fa
Feedback
ፍኖተ- አማራ ሚዲያ (Finote- Amhara ) Midea

ፍኖተ- አማራ ሚዲያ (Finote- Amhara ) Midea

رفتن به کانال در Telegram

የተመሠረተው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራ ሕዝብን ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የአማራን ሕዝብ በማንቃት ሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል። ወደዱም ጠሉም የኃላ ታሪካችን በእኛ እጅ ይፃፋል። አማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ( አፋብን)

نمایش بیشتر
2 955
مشترکین
+1424 ساعت
+247 روز
+38330 روز
آرشیو پست ها
የአማራን ህዝብ በተቀናጀ መንገድ የሐሰተኛ ስም በመስጠት አጀንዳ ተቀረፆ አማራዎች በአማራነታቸው ተለቃቅመው በአገዛዙ የጥፋት ቡድን በጅምላ ተገደሉ፣ በአገዛዙ ጨለማ ማጎሪያ ቤቶች በግፍ ታሰሩ፣ ተሰቃዩ፣ ንፁሀን አማራዎች ሀብት ንብረታቸው ወደመ፣ ተዘረፎ፣ ከዚህ የተረፍት አማራዎች ደግሞ ሞትን ለማምለጥ በጅምላ ተፈናቀሉ፣ ተሰደዱ!! በዚህ አረኔ* ዊ አገዛዝ ግፎች መኖር የማችለው የአማራ ህዝብ ከህፃን እስከ አዋቂ እራሱን ከአገዛዙ ብል*ግና ለመከተት መከረ፣ ወጣቱ ሆ ብሎ ተነሳ፣ ተደራጀ የህዝባችን ስቃይ እና መከራ ጨመረ ወጣቱም እየደረሰብን ያለውን ግፍ እና በደል መሸከም ሲያቅተው ስረዓቱን በኮብል ድንጋይ አፍረሰው ጣሉት። የደጅ አዝማች በላይ ዘለቀ ልጆች ዛሬም እንደ አባቶቻቸው በደማቸው ታሪክ እየሰሩ ይገኛሉ። ላናሸንፍ የጀመረነው ትግል የለም! ግፍን እንጅ ግፈኞችን አንፈራም! ምክንያቱም እኛ ኢትዩጵያን ከውጭ ወራሪ እና ከውስጥ ባንዳ ከአፀዱ አርበኞች ደጅ አዝማች በላይ ዘለቀ የሽፈራው ገረባው የእጅጉ ዘለቀ መንፈስ በመላበስ ለእውነት እየታገልን እንገኛለን። ጀግኖች መስዋትነት የከፈሉበትን የትጥቅ ትግል ዳር ለማድርስ ከሰራዊት ፊት ሆነን መስዋትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን🙏🙏🙏 የአማራ ህዝብ ስቃይ እና መከራ ከአገዛዙ የሚድነው በጀመርነው የህልውና ትግል የፋኖ አደረጃጀት ማሻገር ስንችል ብቻ ነው። ✍️አፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦር ቃኝ እና መሃንዲስ ክ/ጦሩ የሰጣትን ግዳጅ በጥሩ ሁኔታ እየተወጣ ትገኛለች።👇👇👇

አሁን ላይ ማንኛውም ሰው ከቤቱ ቁጭ ብሎ በመነፋረቅ የሚለውጠው አንዳችም ነገር የለም በልመናና በልምምጥ የምታስከብረው መብትም ሆነ የምታገኘው ነፃነት የለም። መፍትሄው መሰባሰብ ፣ መደራጀት ፣ መሰል
አሁን ላይ ማንኛውም ሰው ከቤቱ ቁጭ ብሎ በመነፋረቅ የሚለውጠው አንዳችም ነገር የለም በልመናና በልምምጥ የምታስከብረው መብትም ሆነ የምታገኘው ነፃነት የለም። መፍትሄው መሰባሰብ ፣ መደራጀት ፣ መሰልጠን ፣ መታጠቅ የኮሎኔል አብይ ብልፅግና መር አገዛዝ እስከመጨረሻው ከመንበረ ስልጣኑ ማስወገድ ነው። ለዚህም ደግሞ ወቅቱን የሚመጥነው አሁናዊ አስቻይ የትግል መንገድ ትጥቅ ያነገበ የጠመንጃ አቢዮት ነው። ይህን ደግሞ የኛ ትውልድ እያደረገው ነው ትውልዱ ከመሰባሰብ አልፎ ሰልጥኖ የታጠቀ ፣ በመዋቅር የተደራጀ ፣ በአውደ ውጊያ እየማረከ ትጥቁን እያዘመነ ብልፅግና መሩን ስርዓት ፍርስርሱን አውጥቶ ወደፊት እየገሰገሰ ነው። አሁናዊ ገዥው ህግ ስትሰባሰብ ፣ ስትደራጅ ፣ ስትሰለጥንና ስትታጠቅ ነፃነትህን በክንድህ ታውጃለህ። እስከምፃት አማራ! ክፋት ለማንም ፣ በጎነት ለሁሉም! አዲስ ትውልድ ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣ አዲስ ተስፋ!

ሠበር የአደራጃጀት ዜና!!ሰበር የአደረጃጀት ዜና የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ #አፋብን/ ጎ/ጠ/ግ በላይ ዕዝ 305ኛ ጎቤ ኮር የ52ኛ ክ/ጦር  አመራሮችን መልምሎ ወታደራዊ ኃላፊነት ሰጠ። ‎✅ይህንን ተከትሎ አርበኛ ሲሳይ አሸብር ለመላ የክ/ጦሯ ሰራዊቶች የትግላችን ምዕራፍ በተለይ የትግል መዋቅሩን አስተዳደራዊና ወታደራዊ ክፍል አደርገን ዘመኑን በዋጀ አለማአቀፋዊ ስታታንዳርድ የሟላ መሆኑን አስተላልፈው ለ52ኛ ክ/ጦር ምስርታ የእንኳን ደስያላችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። ‎ ‎✅#አፋብን#ጎ/ጠ/ግ በላይ ዕዝ 305ኛ ጎቤ ኮር ሞዴል የሆነ የአደረጃጀት መዋቅር ስርቶ አሳይቷል። ‎✔ወፍ በአንድ ክንፏ እንደማትበር ሁሉ የትጥቅ ትግልም ‎ማስተዳደር የሚችልና መፋለም የሚችል ሀይል ይጠይቃል!! ‎ይህንን 305ኛ ጎቤ ኮር ተግባራዊ አድርጓል። ‎                  ይነበብ ‎                ▬▬▬    ▬▬▬▬▬▬▬ ‎✔፩ኛአርበኛ ገብረኪዳን ደበብ ዘውዱ ✅ወታደራዊ አዛዥ ‎✔፪ ኛ አርበኛ ወ/ሰንበት ያሬድ ✅ም/ወታደራዊ አዛዥ ‎✔፫ አርበኛ ኮኬ አባይ ✅ወታደራዊ አስተዳደር ‎✔፬ኛ አርበኛ ናቃ  ጌጡ ✅ሎጀስቲክ ‎✔፭ኛ አርበኛ ሀብቴ አስታጥቄ✅ ዘመቻ መምሪያ ‎✔፮ኛአርበኛ ፈንታ መንገሻ ✅ም/ዘመቻ ‎✔፯ኛ አርበኛ ቢራራ አስፋው ✅ወታደራዊ ዕቅድና ስትራቴጅ ‎✔፰ኛ አርበኛ መብቱ ብርቄ ✅መገናኛ ኅላፊ ‎✔፱ኛ አርበኛ መልኩ ጀጃው✅ፖለቲካ መምሪያ ‎✔፲ኛአርበኛ ሙላት የሽወንድም✅ም/ፖለቲካ ‎✔፩፪ኛካሳው ፀሀዩ ✅✅ህግና ስነምግባር ‎✔፩፫ ኛዳዊት ቀለም ወርቅ ✅ኦርዲናንስ ‎✔፩፬ኛ አርበኛ አታላይ ታፈረ ▬✅ወታደራዊ ስልጠና ‎✔፩፭ኛ አርበኛ ገ/ህይወት ሞላ✅ወታደራዊ ቃል አቀባይ ‎ ‎✔፩፮ኛ አርበኛ   ገናዬ አሸቱ   ▬▬▬         ✅ ፋይናንስ ‎✔፩፯ኛ አርበኛ ባብዬው ግዛው ▬▬ግዥ ‎✅####((((((())))---12---▬▬መረጃና ደህንነት ‎✅አርበኛ አስናቀው ገብያው⚫⚫⚫የሰው ሀይል ‎✅አርበኛ አይሸሽም ጀጃው⚫⚫⚫ትጥቅና ስንቅ ‎✔የሬጅመንቶች አመራር ምደባ ‎⭕ሬጅመንት አንድ ‎1ኛ ወታደራዊ አዛዥ▬▬▬▬▬▬አብነት ደሣለኝ ‎2ኛ ም/ ወ/አዛዥ▬▬▬▬▬▬▬ሰረበ ደስታ ‎3ኛ ዘመቻ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ሀብቴ ሰረበ ‎⭕መ/ዘመቻ▬▬▬▬▬ቃቁ ‎4ኛ ወታደራዊ አስተዳደር▬▬▬▬▬▬ባሪያው አይልኝ ‎5ኛ ሎጀስቲክ▬▬▬▬▬▬ገብሬ አበበ ‎6ኛ ፋይናንስ ▬▬▬▬▬▬አዛነው ክብረቴ ‎7ኛ ኦርዲናንስ▬▬▬▬▬▬ሀብታሙ ‎8ኛ የሠው ሀይል▬▬▬▬▬▬አወቀ ፀጋይ ‎9ኛ መረጃና ደህንነት▬▬▬▬####( ‎⭕ ‎❎ሬጅመንት ሶስት /3/ ‎1ኛ ወታደራዊ አዛዥ ▬▬▬ተስፋ ሹምዬ ‎ ‎2ኛ ም/ወ/አዛዥ▬▬▬ሠለሞን ባበይ ‎3ኛ ዘመቻ ▬▬▬▬አለም ሰገድ ነጋ ‎✔ም/ዘመቻ▬▬▬▬ታደሠ በለጠ ‎4ኛ ወታደራዊ አስተዳደር▬▬▬▬መኳንንት ጌጡ ‎5ኛሎጆስቲክ ▬▬▬▬▬▬▬መልኬ ጥሩነህ ‎6ኛ ፋይናንስ ▬▬▬▬▬▬▬ወገን የማነህ ‎7ኛ ኦርዲስ ▬▬▬▬▬▬ታደሠ ድረስ# ‎8ኛ ፖለቲካ▬▬▬▬▬ወርቁ ጌጡ ‎9ኛ ቃል አቀባይ▬▬▬ፋሲካው ንጉሴ ‎10ኛ መረጃና ደህንነት ▬▬####(( ‎ ‎11ኛ የሠው ሀይል▬▬▬ሀብቴ አደላ ‎12ኛ ስልጠና መምሪያ▬▬መብሬ ቃቁ ‎ ‎❎ሬጅመንት አራት/4/ ‎1ኛ ወታደራዊ አዛዥ▬▬እንዳልካው ጥላሁን ‎2ኛ ም/ወ/አዛዥ▬▬▬ወልዴ ጠይቀው ‎3ኛ ዘመቻ▬▬▬▬▬አሻግሬ ገዡ ‎4ኛ ወታደራዊ አስተዳደር▬▬ደሴ ሰጠኝ ‎5ኛ ሎጀስቲክ▬▬▬ያዬራድ የማታ ‎6ኛ ፋይናንስ▬▬▬ሻለቃ አበበ ‎7ኛ ኦርዲናስ▬▬▬ታለማ አደራጀው ‎8ኛ ፖለቲካ▬▬▬▬ጌታው አየልኝ ‎ ‎10ኛ መረጃና ደህንነት▬▬▬#### ‎11ኛ ሬዴዮ መገናኛ▬▬ሙልዬ ገ/ማሪያም ‎12ኛስልጠና መምሪያ▬▬ግዛቸው ከፌ ‎13ኛህግና ስነምግባር▬▬▬መስፍን አበርብር ‎ ‎ፋኖ መ/ር አስፋው አደራጀው አማረ ‎የ305ኛ ኮር ም/ህ/ግንኙነት ክፍል ‎ ‎ ‎

የደራ የቁርጥ ቀን ልጆች ሙሉ ትጥቅ ይዘው የዓፄ ዘርዓያዕቆብ ፩ኛ ኮር በፍቃዱ በላይ ክፍለጦርን ተቀላቀሉ!! ​ የአማራ ህዝብ እየገጠመው ያለው ዘርፈ ብዙ መከራ እና እየተካሄደ ያለው የህልውና ትግል
+3
የደራ የቁርጥ ቀን ልጆች ሙሉ ትጥቅ ይዘው የዓፄ ዘርዓያዕቆብ ፩ኛ ኮር በፍቃዱ በላይ ክፍለጦርን ተቀላቀሉ!! ​ የአማራ ህዝብ እየገጠመው ያለው ዘርፈ ብዙ መከራ እና እየተካሄደ ያለው የህልውና ትግል እረፍት የነሳቸው እነዚህ የደራ ጉንዶ መስቀል ቁርጠኛ ልጆች፣ በዛሬው ዕለት ማለትም ሰኔ 01/2018 ዓ.ም በፍቃዱ በላይ ክፍለጦርን ተቀላቅለዋል። ​ አቶ በየነ ወደ አገዛዙ የምንሄደው "የውስጥ ተልዕኮ ወስደን በአገዛዙ መሪዎች ላይ ግዳጅ ፈፅመን ልንመጣ ነው" በሚል በነገራቸው መሰረት ወደ አገዛዙ ገብተው እንደነበር ቢታወቅም። ግለሰቡ የተሰጠውንም ተልዕኮ መፈፀም የማይችል መሆኑን በምስጢር ሲከታተሉ ቆይተው።የህዝብን አደራ ላለማጠፍ ወሳኝ እርምጃ ለመውሰድ ተገደዋል። ​ በዚህም ደራ ብረሳሽ ቀኜን ይርሳኝ!" በሚል ፅኑ አቋም የተሳሰሩት እነዚህ ጀግኖች፣ለአገዛዙ ገብቶ የነበረውን የህዝብ መታገያ ስናይፐር ከነሙሉ ጥይትና ትጥቁ ይዘው በመውጣት፣ በአካባቢው ለሚገኘውና በጀግንነቱ ለሚታወቀው የ"በፍቃዱ በላይ ክፍለጦር"ን በመቀላቀል አስረክበዋል።​ይህ ወሳኝ እርምጃ በደራ ህዝብ ዘንድ ትልቅ መነቃቃትን የፈጠረ ነው።

እየመጡ ነው እኛም እየቀበልናቸው ነው ግንቦት 01/10/2018 ዓ.ም አንድ የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ በመረሸን ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ፋኖን እየተቀላቀሉ። ደምበጫ ከተማ ካለው የአገዛዙ ካንፕ አባል የነበሩት
+1
እየመጡ ነው እኛም እየቀበልናቸው ነው ግንቦት 01/10/2018 ዓ.ም አንድ የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ በመረሸን ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ፋኖን እየተቀላቀሉ። ደምበጫ ከተማ ካለው የአገዛዙ ካንፕ አባል የነበሩት የ34ኛ ሻለቃ አባል የነበሩት ሁለት የአገዛዙ የአድማ ብተና አባላት ፋኖን ተቀላቀሉ። -አባው ጌትነት - በውቀት በላይ ብሬን ተኳሽ፣ የተባሉት የአድማ በትን አባላት አንድ የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ በመረሸን 99ኛ ክፍለ ጦርን ተቀላቅለዋል። አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ! ደምበጫ ወረዳ ጊዚያዊ መንግስት ሚዳያ ግንኙነት ክፍል

♦ ክብር #ለሠኔ 1/1997 ዓ.ም እና ለጥቅምት 22/1998 #የአዲስ_አበባ የነፃነት እና ዴሞክራሲ ሰማእታት 🙏 በአልሞ ተኳሾች የአዲስ አበባ ወጣት መሰዋዕትነት !! የአዲስ አበባ ጎዳናዎች የወጣቶች ደምና ሰቆቃ ፣ የእናቶችን ዋይታና ለቅሶ  ያስተናገዱበት መቼም የማይረሳ ጥቁር ቀን የዛሬ 21 ዓመት !         የምርጫ 1997 ውጤት መሰረቁን ተከትሎ፣ ሰኔ 1/1997 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከፍተኛ የሆነ ህዛባዊ እንቅስቃሴ እና ተቃውሞ ተካሂዶአል፡፡የምርጫው መሰረቅ ለመቃወም አደባባይ የወጡት ዜጎቻችን ላይ ፋሽስታዊ እርምጃ በአገዛዙ ስርዓት ጠባቂዎች አማካኝነት ተወስዶባቸዋል፡፡ ነገሩን ይበልጥ አሳዛኝ የሚያደርገው ሙሉ በሙሉ ወታደራዊ ትጥቅ የታጠቁ ወታደሮች ፣አደባባይ ባዶ እጃቸውን በወጡ የአዲስ አበባ ወጣቶች ላይ በአልሞ ተኳሾች የተወሰደው እርምጃ የስርዓቱ ልኬለሽ አምባገነን ባህሪ ፍንትዉ አድርጎ የሚያሳይ ነው፡፡        በወቅቱ የነበረው አስከፊ ጭፍጨፋ የአገዛዙ ስርዓት ዋና መሪ የሆኑት አቶ መለስ ዜናዊ፣ የአገሪቱ የጸጥታ ሃይሎች በሙሉ በአንድ ዕዝ ሰንሰለት ሥር ገብቶ ተጠሪነቱ በቀጥታ ለእሳቸው እንደሆነ፣ በሬዲዮና በቴሌቭዥን መመሪያና አዋጅ ማስነገራቸው የሚታወስ ነው፡፡ የእሳቸው እና የመንግስታቸውን ጥሪ የተቀበለው በልዩ ስሙ የአጋአዚ ጦር የሚባለው፣ በአዲስ አበባ ቁጥሩ ቀላል የማይባል የሰው ሕይወት ቀጠፈ። በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ነፃነት ጠያቂዎች በአገዛዙ ሥርዓት አገልጋዮች አማካኝነት ወደተለያየ የማጎሪያ ስፍራ በመውሰድ  በዜጎቻችን ላይ ከፍተኛ ስቃይ እና እንግልት እንዲደርስባቸው አደረጉ ።        ሰኔ 1 ቀን 1997 ወገኖቻችን ላይ የተፈጸመው አሰቃቂ ጭፍጨፋ፤ ሁሌም የማንረሰው ዛሬም ድርስ በሁላችን ህሊና የሚታወሰው ነው፡፡ በተለይ ኮተቤ መምህራን ኮሌጅ ፊት ለፊት ግንባሯን በጥይት ተመታ የተገደለችው  የ18 አመቷ ወጣት ሽብሬ ደሳለኝ፤ቀድሞ በተተኮሰ ጥይት የወደቀውን ወንድሙን አብረሃም ይልማ አስከሬን ታቅፎ ያለቅስ የነበረው በጥይት ተበሳስቶ የተገደለው የፈቃዱ ይልማ አሟሟት እንዴት ይረሳል ? የ14 አመቱ ነብዩ አለማየሁ ደብተሩን ይዞ ከትምህረት ቤት ሲመለስ አልሞ ተኳሽ በሆኑ ወታደሮች መገደሉ እና የወላጅ እናቱ የይድረሱልኝ እሮሮና ለቅሶ ዛሬም ድረስ በአገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን ልብ ውስጥ የተቀመጠ ሐዘን ነው፡፡ ውድ ህይወታቸውን መሰዋዕትነት የከፈሉ ወገኖቻችንን መቼም አንረሳቸሁም !     ክብር ለሠኔ 1/1997 ዓ.ም.እና ለጥቅምት 22/1998 የአዲስ አበባ የነፃነት እና ዴሞክራሲ ሰማእታት 🙏 ይድነቃቸው ከበደ

ፋሽስቱ የኦሮሙማ አገዛዝ "አለኝ" የሚለውን ኤሊት ፎርስ ሸዋ ላይ አጥር ለመስራት ቢሞክርም፣ ነበልባሉ ፋኖ ግን በዛሬው እለትና ባለፉት ቀናት ምሽጉን ሰብሮ በመግባት የሚሰራውን ስራ ከመስራት እሚያስቆመው እንዳልሆነ ሰሞነኛ ሸዋ ላይ የፋኖ ገደሎች ትልቅ ማሳያ ናቸው። ​ባለፉት ቀናት አገዛዙ "የኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ" ብሎ በሚጠራው አካባቢ፣ ከናዝሬት ከተማ በግምት 20 ኪሎ ሜትር ገደማ ርቃ በምትገኘው መኩዬ (መኩቤ) ላይ ነበልባሎቹ ፋኖዎች ምሽግ ሰብረው በመግባት እርምጃ ወስደውባቸዋል። ከፋኖ ጥይት የተረፉትን የፋሽስቱ አብይ አህመድ የጦር መኮንኖች፣ "ለምን ሸሻችሁ? ምሽጋችሁ ተሰብሮ ካምፓችሁ እንዴት ተደፈረ?" በሚል ወደ 15 የሚሆኑ የሰራዊቱን አባላት ረሽነዋቸዋል። ​በተጨማሪም ዛሬ አገዛዙ "የኦሮሚያ ሰሜን ሸዋ" ብሎ በሚጠራው ቀጠና ፋኖ በሰራው ልዩ ኦፕሬሽን፣ በግራርያ (ፍቼ ሰላሌ) አውራጃ የደብረ ሊባኖስ ወረዳ ዋና ከተማን ጨምሮ ከፍቼ ከተማ በግምት ከ5 እስከ 15 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኙት የደብረ ሊባኖስ ወረዳ ዋና ከተማ እና ሴት ደብር ከተሞች ላይ ነበልባሉ ፋኖ ረፋዱ ላይ ቁጥጥር አድርጓል። በእነዚህ አካባቢዎች የደብረ ሊባኖስ ወረዳ ነዋሪዎችን "የፋኖ ደጋፊ ናችሁ" በሚል ለሞት፣ ለስደት፣ ለከፍተኛ እስርና ለእንግልት የዳረጉ የወረዳው የብልጽግና አመራሮች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ተፈጽሟል። በዚህም የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊውና ሌሎች ቆስለው ወደ ፍቼ ከተማ ሆስፒታል የተወሰዱ ሲሆን፣ ለአገዛዙ ቅጥረኛ በመሆን በመረጃ ስራ ላይ ሲያገለግሉ በተገኙ ባንዳዎች ላይ ነበልባሉ ፋኖ የማያዳግም እርምጃ በመውሰድ ቦታዎቹን ተቆጣጥሯል። ወደተሟል የአማራ የነጻነት ድል ስንቃረብ የመጫወቻ ሜዳው መቀየሩ አይቀሬ ነው!

204ኛ አስቻለው ደሴ ኮር ለወራት ያሰለጠናቸውን የፋኖ ኮማንዶ ሠራዊት አባላትን አስመረቀ። ግንቦት 30/2018 ዓ.ም አፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ 204ኛ አስቻለው ደሴ ኮር ግዙፉ እቴጌ
204ኛ አስቻለው ደሴ ኮር ለወራት ያሰለጠናቸውን የፋኖ ኮማንዶ ሠራዊት አባላትን አስመረቀ። ግንቦት 30/2018 ዓ.ም አፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ 204ኛ አስቻለው ደሴ ኮር ግዙፉ እቴጌ ጣይቱ ክፍለ ጦር ለወራት ያሰለጠናቸውን የፋኖ ሰራዊት አባላት በዛሬው ዕለት በደማቅ ሥነ-ሥርዓት አስመርቋል። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የዕዝ፣ የኮር እና የክፍለ ጦር ከፍተኛ አመራሮች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች እና የአካባቢው ማኅበረሰብ አባላት ተገኝተዋል። የኮሩ ዋና አዛዥ ሜጀር ጀኔራል ተሾመ አበባውን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች በመርሃ ግብሩ ላይ ተሳትፈዋል። በዕለቱ የተገኙት ክቡር እንግዳ ባስተላለፉት መልዕክት፣ “ይህ የኮማንዶ ኃይል የአማራን ህልውና ከማስከበር ባለፈ ለሕዝቡ መከታና ጋሻ በመሆን ትልቅ አቅም የሚፈጥር እና ጠንካራ አሸናፊ ኃይል ነው” ብለዋል። ተመራቂዎቹ በቆይታቸው ወቅት የወታደራዊ ስልጠና ንድፈ ሐሳብን ከተግባራዊ ልምምድ ጋር በማጣመር በቂ ዝግጅት ማድረጋቸው ተገልጿል። በምረቃው ሥነ-ሥርዓቱም የሰለጠኑበትን ጥበብና ወታደራዊ ዝግጁነታቸውን የሚያሳዩ የማርሽ ትርኢቶችና ሌሎች ልዩ ልዩ ትዕይንቶች ቀርበዋል። በተጨማሪም በስልጠናቸው ከፍተኛ ውጤትና ዓርአያነት ላሳዩ የኮማንዶ አባላት የዕውቅናና የሽልማት አሰጣጥ ተከናውኗል። 204ኛ አስቻለው ደሴ ኮር የተጣለበትን ታሪካዊ ኃላፊነት ለመወጣትና የሕዝቡን ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ መሰል የሰው ኃይል ግንባታዎችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል በዕለቱ ተገልጿል። መረጃውን ያደረሰን የአፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ 204ኛ አስቻለው ደሴ ኮር ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ነው።

አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ መሐመድ ቢሆነኝ ኮር አስቴ ጎማ ተራራ ክፍለ ጦርና አፄ ዘረአ ያእቆብ ኮር አፄ ይኩኖ አምላክ ክፍለ ጦር በጋራ ታላቅ የህዝብ ወይይት መድረክ አካሂደዋል። አፋ
+2
አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ መሐመድ ቢሆነኝ ኮር አስቴ ጎማ ተራራ ክፍለ ጦርና አፄ ዘረአ ያእቆብ ኮር አፄ ይኩኖ አምላክ ክፍለ ጦር በጋራ ታላቅ የህዝብ ወይይት መድረክ አካሂደዋል። አፋብን ሸ/ጠ/ግ/አ/ዕ አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ መሐመድ ቢሆነኝ ኮር በአስቴ ጎማ ተራራ ክፍለ ጦርና አፄ ዘረዓያዕቆብ ፩ኛ ኮር አፄ ይኩኖ አምላክ ክፍለ ጦር በሚያስተዳድሩት ሽዋ ጠቅላይ ግዛት ይፋት አውራጃ አንፆኪያ ገምዛ ወረዳ ሃገረማርያም ሟጨራ ቀበሌ በመስኖ ከተማ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ታላቅ የህዝብ ወይይትና የአንድነት ፕሮግራም የተደረገ ሲሆን የአፋብን ወታደራዊ ቃል አቀባይ አበርኛ አበበ ሙላቱ፥ የዕዝ ከፍተኛ አመራሮች፥የኮርና ክ/ጦር አመራሮች በተገኙበት ከህዝባችን ጋር ፊት ለፊት በመወያየት ለተፈጠሩ የህዝብ ቅሬታና ችግሮች ተገቢና ፍትሃዊ መልስ በመስጠቱ ህዝባችን ደስታውን ገልጿል። የህዝብ መድረኩ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች የተሳተፉ ሲሆን አማራ ያለ ፋኖ መኖር አይችልም ታግላችሁ ስላኖራችሁን እናመሰግናለን አብረናችሁ በመታገል ታሪክ እንሰራለን አንድነታችንን በማፅናት ዳግም ቃላችንን በማደስ በድል ተጠናቋል። ክብር ለትግሉ ሰምአታት ድል ለአፋብን አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ግንቦት 30/09/2018ዓ/ም

Baye Desta Per ዋለ አባተን ጨምሮ የምስራቅ ጎጃም ካድሪን በእንባ ያራጨው የሻለቃ በርይሁን ውዱ ድምሰሳ በተጨማሪ ደግሞ 6 አድማ ብተናዎችን ወደ ጥቁር አንበሳ ተልከዋል። 201ኛ ኮር ግንቦት30/2018 ዓ.ም ~~~~~~~ ከታች በምስሉ ላይ የሚታየው የ36ኛ ሻለቃ የአድማ ብተና አዛዥ ሻለቃ በርይሁን ውዱ በጀብደኛው 206ኛ ኮር 14ኛ ክ/ጦር በጅበላ ሙተራ ሻለቃ የተደመሰሰ ነው። ጠንካራ የሚባሉ አራት አጃቢዎቹን አስከትሎ ከ23 የሰራዊት አባላት ጋር ከደብረ ማርቆስ ወደ ሊባኖስ እየሔደ ባለበት የቦ ማርያም አካባቢ በተደረገበት የደፈጣ ጥቃት ድባቅ ተመቷል። ዋለ አባተ የምስራቅ ጎጃም አስተዳደሪ ስቅስቅ ብሎ ያለቀሰበት ትልቅ ድል ተቀናጅተናል። የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ፣ የብልፅግና ሹማምንትና አዛውንት ደረት እየደቁ በሚገኙበት በዚህ ስዓት በደብረ ማርቆስ ሆስፒታል በነፍስ ውጭ ነፍስ ግቢ ማጣጣር ላይ የነበሩት ፦ 1. ግዛት ወርቁ 2. ሰጠኝ አላምነህ 3.ጌታሰው ታደሰ 4. ማሙሸ አዳነ 5. ፈለቀ ጌታቼው 6. መሀመድ አህመድ ህይወታቸውን በደብረ ማርቆስ ሆስፒታል መታደግ ባለመቻሉ ወደ ጥቁር አንበሳ ተልከዋል። 1. ሁሴን ያሲን- ደብረ ማርቆስ ሆስፒታል የሚገኝ ከባድ ቁስለኛ 2.ፋሲል ሲሳይ- ቀላል ቁስለኛ። በዚህ ስዓት የደብረ ማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች በጀግኖች ልጆቻቸው ጀብድ በሃሴት እየቦረቁ መሆናቸውን ታውቋል። አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳብ! አዲስ ተስፋ!! ግንቦት 30/2018 ዓ.ም Baye Desta Per የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ

የቡልጋ ክ/ጦር የፋኖ ሰራዊት የምርጫ ኮሮጆ ለመዉሰድ በመጣ የአገዛዙ የጠላት ሀይል ላይ ድል ተቀዳጀ። *            ቀን/30/9/2018ዓ.ም አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነዉ ዕዝ ከሰም ፪ኛ ኮር አይበገሬው የቡልጋ ክ/ጦር የፋኖ አባላት የአብይ አህመድን የድራማ ምርጫ ኮሮጆ ከመተህብላ ከተማ ወደ አ.አ በምንጃር ለመዉሰድ በመጣ ሀይል ላይ ከፍተኛ ኪሳራ አደረሰ። ጠላት መነሻዉን ከምንጃር አረርቲ ከተማ አድርጎ ወደ መተህብላ ከተማ ለመግባትና የምርጫ ኮሮጆዉን ይዞ ለመዉጣት ያደረገዉ ሙከራ በቡልጋ ክፍለጦር አናብስቶች ተገርፎ እንዳሰበዉ ሳይሳካለት ቀርቷል ። ዉጊያ ከጠዋቱ 2:00 ሰአት የተጀመረ ሲሆን የወገን ሀይል ከፍተኛ ተጋድሎ አድርጎ ስለነበር እስከ 10:00 ሰአት ድረስ ከፍተኛ የሆነ ትንቅንቅ የተደረገበት ሲሆን ልዩ ቦታዉ ከአክርሚት እሰከ ተሬ በሚባል አካባቢ ዉጊያዎች ተካሂዷል።በዚህም አዉደ ዉጊያ የጠላት ሀይል ላይ  ከፍተኛ የሆነ ሰብአዊእና ቁሳዊ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል። በዚህም ጠላት በደረሰበት መብረቃዊ ምት መደናገጥ ዉስጥ የገባ ሲሆን የምርጫ ኮሮጆዉን ወደ ምንጃር ይዞ መዉጣት እንደማይችል  በፋኖ ብርቱ ክንድ ቦታው በደፈጣና በምሽግ መያዙን የተረዳው ጠላት መንገድ በመቀየር በመተሀራ በኩል በሚያስወጣዉ መንገድ ይዞ ለመዉጣት ተገዷል።በዚህም ግንባር ከአባት አርበኞች  ጥምር ጦር ጋር  ቀላል የማይባል ዱላ ያረፈበትና የአገዛዙ ሰራዊት ተሽመድምዶ ሽንፈቱን አምኖ በመቀበል አቅጣጫ ቀይሮ ተንቀሳቅሷል። "ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!" "ክብር ለትግሉ ሰማዕታት!"    የመረጃ ምንጭ -የከሰም ኮር ህ/ግንኙነት ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ!!

ከአፋብን ምኒልክ ዕዝ የተሰጠ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ! በአማራ ህዝብ ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀመ ያለው የብልፅግና አገዛዝ ነውሩን ለመሸፈንና በዋናነት የአዲስ አበባን ዲሞግራፊ ለመቀየር እየተጠቀመበት ያለውን የኮሪደር ልማት ሌሎች አካባቢዎችም ላይ ለማስመሰል እየሰራ ያለ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን በዚህም ኮሪደር ልማት ለመመረቅ በሚል አብይ አህመድ ወይም ምክትሉ ተመስገን ጥሩነህ ሰኔ 02/2018 ዓ.ም ወልድያ ከተማ እንደሚመጡ ለማረጋገጥ ችለናል! በዚሁ በዕለተ ማክሰኞ ሰኔ 02/2018 ዓ.ም ወልድያ ከተማ ሊካሄድ ለታሰበው አማራ ላይ እየተፈፀመ ያለውን "ዘር ማጥፋት" ትኩረት መንፈጊያ የብልፅግና ዝግጅት ላይ የሃይማኖት አባቶች፣ የሃገር ሽማግሌዎች፣ ታዋቂ ግለሰቦችና እንዲሁም አንዳንድ ቲክታከሮች ልትገኙ ጥሪ እንደተደረገላችሁ መርሃ ግብሩን የሰሜን ወሎ ዞን እና የወልድያ ከተማ አስተዳደር የውስጥ አርበኞች አድርሰውን ለማወቅ ችለናል! በመሆኑም የአማራ ህዝብ ላይ ዘር ማጥፋት እየተፈፀመ ባለበት በዚህ ጊዜ እንዲሁም ሰሞኑን ኦሮሚያ የአርሲ ኦርቶዶክሳዊያን በግፍ በታረዱበትና በተጨፈጨፉበት አሁንም ታቦት ተሸክመው ስደት ላይ ባሉበት ነባራዊ ሁኔታ የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት እና የወልድያ ከተማ አስተዳደር ቤተ-ክህነት የኃይማኖት አባቶች ምዕመናንን ገዳይ አሰማርቶ እያስጨፈጨፈ እና እየጨፈጨፈ ያለዉ የአገዛዙ ድግስ ላይ ባለመገኘት አባታዊ ግዴታችሁን  እንድትወጡ ስንል ጥብቅ መልዕክት እናስተላልፋለን። ከዚህ ውጭ ግን አለማዊ ህይወት ላይ ያሉ አርቲስቶች ሳይቀሩ አርሲ ላይ በግፍ ለታረዱና ለተጨፈጨፉ ወገኖቻቸው ቅድሚያ በመስጠት የአዲስ አበባው የብልፅግና የሙዚቃ ድግስ ላይ ባልተገኙበት ሁኔታ መሃል ወልድያ ከተማ በህዝባችሁ መካከል ሆናችሁ ይህንን የማታደርጉና ቀላል የሚባለውን መስዋዕትነት የማትከፍሉ ከሆነ የኃይማኖት ልጆቻችሁን በግፍ እያረዱና እየጨፈጨፉ ካሉት የብልፅግና ሹማምንቶች ለይተን እንደማናያችሁ ልናሳውቃችሁ እንወዳለን። በመጨረሻም ከላይ በዝርዝር ለተገለፃችሁ አካላቶች እንዲሁም ለወልድያ ከተማ እና አካባቢው ማህበረሰባችን በዕለተ ማክሰኞ በገበያ ቀናችሁ የሚወጣውንም ህዝብ ለድግሳቸው ለመጠቀም ሲባል ገዳያችን ብልፅግና ባዘጋጀው "የሃገሩ ሰላም ነው እና ልማት ነው!" የሚል ህዝብ ማታለያና ማጭበርበሪያ ዝግጅት ላይ እንዳትገኙ ስንል መልክታችንን እያስተላለፍን ይህንን ተላልፎ በተገኘ ማንኛውም አካል ላይ ግን  ገዳይ እና አስገዳይ ከሆነው አገዛዝ ለይተን እንደማናየዉ እና በተናጠልም ይሁን በቡድን ለምንወስደው እርምጃ ሃላፊነት የማንወስድ መሆኑን ከወዲሁ ጥብቅ መልክታችንን እናስተላልፋለን! ህልውንችን በተባበረ ክንዳችን! አፋብን ወሎ ቤተ-አማራ ምኒልክ ዕዝ ግንቦት 30/2018ዓ.ም