fa
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

رفتن به کانال در Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

نمایش بیشتر
7 367
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+2117 روز
+33630 روز
آرشیو پست ها
ይድረስ ለሀዲያ ስልጤ ሀገረስብከት፣ለአመካ ወረዳ ኦርቶዶክሳውያን ምንም እንኳ የሚፈጸምብን ጥቃት ከፌዴራል መንግሥት ትእዛዝ ሰጪነት የሚፈጸም ቢሆንም የአጥፊዎችን ስም ማወቅ ያስፈልጋልና፦ 👉ጥቃቱን
+1
ይድረስ ለሀዲያ ስልጤ ሀገረስብከት፣ለአመካ ወረዳ ኦርቶዶክሳውያን ምንም እንኳ የሚፈጸምብን ጥቃት ከፌዴራል መንግሥት ትእዛዝ ሰጪነት የሚፈጸም ቢሆንም የአጥፊዎችን ስም ማወቅ ያስፈልጋልና፦ 👉ጥቃቱን የፈጸሙ አካላት መሉ መረጃ(ስም፣ፎቶ ግራፍ፣ስልክ ቁጥር አድራሻ) 👉 አከባቢው ላይ ያለው ቸርች ከእነ ፓስተሮቹ 👉ጥቃቱን ማስቆም ሲገባቸው ዝም ያሉ የፕሮቴስታንት  ሽማግሌዎች ስምና ፎቶ ግራፍ ቢቻል ስልክ ቁጥርም ቢታከልበት 👉 የወረዳው አስተዳዳሪ፣የወረዳው ፖሊስ መምሪያ፣የቀበሌው አስተዳዳሪ ሙሉ መረጃ(ስም፣ፎቶ ግራፍና ስልክ ቁጥር) እንድትሰጡን እናሳስባለን።

ይድረስ ለሀዲያ ስልጤ ሀገረስብከት፣ለአመካ ወረዳ ኦርቶዶክሳውያን ምንም እንኳ የሚፈጸምብን ጥቃት ከፌዴራል መንግሥት ትእዛዝ ሰጪነት የሚፈጸም ቢሆንም የአጥፊዎችን ስም ማወቅ ያስፈልጋልና፦ 👉ጥቃቱን
ይድረስ ለሀዲያ ስልጤ ሀገረስብከት፣ለአመካ ወረዳ ኦርቶዶክሳውያን ምንም እንኳ የሚፈጸምብን ጥቃት ከፌዴራል መንግሥት ትእዛዝ ሰጪነት የሚፈጸም ቢሆንም የአጥፊዎችን ስም ማወቅ ያስፈልጋልና፦ 👉ጥቃቱን የፈጸሙ አካላት መሉ መረጃ(ስም፣ፎቶ ግራፍ፣ስልክ ቁጥር አድራሻ) 👉 አከባቢው ላይ ያለው ቸርች ከእነ ፓስተሮቹ 👉ጥቃቱን ማስቆም ሲገባቸው ዝም ያሉ የፕሮቴስታንት ሽማግሌዎች ስምና ፎቶ ግራፍ ቢቻል ስልክ ቁጥርም ቢታከልበት 👉 የወረዳው አስተዳዳሪ፣የወረዳው ፖሊስ መምሪያ፣የቀበሌው አስተዳዳሪ ሙሉ መረጃ(ስም፣ፎቶ ግራፍና ስልክ ቁጥር) እንድትሰጡን እናሳስባለን።

photo content

👆👆👆አንዳንድ የፕሮቴስታንት ዲኖሚኔሽኖች ጨንብላቸውን ገልጠው ጅሃድ ጀምረዋል! "ኢየሱስ" እያሉ ክርሰቲያን እየመሰሉ የማጭበርበር ዘመን እያበቃ መሆኑ ነው!

በሀዲያ ዞን በአንድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ይዞታ እና ተከታዮች ላይ በሌላ ሀይማኖት ተከታዮች ጥቃትንና ውድመት መድረሱን ተከትሎ የአመካ ወረዳ ቤተክህነት  የሕግ የበላይነት ይከበር ሲል ጥሪ አቀረበ ዓርብ፣ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም (#አዲስ_ማለዳ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት የአመካ ወረዳ ቤተ-ክህነት ጽሕፈት ቤት በ ወረዳው “የታኛኛው በታራ” በተባለ ልዩ ቦታ በሚገኝ የቤተ ክርስቲያን ይዞታ ላይ ጥቃትና የንብረት ውድመት “በፕሮቴስታንት አማኞች” ደርሷል ሲል አስታወቀ። ጉዳዩን አስመልክቶ ይፋዊ አቤቱታው በደብዳቤ  ለተለያዩ ተቋማት ልኳል።  የወረዳው ቤተክህነት በደብዳቤው ላይ እንደገለጸው በቦታው የሚኖሩ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከተዮች ለዘመናት ሲጠቀሙበት የነበረውንና በአሁኑ ወቅት ቁጥራቸው ከ300 በላይ ለሚሆኑ ምዕመናን አገልግሎት የሚሰጠውን የጸሎት፣ የመሰብሰቢያና የመቃብር ስፍራ በሕጋዊ መንገድ አጥር በማጠርና ለበጎ አድራጎት ሥራዎች በማዋል ሰላማዊ እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ቆይተዋል። ቦታው  ከሌሎች የእምነት ተቋማት ጋር የድምጽ መረባበሽ እንዳይኖር ርቀቱን ጠብቀው በስጦታ ባገኙት ቦታ ላይ የተገነባ መሆኑን ገልፆ ይሁን እንጂ የሌሎች እምነት ተከታዮች ለወረዳው ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ተቃውሟቸውን አቅርበዋል ብሏል። አክሎም በአካባቢው የሚኖሩ የልዩ ልዩ ሃይማኖት ተከተዮች እርስ በእርስ በመከባበርና በሰላም አብረው የሚኖሩ ቢሆንም፣ የአመካ ወረዳ የሰላምና ፀጥታ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ የፕሮቴስታንት እምነት ተከተይ በመሆናቸው እና “ከፍተኛ የሃይማኖት ጥላቻን” በሚገልጽ መልኩ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አጥር እንድታፈርስና በአካባቢው ምንም ዓይነት ልማት እንዳይካሄድበት በማድረግ ከፍርድ ቤት አሰራር ውጪ እና ያለ አግባብ ሥልጣናቸውን  በመጠቀም ፍትሕ እንዳናገኝ አድርገዋል ሲል አስታውቋል። ይህንንም ተከትሎ ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 7:00 ሰዓት ላይ የተደራጁ ‛‛የፕሮቴስታንት እምነት ተከተዮች ይዞታውንና ንብረቱን ይጠብቁ በነበሩ 6 የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከተዮች ላይ ድገተኛ ጥቃት በመሰንዘር "ከፍተኛ አካላዊ ድብደባ’’ ፈጽመውባቸዋል ሲል ገልጿል። በተጨማሪም “ድምጽ በሌለው መሣሪያ” አማካይነት ከፍተኛ ጉዳት  አድርሰዋል ያለ ሲሆን፣ በቦታው ላይ የነበረውን ሕንፃ በማፍረስና ንብረቱንም “ሙሉ በሙሉ” በማፍረስ ከፍተኛ ውድመት አድርሰዋል ብሏል። በመሆኑም የወረዳው አስተዳደር ጽሕፈት ቤት በድርጊቱ ላይ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ወንጀለኞችን በፍጥነት ለሕግ እንዲያቀርብና ተገቢው አስተማሪ እርምጃ እንዲወሰድባቸው ይገባል ሲል ጠይቋል። አክሎም ጉዳት የደረሰባቸው ምዕመናን አስፈላጊውን ሕክምና እንዲያገኙና ለወደመው ንብረት ተመጣጣኝ ካሣ በሕግ አግባብ እንዲከፈላቸው እንዲሁም በፈረሰው ቤት ምትክ ሌላ ቤት ተገንብቶ ለአገልግሎት እንዲበቃ ቤተ-ክህነቱ  ጠይቋል። በመጨረሻም የሃይማኖት እኩልነትና ነፃነት እንዲረጋገጥ፣ የሕግ የበላይነት እንዲከበርና ለቤተ ክርስቲያኗና ለምዕመናን ተገቢው የሕግ ከለላ እንዲሰጥ ጥሪ ያቀረበ ሲሆን ይህ አቤቱታውንም ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ፣ ለክልሉ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ፣ ለሀዲያ ዞን ሰላም እና ጸጥታ መመሪያ፣ ለዞኑ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ እንዲሁም ለሀዲያ እና ስልጤ ሀገረስብከት ግልባጭ እንደላከ በደብዳቤው ጠቅሷል። ተጨማሪ ዜናዎችንና አዳዲስ መረጃዎችን ለማግኘት የማሕበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ይጎብኙ፦ YouTube ➲ t.ly/vSgS Telegram ➲ t.ly/SOXU Facebook ➲ t.ly/flx8 Twitter ➲ t.ly/mxA

ራሱን የምክክር ኮሚሽን ብሎ የሚጠራው ስብስብ፦ 👉ሥርዐቱ ኦርቶዶክስን ለማጥፋት የሚጠቀምበት በትር ነው 👉መሪዎቹ አክራራ የብልጽግና ወንጌል አማኞችና ኢትዮጵያን አስልመን በሸሪዓ ህግ እናስተዳድራለ
+4
ራሱን የምክክር ኮሚሽን ብሎ የሚጠራው ስብስብ፦ 👉ሥርዐቱ ኦርቶዶክስን ለማጥፋት የሚጠቀምበት በትር ነው 👉መሪዎቹ አክራራ የብልጽግና ወንጌል አማኞችና ኢትዮጵያን አስልመን በሸሪዓ ህግ እናስተዳድራለን የሚሉ ወሀቢያዎች ናቸው  እንደ ካምፓስ ዜርፎር ለይስሙላ ጣል  ጣል የተደረጉ ሆድ እንጂ ጭንቅላት የሌላቸው ጥቂት የከተሜ አባ ኩብኩባዎች  እንዳሉ ሆኖ 👉የሚመክረው ኦርቶዶክሳውያንን ለማስጠፋት እንጂ ለመታደግ አይደለም

+2
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የድህናታችን ምክንያት ናትና መጥፋት አለባት ብለው ወስነው ነው በጅምላ እየጨፈጨፉን ያሉት።ጭፍጨፋው የሚመሩትጠቅላይ ሚንስትሩ ናቸው።

እንዲህ የሚሉት ተራ ግለሰቦች አይደሉም መጅሊሱን የሚመሩ ወሀቢያዎች ናቸው።
እንዲህ የሚሉት ተራ ግለሰቦች አይደሉም መጅሊሱን የሚመሩ ወሀቢያዎች ናቸው።

ወሀቢያ በክርስቲያኑ ብቻ ሳይሆን በሱፊያ ሙስሊሞች ላይ ጦርነት ማወጅ እንደሚገባ ያውጃል

አፍጋንስታን የወሀቢያ መጽሐቶችን ከሀገሯ እያጠፋች ነው

👆👆ይኽንን ጽሑፍ ትኩረት ሰጥታችሁ አንብቡት አደራ

photo content
+2

አይደለም። አገር ለማጥፋት እየሰሩ ያሉት ተግባር ሲጋለጥ ስማችን ጠፋ ቢሉ የሚሰማቸው የለም። ይህ የህልውና ጉዳይ ነው። አፍጋኒስታን ትመሰክራለች። ሶሪያ ትመሰክራለች። ሳውዲ ትመሰክራለች። ግብፅ ትመሰክሰራለች። [ጌታቸው ሽፈራ]

እንዳትደነግጡ‼ ማስደንገጥ ያስደነግጣል። ግን የተሸከምነው ጉዳይ ስለሆነ ከመደንገጥ መፍትሔው ይሻላል በሚል ነው! እነዚህ ሁለቱ በውሃብያ የፈረሰ አገር መሪዎች ናቸው። የመጨረሻው ደግሞ የውሃብያ ምንጭ የሆነው አገር መሪ ነው። ሶስቱም ውሃብያ የሚባልን ጭራቅ አስተሳሰብ " ይቀርብን" ብለው ወስነዋል። በአሸባሪነቱና አክራሪነቱ የሚታወቀው ታሊባን አሁን የአፍጋኒስታን አስተዳዳሪ ነው። ይህ ቡድን አሁንም በርካታ የአክራሪነት አስተሳሰቦች ቢኖሩትም ውሃብያ የሚባለው አጥፊ አስተሳሰብ አፍጋኒስታን ላይ ያደረሰውን መከራ ያውቀዋል። ራሱ የውሃብያ ቡድን የነበረ ነው።  አሁን ግን "እስካሁን የከሰርነው ይበቃል" ብሎ በዚህ ወቅት ኢትዮጵያ ውስጥ ባለው የውሃብያ ቡድን እየታተመ የሚሰራጨውን ከ150 አመት በፊት  የነበረው አል ዋሃብ የሚባል  ሰው የፃፈውን የውሃብያ መፅሐፍ አፍጋኒስታን ውስጥ ለቃቅመው አቃጥሏል። መፅሐፉ በዚህ ወቅት አፍጋኒስታን ውስጥ ታግዷል። ይዞ መገኘት ወንጀል ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ በየመስጊዱ የሚሰራጨው ይህ መፅሐፍ  አፍጋኒስታን ውስጥ የታገደ መፅሐፍ ነው። ልዩነት ተመልከቱ። የተሸከምነውን አደጋ አስቡት! ሁለተኛው የሶሪያ መሪ ነው። የአልቃይዳ አመራር የነበረ ነው። ይህ ሰውና አዲሱ አስተዳደሩ  ታዲያ ውሃብያ የሚባለው እንደማያወጣ ተገንዝቦ ከአሁን በኋላ አንከተለውም ብሏል። አሁን ሶሪያ ውስጥ ይህን አስተሳሰብ የሚያዳክም ስራ በመስራት ላይ ነው። ይህ ሰው ለአመታት የአሸባሪ አመራር ሆኖ ሲሰራ የውሃብያን ጥፋት ያውቀዋል። አሁን ኃላፊነት ሲይዝ ደግሞ አውዳሚ ነው ብሎ በግልፅ መጥቷል። የአልቃይዳ መሪ የነበረው የሶሪያ መሪ "ከውድቀታችን መማር ካለብን ውሃብያ የሚባል አስተሳሰብን መተው አለብን" ሲል ኢትዮጵያ ውስጥ በአገዛዝ ድጋፍ ውሃብያ ነባሩን ሙስሊም እያሳደደ እየተስፋፋ ነው። ልዩነት ተመልከቱ! እየገባንበት ያለውን አደጋ ተመልከቱ! ሶስተኛው የሳውዲ መሪ ነው።  ለአመታት ውሃብያን ያስፋፋችው ሳውዲ ነች። የአገሯ መሪ የመሰረተው አስተሳሰብ  ነው። እስካሁን ሳውዲ በሌሎች አገራት የተከለቻቸውን ቡድኖች እንደ መሳሪያ ብትጠቀምም በአገሯ ግን ውሃብያ አያዋጣኝም ብላ ውሳኔ ላይ ደርሳለች። በሌሎች አገራት ላይ የፈጠሩት ግጭት አንድ ቀን ወደራሳቸው እንደሚመጣ ገብቷቸዋል።   ኢትዮጵያን ጨምሮ ያልከሰከሷቸው ቡድኖች ግን አክራሪነትን እያስፋፉ ነው። ሳውዲ የራሷ ታሪክ አካል የሆነውን "ጉድ ሳያደርገኝ ፈጥኜ ልተወው" ስትል ኢትዮጵያ ውስጥ በአገዛዝ ድጋፍ በፍጥነት እየተስፋፋ፣ ነባሩን ሙስሊም እያጠፋ፣ አሁን የምክክር ኮምሽን ዋና አካል ሆኗል። ቀጣዩ ዘመን ምን ይዞ እየመጣ እንደሆነ አስቡት! ከሳውዲ በተጨማሪ አረብ ኢሜሬትስ በይፋ ውሃብያን እዋጋለሁ ብላ ወስናለች። በአገሯ የሚሞከር አይደለም። የሙስሊም ወንድማማቾች የተመሰረተባት ግብፅ መስጊዶች ይህን የውሃብያ አመለካከት እንዳያስተምሩ እየተቆጣጠረች ነው። ሙስሊም ወንድማማቾች ከፈጠረው አንፃር የመስጊዶች እንቅስቃሴን በጥብቅ ለመንግስት ሪፖርት የሚያደርጉ አካላት አሉ። በርካታ የአረብና ሌሎች አገራት ውሃብያ በሙስሊሙ መካከል መከፋፈል የሚፈጥር፣ በአጠቃላይ አገር ላይ ውድመትና ግጭት ምንጭ፣ እንደ ቀጠና የሚያናጋ በመሆኑ በተለያየ ደረጃ እገዳ እያደረጉ ይገኛሉ። አስተሳሰቡን ወደ ሌሎች አገራት ያራቡ የነበሩት ቀንሰዋል። በአገራቸው እንቅስቃሴውን ከመወሰን ጀምሮ በይፋ መፅሐፉን ሰብስበው ያቃጠሉ አሉበት። አሁን በዓለም ደረጃ እንደ አዲስ እያስፋፋች ያለችው ቱርክ ነች። እሷሞ በአስተሳሰቡ አምናበት አይደለም። ይልቁንም መንጋ መንጃ አድርጋ በየቀጠናው በመቀስቀስ የራሷን ጫና የምታሳድርበት የፖለቲካ መሳሪያዋ ነው። ፈርሰው እንደገና እያገገሙ ያሉት እነ አፍጋኒስታን ይህ አስተሳሰብ አፋጅቶናል ብለው መፅሐፉን ሲያቃጥሉ ኢትዮጵያ ውስጥ የውሃብያ ኡስታዞች ከቁርኣን ይልቅ የሚሰብኩት ይህን የውሃብን መፅሐፍ ነው! የአልቃይዳ ክንፍ የነበረው የአሁኑ የሶሪያ አስተዳደር ውሃብያ አስተሳሰብ አይደገምም ብሎ ከጥፋቴ እማራለሁ ሲል ኢትዮጵያ ውስጥ በየመስጊዱ የሚሰጠው ትምህርት ይህ በድሮ አልቃይዳዎች የተጠላ አስተምሮት ነው። 150 አመታት ያህል ዋና አስተምሯችን ነው ብለው ይዘው የኖሩት፣ ለአገራት አስፋፍተው ለድሮዎቹ ታሊባንና አልቃይዳም የአስተሳሰብ ምንጭ ያደረጉት ሳውዲዎች በውጭ አገር የዘሩትን ባይሰበስቡም ወደ አገራቸው ግን "ይበቃናል። ሞኞች አይደለንም።" ብለው እንደሶሪያና አፍጋኒስታን ከመፍረሳቸው በፊት መግባባት ላይ ደርሰው በርካታ ማስተካከያ እያደረጉ ነው። ሙስሊም ወንድማማቾች  በዚህ የውሃብያ ርዕዮት ወደ አሸባሪነት ሲቀየር በአይናቸው ያዩት ግብፆች "በፍፁም አንፈቅድም" ብለዋል። በዚህ ሁሉ አደባባይ እየያዘ፣ በምክክር ኮምሽን ስም ይህን አገራትን ያፈረሰ፣ የፈረሱት ሲያገግሙ "እንዳናየው" የሚሉት ውሃብያ ኢትዮጵያ ውስጥ ያብብ እየተባለ ነው። ሌሎች አገራት ፈርሰው ሲያገግሙ ዋና ተጠያቂ ያደረጉት ጭራቅ የውሃብያ አስተሳሰብ ኢትዮጵያ ውስጥ "ስለ የኢትዮጵያ የወደፊት ዕጣ እንወስናለን" ተብሎ አዳራሽ ውስጥ ነው። በየሚዲያው ስለ ቀጣይ የኢትዮጵያ ዕጣ ያወራል። የበርካታ አገራትን ዕጣ ቀርጥፎ የበላ አስተሳሰብ ነውኮ። ይህን የሚመሰክሩት የድሮ ታሊባኖች፣ የድሮ አልቃይዳዎች ናቸው። ይህን አጥፊነቱን የምትመሰክረው ይህን ጭራቅ አስተሳሰቡን የመሰረተችና የታወቀችበት አገር ነች። እኔ አይደለሁም። የታሊባኗ አፍጋኒስታን ውሃብያ አጥፊ ነው እያለች። መስራቿ ሳውዲ አጥፊ ነው እያለች። አልቃይዳ የነበሩት መሳሪያ ይዘን፣ ፈንጅ አፈንድተን ጭምር አይተነዋልና እንደሱ አጥፊ የለም እያሉ ኢትዮጵያ ውስጥ አገዛዝ እየደገፈው፣ በምክክር ስም እናዳምጥሃለን እየተባለ ነው።  የብዙ ጊዜ የቢላደን ምክትል ቢላደን ሲሞት አልቃይዳው መሪ ሆኖ ብዙ ውድመት ያደረሰው አይማን አልዛዋሪ አገር ግብፅ  "ውሃብያ አጥፊ ነው" ስትል ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያየ ሰበብ አደባባይ ላይ እየዋለ፣ ከነባሩ ሙስሊም መስጊድ እየቀማ፣ ከአገዛዙ ጋር እየዋለና እየተደጋገፈ አገር ሊያጠፋ ተቃርቧል። እንዳትደነግጡ አልኳችሁ እንጅ ጉዳዩ አስደንጋጭ ነው። ስለ ውሃብያ ስንፅፍ ሙስሊሙ ላይ የሚመስላቸው ምስኪን ወገኖች አሉ። እየፃፍን ያለነው 90 እና ከዛ በላይ ፐርሰንት ህዝባቸው ሙስሊም የሆኑ አገራት ጭምር "ይህ ጭራቅ አስተሳሰብ ይቅርብን" የሚሉትን የእነ አህመዲን ጀበል (አልባግዳዲ) አስተሳሰብ ነው። የአሁኑ ታሊባን የድሮው መሪውን አልባግዳዲን አስተሳሰብ አያዋጣኝም ብሏል። የአልባግዳዲ ልጆች፣ የአልባግዳዲ አስተሳሰብ ይቅርብን ሲሉ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት አልባግዳዲዎች  ግን ከቱርክና በአገራቸው ውሃብያን አጥፊ ነው ያሉ አገራትን ድጋፍ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያውን አገዛዝ ድጋፍ ተጠቅመው  ያን ጭራቅ የሆነ አስተሳሰብ እያስፋፉ ነው። የድብቅ ስልጠናቸውን የምናጋልጠው፣ አካሄዳቸውን የምንቃወመው ይህ ጭራቅ አስተሳሰብ ለአገርም ለህዝብም አደገኛ ስለሆነ ነው። በነገራችን ላይ እነ አህመዲን ጀበል (የኢትዮጵያው አልባግዳዲ) ተዘመተብን እያሉ በየቀኑ እያለቀሱ ነው። እውነታው ግን ተዘምቶባቸው አይደለም። የዘመተባቸው የለም። አካሄዳቸው ነው የተነቃባቸው። የድብቅ ስልጠና፣ የድብቅ አካሄዳቸው ነው የተጋለጠው። ሊተክሉ እየሰሩ ያለው አፍጋኒስታን ላይ የታገደ አገር አፍራሽ አስተሳሰባቸው ነው የተጋለጠው። ይህን አረመኔ ኃይል ማጋለጥ አገርና ህዝብን የመታደግ ተግባር እንጅ የሆኑ አካላትን ስም የማጥፋት ዘመቻ

እየሆነ ያለው ምንድን ነው? የምንናገውና የምንጽፈው ነገር እንደሚመርና ዋጋ እንደሚያስከፍለን እናውቃለን ነገር ግን እውነትን በፍቅር ከመናገር ውጭ ሌላ አማራጭ የለንም።ያስሩናል ያሰቃዩናል ይገድሉናል ብለን እውነትን ቀብረን እያሰመሰልንና እየተመሳሰልን አንኖሮም።መመሳሰልና ማስመሰል ኑፋቄነት ነውና። ሥርዐቱ  እንደ ሃይማኖት ኦርቶዶክስን  እንደ ነገድ አማራን ለማጥፋት ነው እየሠራ ያለው።እነዚህ ሁለቱ ሕዝቦች ከጠፉ   ኢትዮጵያን ማፈራረስና  "አዲስ ሀገር" ለማዋለድ ይቀላቸዋል።ለዚህ ደግሞ ኢትዮጵያን ለማፈራረስ ሲቋምጡ የነበሩ በጀግኖች አባቶቻችን የተሸነፉት ምዕራባውያንና ዓረቦች በሙሉ አቅማቸው ሥርዐቱን እየደገፉት ይገኛሉ።በጀቱም የጦር መሳሪያም በገፍ ይሰጣቸዋል።ምዕራቡ ዓለም ነባር ሃይማኖት፣ባህል፣ዕሴትና ታሪክ ያላቸውን ሀገራትን ማጥፋት ይፈልጋሉ ዓረቦች ደግሞ ዓለምን በሸሪዓ ማስተዳደር ይፈልጋሉ።መጨረሻ ላይ የሚያደላው ለሸራዓው ህግ ቢሆንም ሁለቱን ሕዝቦች ለማደከም  ግን ለምዕራቡም ለዓረቡም እኩል እየታዘዘላቸው ነው።  የዓረብ ሀገራት አሸንቀጥረው የጣሉትን የወሀቢዝምን አስተሳሰብ በኢትዮጵያ ውስጥ እንደ ቱኻን እንዲራባ የሚያደርገውም ጥፋቱን ለማፋጠን ነው።የሕዝባችን ግን እየሆነ ያለውን አልተረዳም ።ይኽን ስንል ፖለቲካ አወራችሁ የሚሉን እልፍ ድንዙዛን አሉ።

በሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት የአመካ ወረዳ የበታራ ቅዱስ ኢስጢፋኖስ ኦርቶዶክሳውያን ድምፅ