ru
Feedback
Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)

Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)

Открыть в Telegram

Waa'ee Mana Kiristaanaa Fi Biyya Keenyaa Haala Ilaalcha Ortodoksiin Hubachuu የቤተክርስቲያናችንና ሀገራዊ ሁኔታዎችን በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ መረዳት

Больше
Страна не указанаКатегория не указана
273
Подписчики
Нет данных24 часа
-37 дней
-1330 день
Архив постов
የኛ እልቂት ለጳጳሳቱ መሻገር ነው የእኛ ሐዘን ለእነርሱ ደስታቸው ነው እንዲህ ነው የሚቀልዱብን

Amantoonni mana kiristaana Ortodoksii hanga yoomitti akka hoolaa qal*amuu? Waggoottan 60 darban Ortodoksii ajjeesuun qaama qabsoo humnoota warraaqsaati. Manifeestoo paartiilee ABO, Shaabiyaa, OPDO'fi Wayyaanee keessatti Ortodoksiin diina jedhamtee farrajama turte. Itoophiyaa diiguuf, dursa Ortodoksii ajjeesuu, hiyyoomsuu, aangoo irraa fageessuufi baay'ina amantootaa xiqqeessuun imaammataafi tarsiimoo ta'aa ture. Ammas ittuma jira.Namni sabboonaa jedhamuuf kirrii isaa kutuu qaba. Mana Kiristaanaa Ortodoksii xureessuufi arrabsuu qaba. Manifeestoon jibba Ortodoksii dhaalmaa koloneeffattoota Xaaliyaaniifi humnoota abaaramoo gochoota ciggaasisoo akka gaa'ila saala walfakkaataa raawwataniiti. Xaaliyaaniin gaafa Adawaa akka karaa Ortodoksii rukutamte beekti. Gaafa waggaa 40 booda deebitee Itoophiyaa weerartu Phaaphaasii jabaa, Eebbifamoo Abune Pheexiroos ajjeeste. Sun tasa miti, itti yaadamee, karoorfamee waggaa 40 irraatti hojjatame kan raawwatedha. Abbootii ajjeesuun amantoota tiksee dhabsiisuudha. Gaafas, Xaaliyaaniin Dabra Libaanoos onnee mana kiristaanaa keenyaafi wiirtuu kasoominaa cimtuu waan taa'eef abbootii jumlaan fixxe. As, Finfinnee keessattis Ilmaan Ortodoksii baratan, warra biyya isaanii jaalatan kumoota hedduu fixxe. Kunimmoo kan raawwatamee ilmaan misiyooniitinii. Kun tarsiimoo Itoophiyaa adiyyoomsuu, biyya diiguufi jaalala biyyaa maseensuun dhabamsiisuuti. Turkiin immoo Ahimad Giraanyi hidhachiistee kiristaanota ajjeeste. Biyya nu jalaa diigdee. Alshabaab biyya keessaafi alaa jabeessite. Namoota amantaa Islaamaa hordofaniif carraa barnoota kennuun jibbaa kiristaanota labsaa turan. Bu'aa isaanii keessaa tokko Jawaar Mohammad adda dureedha. Waggoota 60 darbanoo...? Ortodoksoonni jumlaan ajjeeffamu. Qabeenyi isaanii ni saamama. Manneen amantii ni gubatu. Piroppogaandaan jibba Ortodoksii hamaan karaa midiyaa mootummaa, karaa manifeestoo mormitootaa, sagaleefi barreeffamaan gadhiifama. Maqaatu balleeffama. Amantoonni akka boquu gadi qabatan, akka ofitti qaana'an, akka waan Ortodoksii ta'uun yakkaafi gadaantummaa ta'eetti lallabame. Amma kunoo guyyuu akka hoolaatti akka qalamnuf karaa saaqee. Ajjeefamuun Ortodoksii mata duree dubbii ta'ee hin beeku. Duutii keenya qixxee hoolaallee mata duree ta’u dadhabe. Gaafa Ortodoksiin ajjeefamu biyyi diggisii gammachuu keessa oolti. Abboonni hin dubbatan. Phaaphaasonni ibsa kennuuf of sodaatu. Amantoonni waliif sagalee hin ta'an. Kan nu ajjeesuu humna lama. Tokko humna Alshaabab kan Jawaar Mohammad fa'in durfamu. Inni kun Ahimaddin Jabbaal, Raayyaa Abbaa Maccaa, Abduljalilfi Awwaluu Abdii fa'in hogganamaa. Namoonni akka Yaadataa Juneeddiimmoo mallaaqaan deeggaru. Inni lammata humnoota misiyooniiti. Humni kun haadha mana Mummicha kan taatee Zinnaash Taayyaachoon hogganamaa. Leencoo Lataa, Gammachuu Ayyaanaa, Yaasoo Kabbabaafi Dawud Ibsaatu dursa. Bajata mootummaafi gibirumaa nurraa sassaabamun qalamna. Kunoo waggaan 60 akkanatti itti fufe. Qalamuun eessatti dhaabbataa? Ajjeefamuun keenya yoom ijoo dubbii Itoophiyaa ta'aa? Yoom maal taane Ortodoksiin akka lammii Itoophiyaatti eegumsa argannaa? Gaaffii keenya yeroo hundaati. Dammaquu qabna. Oromummaan keenya du'a nu oolchuu hindandeenye.

ኦርቶዶክሳዊያን አማኞች ለምን ያህል ዘመን እንደ በግ እንተረደለን? ባለፉት 60 ዓመታት የኢትዮጵያ ቤተከርስቲያን አማኞች ግድያ የሶሻሊስት ኃይሎች ትግል አካል ሆኖ ሰንብቷል። በኦነግ፣ በሻቢያ፣ በኦፒዲኦ እና በህወሓት ፓርቲዎች ማኒፌስቶ ውስጥ ኦርቶዶክስ እንደ ጠላት ተፈርጃለች። ኦርቶዶክሳዊያንን ማጥፋት፣ ማፍረስ፣ ለድህነት ማደረግ፣ ከስልጣን ማስወገድ እና የምእመናንን ቁጥር መቀነስ ፖሊሲ እና ስትራቴጂ ሆኖ ቆይቷል። አሁንም እየተካሄደ ያለው ይህው ነው። አንድ ሰው ታጋይ ለመባል ማህተቡን መበጠስ አለበት። የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን ማዋረድ እና መሳደብ ይኖርበታል። የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን የጥላቻ ማኒፌስቶ ምንጭ የጣሊያን ቅኝ ገዢዎችና እንደ ተመሳሳይ ጾታ ጋብቻ ያሉ አስጸያፊ ድርጊቶችን በሚፈጸሙ የተረገሙ ኃይሎች ውርስ ነው። ጣሊያን በአድዋ ወቅት በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ከፍተኛ ሚና እንደተሸነፈች ታውቃለች። ከ40 ዓመታት በኋላ ኢጣሊያ ኢትዮጵያን ስትወር የቤተክርስቲያን ዓይን የሆኑትን ጳጳሳ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስን ገደለች። ይህ በአጋጣሚ አይደለም፣ ከ40 ዓመታት በላይ ታስቦበት፣ ታቅዶ የተደረገ ወንጀል ነው። አባቶቻችንን መግደል ደግሞ ምዕመናን እረኛ መንጠቅ እንደሆነ ጠንቅቆ ያውቃሉ። በዚያ ዘመን ጣሊያናውያን አባቶችን በደብራ ሊባኖስ ሲጨፈጨፉ የቤተክርስቲያናችን የጀርባ አጥንትና ጠንካራ የክህነት ትምህርት ማዕከል ስለነበር ነው። እዚህ፣ አዲስ አበባ፣ በሺዎች የሚቆጠሩ የተማሩ የኦርቶዶክስ ልጆችን፣ ሀገር ወዳዶችን በጅምላ ገደሉ። ይህ የተደረገው በሚስዮናውያን ልጆች ነው። ይህ ኢትዮጵያን ኦና የማድረግ ተግባር ነበር። ሀገራችንን ለማጥፋት እንዲሁም ሀገራዊ ፍቅርና ስሜት ለማጥፋት የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ስልት ነው። በሌላ በኩል ቱርክ አህመድ ግራኝን አስታጥቃ ክርስቲያኖችን አስገደለች። አገራችንን ተባብሮ ለማጥፋት ሰሩ። በቅርቢ ደግሞ በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር አልሸባብን በመርዳት ጸረ ክርስቲያን አጋሮችን አደራጅቶ ለቀቁብን። ለሙስሊሞች የትምህርት እድል በመስጠት የክርስቲያኖች ጥላቻ ሰበኩ። ከፍሬያቸው አንዱ ጃዋር መሀመድ ግንባር ቀደሙ ነው። ባለፉት 60 ዓመታትስ ምን ነበር...? ኦርቶዶክሶች ተጨፍጭፈዋል። ንብረታቸው ተዘርፏል። አብያተ ክርስቲያናት ይቃጠላሉ። የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ጥላቻ ፕሮፓጋንዳ በመንግስት ሚዲያ፣ በተቃዋሚ ማኒፌስቶዎች፣ በድምጽ እና በጽሑፍ ይሰራጫል። የቤተክርስቲያናችን ስም ይጠላሸል ። አማኞች እንዲሳቃቁ፣ በራሳቸው እንዲያፍሩ፣ ኦርቶዶክስ መሆን ወንጀል እና የበታችነት እንደሆነ ሰበከ ተደርጓል። አሁንም ይህ እንደ ቀጠለ ነው። ይህ ደግሞ እንደ በግ እንድንታረድ መንገድ ጠርጓል። የኦርቶዶክሳውያን ግድያ አርዕስተ ዜና ሆኖ አያውቅም። በሞታችን ተቀልዶበታል። ኦርቶዶክሳዊያን ሲገደሉ ሀገሪቷ ፌሽታ ላይ ነች። አባቶች አይናገሩም። ጳጳሳት መግለጫ ለመስጠት ይፈራሉ። አማኞች እርስ በእርሳቸው የሚደጋገፉ አይደሉም። የሚገድሉን ሁለት ኃይሎች ናቸው። አንደኛው በጃዋር መሐመድ እና በሌሎች የሚመራው የአልሻባብ ኃይል ነው። ይህ በአህመድ ጃባል፣ በራያ አባ ሜጫ፣ አብዱልጃሊል እና አወሉ አብዲ የሚመራ ነው። እንደና ያደታ ጁነይድ ያሉ ባለሀብቶች ደግሞ በገንዘብ ይደግፋሉ። የሚሲዮናዊያን ክንፍ ደግሞ ሌላው ጉዳያችን ነው። ይህኛው ኃይል የሚመራው በጠቅላይ ሚኒስትሩ ሚስት ዝናሽ ታየቸው ነው። ሌንጮ ለታ፣ ገመቹ አያና፣ ያሶ ከበበ እና ዳውድ ኢብሳ የዚህ ቡድን ግንባር ቀደምቶች ናቸው። በመንግሥት በጀትና ከእኛው በተሰበሰበ ግብር ይገድሉናል። 60 ዓመታት እንዴት እንደቀጠለ እንግዲህ ተመልከት። እልቂቱ የት ይቆማል? ሞታችን መቼ በኢትዮጵያ ዜና ይሆናል? እንደ ዜጋ መቼ እንጠብቃለን? ይህ የዘወትር ጥያቄያችን ነው። መንቃት አለብን። ግፉ ይብቃ ማለት ይኖርብናል። በወልደ ማርያም!

badiinsi nurratti Raawwatamaa Jiru sirnaawaa fi caasasaawaadha kan jennu kanaafi. Wahabiyaan dinagdee fi meeshaa waraanaa lak
badiinsi nurratti Raawwatamaa Jiru sirnaawaa fi caasasaawaadha kan jennu kanaafi. Wahabiyaan dinagdee fi meeshaa waraanaa lakkaa'amee fi safarameefii gara bosonaatti ergame nama qala, kan Hafan Qe'ee Isaanii irraa buqqisa; mootummaan immoo namni hin ajjeesamne, nagaadha jechuun haguuggii kenna. Akka kanaan walii galanii fixaa jiru.

እልቂታችን ሥርዐታዊና መዋቅራዊ ነው የምንለው ለዚህ ነው።ስንቅና ትጥቅ ተቆጥሮና ተሰፍሮ ወደ ጫካ የተሸኘው ወሀቢያ ያርዳል ያፈናቅላል መንግሥት ደግሞ ፍጅቱን ይክዳል ሰው አልተገደለም ሰላም ነው የሚ
እልቂታችን ሥርዐታዊና መዋቅራዊ ነው የምንለው ለዚህ ነው።ስንቅና ትጥቅ ተቆጥሮና ተሰፍሮ ወደ ጫካ የተሸኘው ወሀቢያ ያርዳል ያፈናቅላል መንግሥት ደግሞ ፍጅቱን ይክዳል ሰው አልተገደለም ሰላም ነው የሚል ሽፋን ይሰጣል።እንዲህ እየተናበቡ ነው እየፈጁን ያሉት።

፧፧፧፧፦ የታሪክን ፍርድ መለመን ምን ማለት ነው?? የታሪክ ፍርድ ካስፈለገ ግራኝ አሕመድና ዮዲት ጉዲት ይበቁናል እነርሱ ያደረሱት የመከራ ፍርድና የታሪክ ፍርድ ይበቃናል ። እነርሱንም ታሪክ ሳይሆን
+1
፧፧፧፧፦ የታሪክን ፍርድ  መለመን ምን ማለት ነው?? የታሪክ ፍርድ ካስፈለገ ግራኝ አሕመድና ዮዲት ጉዲት ይበቁናል እነርሱ ያደረሱት የመከራ ፍርድና የታሪክ ፍርድ ይበቃናል ። እነርሱንም ታሪክ ሳይሆን የፈረደባቸው ያባቶቻችን ወኔና ጀግንነት ነው ድል የነሳቸው።  ያወረሱንም እርሱን ነው እንጅ ዝም ብሎ የመጠቃት ታሪክ አላዎረሱንም። ፧፧፧፦ የምናወርሰው የመታረድ ታሪክ ፣ የፍርሀት ታሪክና የዝምታ ታሪክ ካለ እርሱ ለቀጣዩ ትውልድ ሞትን እስከ  መቃብሩ እንደ ማውረስ ይቆጠራል ። ዝም ብለህ ሙት የሚል የእዳ ደብዳቤ ጽፎ ማስቀመጥ ነው። ፧፧፧፦ ታሪክ በጠላቶቻችን ላይ ሳይሆን በእኛ ላይ ነው የሚፈርደው። ከታሪክም ፣ከትውልድም ፣ከሕሊናም ከእግዚአብሔርም ፍርድ አንድንምና እራሳችን እናድን። ዕቅበተ አዕምሮ

ጀዋር ባለሜንጫው!!! ዛሬ ሥርዐቱ በትጥቅም በስንቅም የሚደግፈውን አክራሪ ሀቢያ አርሲ ውስጥ እግሩን እንዲተክል ያደረገው ጀዋር ሙሐመድ ነው። አሁንም ቢሆን በስውር እያደራጀ ነው ያለው።ይኽን ጥፋቱን
+2
ጀዋር ባለሜንጫው!!! ዛሬ ሥርዐቱ በትጥቅም በስንቅም የሚደግፈውን አክራሪ ሀቢያ አርሲ ውስጥ እግሩን እንዲተክል ያደረገው ጀዋር ሙሐመድ ነው። አሁንም ቢሆን በስውር እያደራጀ ነው ያለው።ይኽን ጥፋቱን ለመሸፋፈን ብዙ ውሸቶችን እየፈበረከ ይገኛል ።አርሲ ላይ ሙስሊሙም  ሞቷል ፣ ኦርቶዶክሱ አልሞተም፣ቤተ ክርስቲያን አልተቃጠለም ፣ጥቃት ፈጻሚዎቹ "120"የሚባሉት ናቸው ወዘተ..እያለ እየቀበጣጠረ ነው። ሆኖም ግን እውነትን መደበቅ አይቻልም።ጀዋር ሙሐመድ የፍትሕ ፀሐይ ስትወጣ ከፍርድ አታመልጣትም።

ማሳሰቢያ ፦ ይኽ ቤተ ክርስቲያን ሳንከራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ይባላል። ሚያዝያ 20/2014ዓ.ም አክራሪ የስልጤ ሙስሊሞቾ ያቀጠሉት ነው።በአርሲ አሰኮ የተቃጠለ ነው ተብሎ በየሚዲያው የሚዘ
+1
ማሳሰቢያ ፦ ይኽ ቤተ ክርስቲያን ሳንከራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ይባላል። ሚያዝያ 20/2014ዓ.ም አክራሪ የስልጤ ሙስሊሞቾ ያቀጠሉት ነው።በአርሲ አሰኮ የተቃጠለ ነው ተብሎ በየሚዲያው የሚዘዋወረው ስሕተት ነው።ኦርቶዶክስ ጠል ወሀቢያዎችና ዘረኞች " አረጓዴ ቢጫ ቀይ አለው እንኳንም ተቃጠ "እያሉ በብዛት እየተቀባበሉት ይገኛሉ።

Isin warri ''Ortodoksiin kan Amaaraati' jettanii murteessitanii, jumlaan nu qaltanii, jumlaan nu ajjeestanii, reeffa keenya g
Isin warri ''Ortodoksiin kan Amaaraati' jettanii murteessitanii, jumlaan nu qaltanii, jumlaan nu ajjeestanii, reeffa keenya gubdanii fi jumlaan nu buqqisaa, kaardii gowwomsaa 'Oromoon tokko' jedhu nutti argisiistan Chawu chawu gargar baaneerra. Isin wajjin tokkummaa hin qabnu. Warra nu qalu wajjin tokkummaan qabnu hin jiru.

"ኦርቶዶክስን የአማራ ናት "ብላችሁ ፈርጃችሁ በጅምላ እያረዳችሁን በጅምላ እየገደላችሁን እሬሳችንን ሳይቀር እያቃጠላችሁ በጅምላ እያፈናቃላችሁን "ኦሮሞ አንድ ነው" የምትል የማታለያ ካርድ ለምታሳዩን
"ኦርቶዶክስን የአማራ ናት "ብላችሁ ፈርጃችሁ በጅምላ እያረዳችሁን በጅምላ እየገደላችሁን እሬሳችንን ሳይቀር እያቃጠላችሁ በጅምላ እያፈናቃላችሁን "ኦሮሞ አንድ ነው" የምትል የማታለያ ካርድ ለምታሳዩን አረመኔዎች ቸው ቸው ተለያይተናል።ከእናንተ ጋር ኅብረት የለንም።ከአራጅ ጋር ኅብረብ የለንም።

<<በቃን በገዛ ሀገራችን ላይ እየተገደልን እንነሮም>> ይድረስ ፦ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር ያለኸው ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ የሚፈጸመብን የጅምላ ፍጅትና ማፈናቀል 
<<በቃን በገዛ ሀገራችን ላይ እየተገደልን እንነሮም>> ይድረስ ፦ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር ያለኸው ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ የሚፈጸመብን የጅምላ ፍጅትና ማፈናቀል  እንደ ድንገት የተከሰተ አይደለም በመንግሥት መዋቅር የሚመራ፣ሃይማኖታዊና ፖለቲካዊ ግብ ያለው፣ከኦርቶዶክስ የጸዳች አዲስ ሀገር የማዋለድ ፕሮጄክት ነው። ይኽ የጥፋት ዓላማቸው ግብ ይመታላቸው ዘንድ አስቀድመው በክልል፣በዘር፣በቋንቋና በጎጥ ከፍፍለው በኅብረት እንዳንቆም  አደርገዋል ብዙዎች ኾነን ሳለን እንደ አናሳዎች ዘራችንን በማጥፋት ላይ ተሰማርተዋል።እየተፈጸመብን ያለው ፍጅት ሕመማችንን በማይገልጽ በመግለጫ ጋጋት ሊቆም አይችልም።መፍትሔው በገዛ ሀገራችን መሞት ይብቃን መሰደድ ይብቃን "ብለን በኅብረት መነሳት  ብቻ ነው። ዛሬ ነገ ሳንል ከገጠር እስከ ከተማ ፣ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገር ዓለም አቀፍ ኦርቶዶክሳዊ ተቃውሞ ይጀመር። ነጻነት በብላሽ አይገኝም። ሞት በቃን።ስደት በቃን።

የአርሲ ሀገረስ ስብከት ሥራ አስኪያጅ ቅጥፈት የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ ቀሲስ ከፍያለው ሸንቁጤ ከቢቢሲ አፋን ኦሮሞ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ በኦርቶዶክሳውያን ፍጅት ለመደበቅና ገዳዮችን ለማዳን የሄዱበት ርቀት ያሳዝናል።ሦስት ነጥቦችን አንስተን እንመልከት 1) " የእርሰ በእርስ ግጭት "ብለው ነው ያቀረቡት።ስለምን ግጭት ነው የሚያወሩት? በመላው አርሲ በጅምላ እየታረደና እየተፈናቀለ ያለው ኦርቶዶክሱ አይደለ እንዴ? በዚህ ልክ ክህደት!ኦርቶዶክሳውያን መዝግባችሁ ያዙ እየተገደልን ያለነው መዋቅራችንን በተቆጣጠሩት ጭምር ነው። 2) "ጥቃቱ የተፈጸመው በምን ምክንያትና በማን እንደሆነ አልጠቅስም" ፦ድኽ ኦርቶዶክስን ከአከባቢው ለማጽዳትና ቀጠናውን የአክራሪ እስልምና የሥልጠና ማዕከል (base)ለማድረግ የሚሠራውን ፕሮጀክት ለመሸፋፈንና ፍጅቱ እንዲቀጥል ድጋፍ ሙስጠት ነው።አራጅ ወሀቢያዎችንም  የሚያሰማራቸው  ሥርዐቱን ላለማስቀየምም ጭር ነው። 3) "የፀጥታ አካላትና የሚያጣራው ቡድን ወደ ቦታው ተልኳል ሁኔታው ተረጋግቷል ብለዋል"፦ ይኽም ቅጥፈት ነው። 👉አንደኛ፦ የጸጥታ አካላቱ ወደ ወረዳው ቢገቡም  በካቢኔዎቹ በሬ ታርዶላቸው ጥቃቱ ወደ ተፈጸመበት እንዳይሄዱ ተደርገዋል።ቢሄዱም አይዋጓቸውም ሁለቱም ኦርቶዶክስን በማጥፋት ይስማማሉና።ኦርቶዶክስ የሆኑ ሚሊሾች ተመርጠው ከፊት እንዲሰለፉ ይደረጋል ለእነዚያ መረጃ ይሰጣቸዋል ከዚያን በከበባ ይመታሉ።እየሆነ ያለው ይኽ ነው። 👉 "የሚያጣራው ቡድን"የተባለው አልሄደም።ይኽም ውሸት  መሆኑን ዓለም ይወቀው።እንደ ጥቅምት25  ከተማ ላይ ያሉ ሙስሊሞችን ሰብስበው የሐሰት ዜና ለመሥራት ፈልገው ይሆናል። 👉"ሁኔታው ተረጋግቷል "= ይኽ ኦርቶዶክሱን ለማዘናጋት ይበልጥ ለማስፈጀት ና ለአገዛዙም የገጽታ ግንባታ ለመስጠት ሆን ተብሎ ታስቦበት የሚሠራ ሴራ ነው።አይደለም ካሉ ወጥተው ይቅርታ ይጠይቁ። ኦርቶዶክሳውያን ሆይ የሚታደገን ኅብረታችንና ክንዳችን ብቻ ነው።ይስመርበት።ቤተ ክህነት ውስጥ ያሉ ከገዳይ ተባባሪዎች መፍትሔ አንጠብቅ። https://t.me/Eyo21e

ወሀቢያዎችን በማሰማራት ኦርቶዶክስን የሚያስፈጀው የመንግሥት መዋቅር።እያንዳንዱን በማስረጃ እናጋልጣለን።ለሁሉም ይደርስ ዘንድ አጋሩት።
+2
ወሀቢያዎችን በማሰማራት ኦርቶዶክስን የሚያስፈጀው የመንግሥት መዋቅር።እያንዳንዱን በማስረጃ እናጋልጣለን።ለሁሉም ይደርስ ዘንድ አጋሩት።

#ዜናመሠረት በአሰኮ ወረዳ እየተፈፀመ ያለውን ጥቃት እንዲያስቆሙ የተላኩ 'ሪጴ ሎላ' የተባሉ የክልሉ የጸጥታ ኃይሎች የሲቪል ዕርዳታ እንዳይገባ መከልከላቸው ተገለ "እነዚህ የክልሉ የፀጥታ ኃይሎች ከጥቃቱ ቀጠና ሃያ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኙት አርባ ቀላ እና ቡርቡጭ በተባሉ አዋሳኝ ቦታዎች ላይ ከወረዳው ካድሬዎች ጋር በሬ በማረድ እየበሉ እስከ ምሽቱ አንድ ሰዓት ድረስ ምንም ዓይነት ወታደራዊ እንቅስቃሴ ሳይያደርጉ ቆይተዋል"- የመሠረት ሚድያ የአካባቢው ምንጭ ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.meseretmedia.org/p/a93 የፕሪሚየም አባል ለመሆን ይህን ሊንክ ይጠቀሙ: https://meseretmedia.substack.com/30pcoff

Oduu Gadaa Kana Dhageessanii Jirtuu Laata? 🗡️ Arsii, Baalee fi Harargee keessatti Ortodoksiin tokkollee akka hin hafne hojje
Oduu Gadaa Kana Dhageessanii Jirtuu Laata? 🗡️ Arsii, Baalee fi Harargee keessatti Ortodoksiin tokkollee akka hin hafne hojjetamaa akka jiru, fi sana boodas bakka sana wiirtuu leenjii fi istiraateejii Islaamummaa Waahabiyaa gochuuf carraaqqiin taasifamaa akka jiru. 🗡️ Duula Ortodoksii balleessuu kana hundumaa keessatti, kan har'a ta'aa jiru kun jalqaba ciniinsuu qofa akka ta'ee fi hojiin lakkoofsa ortodoksootaa xiqqeessuu hojjetamaa akka jiru; sana boodas guutummaatti duula balleessuu karoorfamee akka jiru. 🗡️ Har'a bakka Amantoonni Ortodoksii baay'atanitti, malaan fi icciitiidhaan amantoota qulqulleessuu (balleessuu), salphisuu fi dhibbaa xiinsammuu geessisaa akka jiran.

የይህንን መርዶ ሰምታችኋል! ‎ 🗡‎በአርሲ በባሌ በሐረረ አንድም ኦርቶዶክሳዊ እንዳይኖር እየተሰራ መሆኑን ‎ከዛም የዋሀቢያ እስልምና ዋና የስልጠና እና የእስትራቴጂክ ቦታ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ
የይህንን መርዶ ሰምታችኋል! ‎ 🗡‎በአርሲ በባሌ በሐረረ አንድም ኦርቶዶክሳዊ እንዳይኖር እየተሰራ መሆኑን ‎ከዛም የዋሀቢያ እስልምና ዋና የስልጠና እና የእስትራቴጂክ ቦታ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ መሆኑ። 🗡‎በዚህ ሁሉ ኦርቶዶክስን የማጥፋት ዘመቻ ዛሬ ያለው የምጥ መጀመሪያ መሆኑን እና ቁጥሩን የመቀነስ ስራ እየተሰራ መሆኑና ከዛም ጨርሶ ማ*ጥፋት እቅድ እንዳለ። 🗡‎ዛሬ ኦርቶዶክሳዊያን በሚበዙበት ቦታ ስልታዊ እና ምሥጢራዊ በሆነ መልኩ አማንያንን ማጽዳት፣ ማሸማቀቅ እና የስነ ልቦና ጫና እየደረሰባቸው መሆኑን ‎ የኔታ ገብረ መድኅን እንየው