊስልሉህ ይችላ
ህይወት ስታስጠላህ እና ስትሰለችህ ታሪክህን ለሁሉም አትዘርዝር።ነገር ግን ለእውነተኛ ጓደኛ አማክር። ሲደብርህ የፊትህ ፈገግታ ጠፍቶ ሴለሚታይ ብዙ አስመሳይ ሰወች ምን ሁኖ ነው አያሉ ሊስልሉህ ይችላሉ በዚያ ስአት የህይወት ታሪክህንና ገመናህ ለሁሉም ሰው አትዘርዝር የሳቁልህ ሁሉ ከውስጥ አይደለም። ይሉቁን ያንተን ዋጋ ለሚያውቅ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ለሚረዳህ ለአንድ እውነተኛ ወዳጅ ወይም ለቤተሰብ ደውለህ ተጨዋውት ልብህን በፈገግታ ከሚመርዙ ሳይሆን ካንተ ጋር በቁርጠኝነት ከሚቆሙት ጋር አድርገው።

የፍላስፎቾ ንግግር... 🗣️ ሀብታም የደከያል ሀኪም ይሞታል ጎበዝ ይሸነፋል ብልህ ይሳስታል የበራውን ጠፍቶ የሰሩትን ይፈርሳል የቆመው ወደቆ የሳቀ ያለቅሳል ግጥም ሆነ #ጥበብ 💫 ውበት ሆነ ክብር
የፍላስፎቾ ንግግር... 🗣️ ሀብታም የደከያል ሀኪም ይሞታል ጎበዝ ይሸነፋል ብልህ ይሳስታል የበራውን ጠፍቶ የሰሩትን ይፈርሳል የቆመው ወደቆ የሳቀ ያለቅሳል ግጥም ሆነ #ጥበብ 💫 ውበት ሆነ ክብርም ያማረበት ነገር ማስቀየሙ አይቀርም ✨

Голосовое сообщение00:30

Голосовое сообщение00:23

ሁሉ ሴት የብር ወይ የጥቅም አይደል እንደዝቺ አይነት ልባም ሴት አፍቃሪ አለቺ። ፍቅር በምንም አይነት አይገዛም አይለወጥም 🥰 እግዚአብሔር የተባረከ ትዳር ያደርግላችኋል ትክከለኛ ፍቅር ማለት እንደ
ሁሉ ሴት የብር ወይ የጥቅም አይደል እንደዝቺ አይነት ልባም ሴት አፍቃሪ አለቺ። ፍቅር በምንም አይነት አይገዛም አይለወጥም 🥰 እግዚአብሔር የተባረከ ትዳር ያደርግላችኋል ትክከለኛ ፍቅር ማለት እንደዚህ ነው 🙏❤🥰

ሁሉን ነገር ለፈጣሪ መስጠት የሚያመጣው ትልቁ ስጦታ ሰላም ነው። መለወጥ የማትችለውን በፀጋ ተቀብለህ ለፈጣሪ ስትሰጠው፣ ልብህ ይረጋጋል፣ እንቅልፍህ ይጣፍጣል፣ ደስታህም ይሞላል። ሁሉን ነገር መቆጣጠር አይጠበቅብህም፤ መታመን ብቻ ይበቃል። ለፈጣሪ የተሰጠ ሸክም ይቀላል፤ ለፈጣሪ የተሰጠ ልብ ደግሞ በሰላም ይኖራል። የከበዳቹህ ነገር ካለ ለፈጣሪ ስጡት

➨#ወዳጄ_ሆይ_አስተውል የአንድ ሰው ጥንካሬ የሚለካው በወደቀበት ብዛት ሳይሆን፣ በወደቀ ቁጥር ተመልሶ በመነሳቱ ነው። ማንም ሊያቆምህ አይችልም — አንተ ራስህ ካላቆምክ በስተቀር። ድንጋይ ለመሆን አ
➨#ወዳጄ_ሆይ_አስተውል የአንድ ሰው ጥንካሬ የሚለካው በወደቀበት ብዛት ሳይሆን፣ በወደቀ ቁጥር ተመልሶ በመነሳቱ ነው። ማንም ሊያቆምህ አይችልም — አንተ ራስህ ካላቆምክ በስተቀር። ድንጋይ ለመሆን አትሞክር፣ በቀላሉ ይሰበራል፤ ይልቅስ እንደ ውኃ ሁን — ውኃ የገጠመውን አለት አልፎ፣ ሰርጎና ፈልፍሎ መንገዱን ያበጃል። ለስላሳ ሁን ነገር ግን የማይበገር። #ቻናሉን_ለወዳጆቻችሁ_ሼር_በማድረግ_እንዲቀላቀሉ_አድርጓቸው:: #Never_give_up

"ህይወት እንደ መፅሀፍ ናት፤ አንዳንድ ምዕራፎች ያስለቅሳሉ፣ አንዳንዶቹ ያስደስታሉ፣ አንዳንዶቹ ደግሞ እጅግ ይፈትናሉ። ነገር ግን አንድ ምዕራፍ መጥፎ ስለሆነ ብቻ የመፅሀፉ ታሪክ አበቃ ማለት አይደ
"ህይወት እንደ መፅሀፍ ናት፤ አንዳንድ ምዕራፎች ያስለቅሳሉ፣ አንዳንዶቹ ያስደስታሉ፣ አንዳንዶቹ ደግሞ እጅግ ይፈትናሉ። ነገር ግን አንድ ምዕራፍ መጥፎ ስለሆነ ብቻ የመፅሀፉ ታሪክ አበቃ ማለት አይደለም። ዛሬ ያለህበት ቦታ መጨረሻህ አይደለም፤ የጉዞህ አንድ አካል እንጂ። በርታ! ታሪክህ ገና አላለቀም።"

,

ያ የምንወደው ትናት እንደቀልድ አለፈ ዛሬንም አስመስለን አለፍነው!!! ደግሞ በስስት የምንናፍቀውም ነገ ምናልባት ላንኖርበት እንችለን-----!?
የምንወደው ትናት እንደቀልድ አለፈ ዛሬንም አስመስለን አለፍነው!!! ደግሞ በስስት የምንናፍቀውም ነገ ምናልባት ላንኖርበት እንችለን-----!?

'' አለማወቅ ተስፋ መሆኑን ዘነጋን፡፡ ሰው በተስፋ የሚኖረው ስለማያውቅ ነው፤ ብዙው ነገር የሚሆን የሚመስለን ለዚያ ነዉ፡፡ መንግስት የሚሻሻል የሚመስለን፣ ሌላው ሁሉ ሠው ልብ የሚገዛ የሚመስለን፥
'' አለማወቅ ተስፋ መሆኑን ዘነጋን፡፡ ሰው በተስፋ የሚኖረው ስለማያውቅ ነው፤ ብዙው ነገር የሚሆን የሚመስለን ለዚያ ነዉ፡፡ መንግስት የሚሻሻል የሚመስለን፣ ሌላው ሁሉ ሠው ልብ የሚገዛ የሚመስለን፥ በተስፋ በታጀለ የውሽት እምነት ውስጥ ስንኖር ነው፡፡ የተስፋ ተቃራኒው ተስፋ መቁረጥ መሰለን፤ የተስፋ ተቃራኒው ግን እውነት ነው፡፡ ይህንን ባለማወቃችን በተስፋ ከመኖር አፈነገጥን። እዉነትን አወቅን፡፡ የእውነት ችግሯ ምንድነው?' ብዬ ጠየቅሁት፤.... ''የእውነት ችግሯ መልከ ብዙ መሆኗ ነው የሚመስለኝ፥ ቢያንስ ሁለት ፊት አላት፡፡ ሁልጊዜ በጎ አይደለችም፡፡ መራራነቷ ጣዕሟ ነው፡፡.... 📚አለማወቅ

ህይወት አንደንድ ጊዜ እጅግ ዉስብስብ ፈታኝ እና ግራ የሚያጋባ ትመስላለች አንደንድ ቀናት እንደ ተራራ ከባድ ሌሎች ቀናት ደግሞ እንደ ወንዝ የሚፈሱ ሆነዉ ይሰማሉ ህይወት በምታቀርብልን ፈተናዎች ዉስ
ህይወት አንደንድ ጊዜ እጅግ ዉስብስብ ፈታኝ እና ግራ የሚያጋባ ትመስላለች አንደንድ ቀናት እንደ ተራራ ከባድ ሌሎች ቀናት ደግሞ እንደ ወንዝ የሚፈሱ ሆነዉ ይሰማሉ ህይወት በምታቀርብልን ፈተናዎች ዉስጥ መማርን ከመረጥን ምንም ያህል ካባድ ቢሆንም ወደፈት መኀዝ እንችላለን

ሕይወት የምትፈትንህ በሸክምህ አይደለም ሸክምህን ተሸክመህ እስከ መጨረሻ መጓዝህን ነው። ይህን መኪና ስታይ መጀመሪያ የምታስተውለው የተጫነበት ከባድ ሸክም ነው ነገር ግን ሸክሙ ብዙ ስለሆነ ጉዞውን
ሕይወት የምትፈትንህ በሸክምህ አይደለም ሸክምህን ተሸክመህ እስከ መጨረሻ መጓዝህን ነው። ይህን መኪና ስታይ መጀመሪያ የምታስተውለው የተጫነበት ከባድ ሸክም ነው ነገር ግን ሸክሙ ብዙ ስለሆነ ጉዞውን አላቆመም አሁንም መንገዱን ቀጥሎ እየተጓዘ ነው። እኛም እንደዚሁ ነን የቤተሰብ ኃላፊነት የኑሮ ጫና ያልተነገረ ህመም ያልታየ እንባ... ሁሉንም ተሸክመን በፈገግታ የምንጓዝ ሰዎች ነን። ሰዎች የሚያዩት ሸክምህን ነው ፈጣሪ ግን የሚያየው ጽናትህን ነው ሰዎች የወደቅክበትን ቀን ሊረሱ ይችላሉ ከወደቅህ በኋላ እንዴት ተነስተህ እስከ መድረሻህ እንደደረስክ ግን ፈጽሞ አይረሱም። ሸክምህ ቢከብድም ጉዞህን አታቁም ምክንያቱም መድረሻህ ከሸክምህ ይበልጣል።

የመጀመሪያ ስህተት ትምህርት ነው… ሁለተኛው ግን ግዴለሽነት ነው። ካለፈው ስህተት መማር ካልቻልክ በገዛ እጅህ ለውድቀትህ እየፈረምክ ነው።
የመጀመሪያ ስህተት ትምህርት ነው… ሁለተኛው ግን ግዴለሽነት ነው። ካለፈው ስህተት መማር ካልቻልክ በገዛ እጅህ ለውድቀትህ እየፈረምክ ነው።

ገና ነኝ ብዙ ዘምርያለሁ ብል ስለ ጌታ ብዙ በአንደበቴ ተናገርያለሁ ብዙ ቅኔ ተቀኝቻለሁ ስለ እርሱ ብዙ ፅፊያለሁ ነገር ግን ገና ነኝ እርሱን በማወቅ ደረጃ ገና ነኝ ምክንያቱም ይሄ ጌታ ከነገር ሁሉ
ገና ነኝ ብዙ ዘምርያለሁ ብል ስለ ጌታ ብዙ በአንደበቴ ተናገርያለሁ ብዙ ቅኔ ተቀኝቻለሁ ስለ እርሱ ብዙ ፅፊያለሁ ነገር ግን ገና ነኝ እርሱን በማወቅ ደረጃ ገና ነኝ ምክንያቱም ይሄ ጌታ ከነገር ሁሉ በላይ የሆነ የጠበብ አባት በፍጥረቱ በመግቦቱ በአባትነቱ ያህል ገና አልተረዳሁትም የፍቅር ጅማሬ የሆነውን ጌታ አውቄዋለሁ እል ይሆናል ነገር ግን ገና ነኝ አውቄ አልጨረስኩም ያን በቃል መግለፅ የማይቻል ጌታ እወድሃለሁ እለዋለሁ እንጂ ከመወደድ ገና ዘግይቻለሁ። ለነገር ሁሉ ገና ነኝ እኔ ሙሉ ነኝ የምለው እርሱን ለማወቅ በይበልጥ ስተጋ እርሱን በህይወቴ ለመግለጥ ስተጋ ብቻ የእርሱን መልካም ፈቃድ በህይወቴ እንዲገለጥ ስፈቅድ ያኔ ሙሉ ሰው ነኝ አሁን ግን ገና ነኝ ምንም ትንሽዬ መንፈሳዊእወቀት። ቢኖረኝም ገና ነኝ አዎ ገናነኝ የ አ ብ ዕለተ ቅዳሜ በሀሳብ ሰሌዳ ላይ ተፃፈ📜

Dendany.mp311.00 MB

የሰው ልጅ "እሱማ ምን አለበት " አይባልም ይህች አጭር ቃል በብዙዎቻችን አንደበት ላይ በቀላሉ የምትመላለስ ነገር ግን በሰሚው ልብ ውስጥ ትልቅ ስብራት የምትፈጥር ከባድ ቃል ናት። ሸክሙን የሚያቀው
የሰው ልጅ "እሱማ ምን አለበት " አይባልም ይህች አጭር ቃል በብዙዎቻችን አንደበት ላይ በቀላሉ የምትመላለስ ነገር ግን በሰሚው ልብ ውስጥ ትልቅ ስብራት የምትፈጥር ከባድ ቃል ናት። ሸክሙን የሚያቀው ባለቤቱ ነው እያንዳንዱ ሰው እኛ በማናውቀው የሕይወት አውድማ ውስጥ ከባድ ውጊያ እየተዋጋ ነው። please ሰዎችን ውጫዊ ገጽታቸውንና ሳቃቸውን ብቻ በማየት "አንተማ ምን አለብክ" አትበሉ 😊