fa
Feedback
Orthodox⛪anthems ❤️‍🩹

Orthodox⛪anthems ❤️‍🩹

رفتن به کانال در Telegram

ሃይማኖታዊ ወሬዎች, ምስሎች, ግጥሞች, ስዕሎች እና መዝሙሮች ብቻ Just impressing our soul by anthems❤️‍🩹🎶

نمایش بیشتر
1 417
مشترکین
+124 ساعت
+187 روز
+2730 روز
آرشیو پست ها
ሞት ሆይ መውጊያህ የት አለ በጉ ጥሎሃል እየታገለ ሲኦል ድል መንሳትህ ባዶ ቀርተሃል ተበዝብዘህ

Story

Story

💔

💔

“የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም።” ኢሳይያስ 53፥3

💔😭

እኔ እሆንን💔☦️

🥺☦️
🥺☦️

ይህ ነበር ምስክርነቴ ግን ብዙ ትንታኔ እና ተአምር አለዉ🥹time እናመቻች እና vc ከፍተን በዛ እነግራችኋለሁ promise🥹❤️ ግን በቃ የኔ መድሃኔዓለም ለኔ ያደረገዉን ለሁላቹም ያድርግልኝ!!
+2
ይህ ነበር ምስክርነቴ ግን ብዙ ትንታኔ እና ተአምር አለዉ🥹time እናመቻች እና vc ከፍተን በዛ እነግራችኋለሁ promise🥹❤️ ግን በቃ የኔ መድሃኔዓለም ለኔ ያደረገዉን ለሁላቹም ያድርግልኝ!!! ሁላቹንም ለዚ ክብር ያብቃልኝ🤌🤍☦️🧎‍♀️

Story

ይህ መዝሙር + እኔ + እለተ አርብ = ህይወት☦️❤️

4_5960830950857250963.m4a1.45 MB

Zare ገና እያየሁት እኮ ነዉ be arsema😳

መጀመሪያ ግን ይህን የወዳጆቼን ምስክርነት እዩልኝ የዚ channel ቤተሰቦች ናቸዉ አንዷ እዚ አከባቢዬ ያለች ስትሆን አንዷ ግን ከዚ channel በዉስጥ ፅፋልኝ ከ1 ወር ምናምን በፊት ደዉዬላት ብ
+1
መጀመሪያ ግን ይህን የወዳጆቼን ምስክርነት እዩልኝ የዚ channel ቤተሰቦች ናቸዉ አንዷ እዚ አከባቢዬ ያለች ስትሆን አንዷ ግን ከዚ channel በዉስጥ ፅፋልኝ ከ1 ወር ምናምን በፊት ደዉዬላት ብዙ አዉርተን hebiye yene enat በጣም ተጨንቃ ተስፋ ቆርጣ ነበር ግን በቃ ለሰአታት በvoice ብዙ አዉርተን ነበር የተለያየነዉ.......ያ ሁሉ አልፎ ዛሬ ግን ለዚ ምስክርነት አብቅቷቷል መድሀንያለም ከዚ በላይ እስኪ ምን አለ በማርያም🥹❤️

ምስክርነት ነበረኝ ቢረፍድም ዛሬ ልንገራችሁ☦️🧎‍♀️

ወዳጄ እስኪ ልጠይቅህ፥ አንተም አንቺም መልሱልኝ! ጌታችን ዛሬ ቢመጣ የምትመልሰው መልስ ምንድን ነው? "ንስሐ ያልገባሁት፣ ሥጋ ወደሙን ያልተቀበልሁት፣ ምግባር ትሩፋት ያልያዝሁት ዕድሜዬ ገና ነው ብ
ወዳጄ እስኪ ልጠይቅህ፥ አንተም አንቺም መልሱልኝ! ጌታችን ዛሬ ቢመጣ የምትመልሰው መልስ ምንድን ነው? "ንስሐ ያልገባሁት፣ ሥጋ ወደሙን ያልተቀበልሁት፣ ምግባር ትሩፋት ያልያዝሁት ዕድሜዬ ገና ነው ብዬ አስቤ ነው፤ ሥራ በጣም በዝቶብኝ ስለ ነበረ ጊዜ አጥቼ ነው፤ ዛሬ ነገ እያልኩ እየረሳሁት እንጂ እንደዚያ ማድረግ አቅቶኝ አልነበረም፡፡" ምክንያትህ እነዚህ ናቸው? እኅቴ! ሰበቦችሽ እነዚህ ናቸው? በዚያ ሰዓት ግን እነዚህ ኹሉ ጥቅም የላቸውም፡፡ እናት ልጇን በማታድንበት ሰዓት እነዚህ ምክንያቶች ምንም አይረቡም፡፡ ታዲያ ለምን ትዘገያለህ? እኮ ለምን ትዘገዪያለሽ? ያኔ የማይጠቅም ጸጸት ከምትጸጸት ለምን ዛሬን አትጠቀምበትም? ለምን ራስህን አታድንም? ማፈር የሚገባን ኃጢአት ስንሠራ እንጂ ንስሐ ስንገባ አይደለም፡፡ ኃጢአት ሕመም ነው ንስሐ ደግሞ መድኃኒቱ ነው፡፡ ከኃጢአት ቀጥሎ ሐፍረት አለ። ከንስሐ ቀጥሎ ግን በጌታ የኾነ ደስታ አለ፡፡ ነገር ግን ሰይጣን ይህን ቅደም ተከተል አዛብቶብን በኃጢአት ስንደሰት በንስሐ እናፍራለን፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

የሚናፈቅ ነው በልቦናችን የሚኖር የስንዴ ቅንጣት ትንሣኤ ካላት በምድር ተስፋ አለን እኛ በሰማይ ሀገር ልንኖር በመጨረሻም እንነሳለን ከሙታን ጌታ ሲመጣ በአየር ሆነን እያየን🥹❤️

​​❤️እንኳን ለጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። †🙏† †✝† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †✝† †✝† አቡነ ገብረ ሕይወት †✝†ጻድቁ የተወለዱት ግብፅ (ንሒሳ አካባቢ) ሲሆን አባታቸው ስምዖን እናታቸው አቅሌስያ ይባላሉ:: አባታችን ገብረ ሕይወት የጻድቃን አለቃ: የቅዱሳን የበላይ: ተጋድሎአቸውና ድንቅ ተአምራቸው እንደ ሰማይ ከዋክብት የበዛ ቅዱስ ሰው ናቸው:: የጻድቁን ክብር መናገር የሚችል ምን አንደበት ይኖራል? እንደ ምንስ ባለ ብራና ይጻፋል? ዜናቸውንስ ለመስማት የታደለ እንደ ምን ዓይነት ሰው ይሆን? አባታችን ገብረ መንፈስ ቅዱስ ለ562 ዓመታት በዚህች ዓለም ሲኖሩ:- እህል ያልቀመሱ (ምግባቸው ምስጋና ነውና):: ልብስ ያልለበሱ (ጠጉር አካላቸውን ይሸፍን ነበርና):: ሐዋርያዊ ሆነው ከግብፅ እስከ ኢትዮዽያ ብዙ ነፍሳትን ያዳኑ አባት:: ሃገራችንን አስምረው: አስራት እንድትሆናቸውም ተቀብለው ምድረ ከብድ አካባቢ አርፈዋል:: ጻድቁ ገብረ መንፈስ ቅዱስም : ገብረ ሕይወትም ይባላሉ:: በ562 ዓመታት ሕይወታቸው እንደ ሐዋርያት ከምድረ ግብፅ እስከ ኢትዮዽያ ወንጌልን ሰብከዋል:: በዚህም በሚሊየን (አእላፍ) ለሚቆጠሩ ነፍሳት የድኅነት ምክንያት ሆነዋል:: ጻድቁ እንደ ሰማዕታትም ከከሃዲ ሰዎች ብዙ መከራን ተቀብለዋል:: እንደ ባሕታውያን ለብዙ መቶ ዓመታት ሰው ሳያዩ ቆይተዋል:: ለየት የሚለው ግን የጽድቅ ሕይወታቸው ነው:: ከእልፍ አዕላፍ አጋንንት ጋር ተዋግተው ድል ማድረግ ችለዋልና:: የንሒሳው ኮከብ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ለኢትዮዽያ ልዩ ፍቅር አላቸው:: ስለ ሃገሪቱና ሕዝቧ ፍቅር ሲሉ ለ100 ዓመታት በደብረ ዝቋላ መከራን ተቀብለዋል:: ምሕረትን ሲለምኑ ሥጋቸው አልቆ በአጥንታቸው ቁመው ነበርና ሃገራችን አሥራት ሆና ተሰጠቻቸው:: ስለዚህም ነው በሃገሪቱ ውስጥ ከ2,000 በላይ የጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳማትና አድባራት ዛሬም ድረስ ያሉት:: በ8ኛው ክ/ዘመን አካባቢ የተወለዱት አባታችን ያረፉት በ14ኛው መቶ ክ/ዘመን አካባቢ ነው:: ፍጥረታትን ሁሉ አዘው መጋቢት 5 ቀን ሲያርፉ ግሩማን መላእክት ገንዘው አካላቸውን ሠውረዋል:: ሥላሴን የተሸከመ አካላቸው በጐልጐታ ተቀብሯል የሚሉም አሉ:: "ሰላም ለመቃብሪከ ዘኢተከሥተ ለባዕድ:: ከመ መቃብሩ ለሙሴ ወልደ ዮካብድ:: ዜና መቃብሪከሰ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ጸማድ:: ቦ ዘይቤ በኢየሩሳሌም አጸድ:: ወቦ ዘይቤ ኀለወ በከብድ::" እንዲል:: የጻድቁ በዓል ጥቅምት 5 ቀን የሚከበረው ብዙ ጊዜ መጋቢት 5 ዐቢይ ጾም ውስጥ ስለሚውል ተውላጥ (ቅያሪ) ሆኖ ነው:: ቸር አምላክ ከጻድቁ ዋጋና በረከት ይክፈለን::🙏❤️ ††† መጋቢት 5 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት 1.አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ጻድቅ (አባ ገብረ ሕይወት) 2.ቅዱስ አባ ሰረባሞን (በምድረ ግብፅ ምንኩስናን ካስፋፉ ታላላቅ ቅዱሳን አንዱ) 3.አባ ግርማኖስ ጻድቅ (ሶርያዊ) 4.ቅድስት አውዶክስያ ሰማዕት (ከከፋ የኃጢአት ሕይወት ተመልሳ ለቅድስና የበቃች እናት) 5.ቅዱሳን ስምዖንና ሚስቱ አቅሌስያ (የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ወላጆች) ††† ወርሐዊ በዓላት 1.ቅዱስ ዼጥሮስ ሊቀ ሐዋርያት 2.ቅዱስ ዻውሎስ ሐዋርያ 3.ቅዱስ ዮሐኒ ኢትዮዽያዊ 4.ቅዱስ አሞኒ ዘናሒሶ ††† "ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል:: ጻድቅን በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል:: ማንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንዱ ቀዝቃዛ ውሃ ብቻ በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ እውነት እላቹሃለሁ ዋጋው አይጠፋበትም::" ††† (ማቴ. 10:41) ††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር ††† 👇JOIN ✅👇 SHARE ✅ @Maryam_Maryam2127 @Maryam_Maryam2127 @Maryam_Maryam2127

መድሀኔአለም💔🥺☦️
+1
መድሀኔአለም💔🥺☦️