fa
Feedback
ASTU Network ®️

ASTU Network ®️

رفتن به کانال در Telegram

🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁‍🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network

نمایش بیشتر
4 765
مشترکین
+724 ساعت
+1307 روز
+25330 روز
آرشیو پست ها
Model Avita NE14A2 8th generation battery hr - close to being direct Intel Celeron RAM: 4GB Storage: 128GB SSD ✅ Good for rea
+5
Model Avita NE14A2 8th generation battery hr - close to being direct Intel Celeron RAM: 4GB Storage: 128GB SSD ✅ Good for reading and simple tasks 💰 Price: DM DM: AVITA @Astu_marketplace

💁🏻‍♂ Stickers for sale! ON HAND! 👌 DM: Stickers @Astu_marketplace
+1
💁🏻‍♂ Stickers for sale! ON HAND! 👌 DM: Stickers @Astu_marketplace

ID Lost Name: Mesud Hassen ID.№: UGR/34936/16 DM: @AbuAbudy2808

Do you want stickers for your PC, phone, or anything else❓ We’ve got you covered! 🤗 WE ARE MAKING THE LAST ROUND OF STICKERS
+2
Do you want stickers for your PC, phone, or anything else❓ We’ve got you covered! 🤗 WE ARE MAKING THE LAST ROUND OF STICKERS FOR THE YEAR‼️ Order any sticker you want—choose from the samples we’ve posted on our channel, or send us your own photos and designs. 🔗: [Click Here] 🛃 Hurry and order now! DM: StickersJOIN US 👇 @Astu_marketplace

photo content

ID Lost Name: Firaol Lulu ID.№: UGR/34438/16 DM: @Samurai_fr

ፈተና እንዴት እየሄደ ነው❓ *Me: ምንም አይል... 🙂😁
ፈተና እንዴት እየሄደ ነው❓ *Me: ምንም አይል... 🙂😁

Anthropic AI በቀጣይ አመታት በAI ሊተኩ የሚችሉና የማይችሉ የስራ ዝርዝሮችን ይፋ አድርጓል። Jobs at Higher Risk from Al ⚫Management ⚫Business & Finance ⚫
Anthropic AI በቀጣይ አመታት በAI ሊተኩ የሚችሉና የማይችሉ የስራ ዝርዝሮችን ይፋ አድርጓል። Jobs at Higher Risk from Al ⚫Management ⚫Business & Finance ⚫Computer & Math ⚫Architecture & Engineering ⚫Life & Social Sciences ⚫Legal ⚫Education & Library ⚫Arts & Media ⚫Office & Administrative ⚫Sales ⚫Social Services Jobs Safer from Al ⚫Installation & Repair ⚫Construction ⚫Agriculture ⚫Transportation ⚫Production ⚫Protective Service ⚫Food & Serving ⚫Grounds Maintenance ⚫Personal Care ⚫Healthcare Support ⚫Healthcare Practitioners ✍️አሁን እየሰራችሁት ያላችሁት ስራ በAI የመሰራት እድል አለው? ሃሳባችሁን comment ላይ አጋሩን። @bighabesha_softwares

Name: Tsion Geletu I found your id on the road... DM me @NS_Nazu .
+1
Name: Tsion Geletu I found your id on the road... DM me @NS_Nazu .

Repost from MTJ DELIVERY
🔥The first round of registration has ended.🔥 MTJ Travel has completed the first round of registration for Adama University
🔥The first round of registration has ended.🔥 MTJ Travel has completed the first round of registration for Adama University students' transportation 🚚 service from Gbi to Addis Ababa (Autobustera, Mekenga, Airteya, Lamberet and Kaliti). Now the second round of registration has started. You can register in groups or individually. The number of vehicles is limited, so register early. It is 600 birr per person, excluding luggage. Also, if you want to travel outside Addis Ababa, for example, Hawassa, Shashemene, Arsi... just contact me and we will bring you a car. የመጀሪያው ዙር ምዝገባ አልቋል።MTJ Travel ከግቢ -ወደ አዲስ አበባ (አውቶብስተራ፣መገናኛ፣አየርጤና ፣ላምበረት እና ቃሊቲ) ለአዳማ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎት የመጀመሪያው ዙር ምዝገባ አጠናቋል። አሁን ሁለተኛ ዙር ምዝገባ ተጀምሯል። በግሩፕ ወይም በግል መመዝገብ ትችላላችሁ።ያሉን መኪኖች ውስን ስለሆኑ ቀድመው ይመዝገቡ። ለ1ሰው 600birr ነው ሻንጣን አይጨምርም። በተጨማሪም ከአድስአበባ ውጭ ጉዞ የምትፈልጉ ለምሳሌ ሀዋሳ፣ ሻሸመኔ፣ አርሲ...ሰብሰብ ብላቺሁ አናግሩኝ መኪና እናመጣላቹሃለን። ለበለጠ መረጃ 0976124455 0922218897 @M_Fatih2 ቻናሉን join ያድርጉ አዲስ ነገር ስንለቅ በቅድሚያ ይደርሳቹሃል። Channel https://t.me/ASTU_JAR_GROUP

📢 Official Notice: Clarification on Service Fees and Cost-Sharing Recently, misunderstandings have been spreading on social media regarding student cost-sharing payments. We would like to clarify the following points: ➡️ The current cost-sharing calculation is not a decision made by our university alone. It is a national policy set by the Ministry of Education (MoE) and applied in all public universities across Ethiopia. ➡️ Reviews with other universities, including Bahir Dar, Jimma, Arsi, and Selale Universities, confirmed that they all follow the same MoE directives and procedures and are operating under the same system as our institution. ➡️ Our university is only implementing the guidelines required by the Ministry of Education (MoE). ➡️ Because this is a nationwide policy, targeting ASTU specifically is inaccurate and misleading. We encourage all students to avoid spreading unverified information on social media. False or incomplete information can damage the reputation and dignity of our institution. ➡️ If you have any further questions or concerns, you are encouraged to raise them through the proper university structure and formal communication channels. Let us continue to act with professionalism, discipline, and respect while protecting the integrity and name of our institution. Thank you. ©️ ASTU Student's Union |➲| @ASTU_Network

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#የተማሪዎችድምጽ 📢 የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (ASTU) ተማሪዎች "ካፌ ለማይጠቀሙ" (Non-cafe) ተማሪዎች የሚከፈለው የምግብ ክፍያ እና የወጪ መጋራት (Cost-sharing) ስሌ
+1
#የተማሪዎችድምጽ 📢 የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (ASTU) ተማሪዎች "ካፌ ለማይጠቀሙ" (Non-cafe) ተማሪዎች የሚከፈለው የምግብ ክፍያ እና የወጪ መጋራት (Cost-sharing) ስሌት ላይ ከፍተኛ የአሰራር ግድፈትና የፋይናንስ ችግር እንዳለ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በፅሁፍ ቅሬታ አስገብተዋል። ተማሪዎቹ እንደገለጹት፤ ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ያልተቀበሉትን ገንዘብ እንደ ዕዳ በመመዝገብ ለከፍተኛ የገንዘብ ጫና እየዳረጋቸው ይገኛል። ተማሪዎቹ ጉዳዩን በዝርዝር ለማስረዳት የሚከተሉትን ነጥቦች አቅርበዋል። 1. በአንደኛ ሴሚስተር በፖርታል ላይ የተመዘገበው የወጪ መጋራት ዕዳ 15,000 ብር ነው። ሆኖም ተማሪዎች ከመስከረም እስከ ጥር ድረስ በድምሩ የተቀበሉት 12,800 ብር ብቻ ነው። በዚህም 2,200 ብር ሳይቀበሉ ዕዳ ተደርጎባቸዋል። 2. በሁለተኛው ሴሚስተር ፥ አሁንም በፖርታል ላይ 15,000 ብር ዕዳ ተመዝግቧል። ተማሪዎች እስካሁን (ከየካቲት እስከ ሚያዚያ) የተቀበሉት 9,000 ብር ብቻ ነው። ተማሪዎች አሁን የሚገኙት በግንቦት ወር ሲሆን፣ ዩኒቨርሲቲው የተለመደውን የ3,000 ብር ክፍያ ብቻ ልኮ ዝም የሚል ከሆነ በቀሪው ክፍያ ላይ ከፍተኛ ክፍተት ይፈጠራል። ተማሪዎቹ " በግንቦት ወር ዕዳው እንዲካካስልን 6,000 ብር ሊላክልን ይገባል " ይላሉ። አሁን ባለው አካሄድ ከፍተኛ የሆነ ገንዘብ ተማሪው እጁ ላይ ሳይደርስ በእዳ እንደሚያዝ ጠቁሙዋል። እጃቸው ላይ ሊደርስ የሚገባው ገንዘብ የት እንደሚደርስ ምንም እውቅና እንደሌላቸው አስረድተዋል። " ያልተጠቀምንበትን አንከፍልም " - ተማሪዎች ተማሪዎቹ እንደሚሉት፤ አንድ ተማሪ በዓመት ውስጥ በአማካይ ከ3,000 እስከ 6,000 ብር ያልተጠቀመበትን እና በእጁ ያልገባን ገንዘብ እንደ ዕዳ እንዲከፍል ይገደዳል። " ይህ ከፍተኛ የፋይናንስ ጉድለት እና የአሰራር ብልሹነት ነው "  ብለዋል። " ብዙ የድሃ ልጆች ባለንበት ሁኔታ ያልተጠቀምንበትን የመክፈል ግዴታ የለብንም " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ቅሬታቸውን ገልጸዋል። ይህንን ከፍተኛ የፋይናንስ ስሌት መዛባት በተመለከተ ለሚመለከተው የዩኒቨርሲቲው የስራ ሃላፊዎች ጥያቄ ቢያቀርቡም፣ እስካሁን መፍትሄ ለመስጠት ፍቃደኛ የሆነ አካል አለመኖሩን ተማሪዎቹ ጠቁመዋል። ተማሪዎቹ፦ - ትምህርት ሚኒስቴር እና የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር በወጪ መጋራት ስሌቱ ላይ አስቸኳይ ግምገማ እንዲያደርጉ። - በተማሪዎች ስም የሚመዘገበው ዕዳ ተማሪዎች በእጃቸው ከሚረከቡት ገንዘብ ጋር እኩል እንዲሆን። - ተማሪዎች ካልተጠቀሙበት የዕዳ ጫና ነጻ ሆነው ትምህርታቸውን እንዲያጠናቅቁ ምቹ ሁኔታ እንዲፈጠር ... ጥሪ አቅርበዋል። ቲክቫህ አትዮጵያ የተማሪዎቹን ቅሬታ ይዞ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮችን ለማነጋገር ተደጋጋሚ ጥረት አድርጓል። ይሁን እንጂ አመራሮቹ ለጊዜው ምላሽ አልሰጡም። የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር/አመራሮች የሚሰጡንን ምላሽ ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#የተማሪዎችድምጽ 📢 የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (ASTU) ተማሪዎች "ካፌ ለማይጠቀሙ" (Non-cafe) ተማሪዎች የሚከፈለው የምግብ ክፍያ እና የወጪ መጋራት (Cost-sharing) ስሌ
+1
#የተማሪዎችድምጽ 📢 የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (ASTU) ተማሪዎች "ካፌ ለማይጠቀሙ" (Non-cafe) ተማሪዎች የሚከፈለው የምግብ ክፍያ እና የወጪ መጋራት (Cost-sharing) ስሌት ላይ ከፍተኛ የአሰራር ግድፈትና የፋይናንስ ችግር እንዳለ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በፅሁፍ ቅሬታ አስገብተዋል። ተማሪዎቹ እንደገለጹት፤ ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ያልተቀበሉትን ገንዘብ እንደ ዕዳ በመመዝገብ ለከፍተኛ የገንዘብ ጫና እየዳረጋቸው ይገኛል። ተማሪዎቹ ጉዳዩን በዝርዝር ለማስረዳት የሚከተሉትን ነጥቦች አቅርበዋል። 1. በአንደኛ ሴሚስተር በፖርታል ላይ የተመዘገበው የወጪ መጋራት ዕዳ 15,000 ብር ነው። ሆኖም ተማሪዎች ከመስከረም እስከ ጥር ድረስ በድምሩ የተቀበሉት 12,800 ብር ብቻ ነው። በዚህም 2,200 ብር ሳይቀበሉ ዕዳ ተደርጎባቸዋል። 2. በሁለተኛው ሴሚስተር ፥ አሁንም በፖርታል ላይ 15,000 ብር ዕዳ ተመዝግቧል። ተማሪዎች እስካሁን (ከየካቲት እስከ ሚያዚያ) የተቀበሉት 9,000 ብር ብቻ ነው። ተማሪዎች አሁን የሚገኙት በግንቦት ወር ሲሆን፣ ዩኒቨርሲቲው የተለመደውን የ3,000 ብር ክፍያ ብቻ ልኮ ዝም የሚል ከሆነ በቀሪው ክፍያ ላይ ከፍተኛ ክፍተት ይፈጠራል። ተማሪዎቹ " በግንቦት ወር ዕዳው እንዲካካስልን 6,000 ብር ሊላክልን ይገባል " ይላሉ። አሁን ባለው አካሄድ ከፍተኛ የሆነ ገንዘብ ተማሪው እጁ ላይ ሳይደርስ በእዳ እንደሚያዝ ጠቁሙዋል። እጃቸው ላይ ሊደርስ የሚገባው ገንዘብ የት እንደሚደርስ ምንም እውቅና እንደሌላቸው አስረድተዋል። " ያልተጠቀምንበትን አንከፍልም " - ተማሪዎች ተማሪዎቹ እንደሚሉት፤ አንድ ተማሪ በዓመት ውስጥ በአማካይ ከ3,000 እስከ 6,000 ብር ያልተጠቀመበትን እና በእጁ ያልገባን ገንዘብ እንደ ዕዳ እንዲከፍል ይገደዳል። " ይህ ከፍተኛ የፋይናንስ ጉድለት እና የአሰራር ብልሹነት ነው "  ብለዋል። " ብዙ የድሃ ልጆች ባለንበት ሁኔታ ያልተጠቀምንበትን የመክፈል ግዴታ የለብንም " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ቅሬታቸውን ገልጸዋል። ይህንን ከፍተኛ የፋይናንስ ስሌት መዛባት በተመለከተ ለሚመለከተው የዩኒቨርሲቲው የስራ ሃላፊዎች ጥያቄ ቢያቀርቡም፣ እስካሁን መፍትሄ ለመስጠት ፍቃደኛ የሆነ አካል አለመኖሩን ተማሪዎቹ ጠቁመዋል። ተማሪዎቹ፦ - ትምህርት ሚኒስቴር እና የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር በወጪ መጋራት ስሌቱ ላይ አስቸኳይ ግምገማ እንዲያደርጉ። - በተማሪዎች ስም የሚመዘገበው ዕዳ ተማሪዎች በእጃቸው ከሚረከቡት ገንዘብ ጋር እኩል እንዲሆን። - ተማሪዎች ካልተጠቀሙበት የዕዳ ጫና ነጻ ሆነው ትምህርታቸውን እንዲያጠናቅቁ ምቹ ሁኔታ እንዲፈጠር ... ጥሪ አቅርበዋል። ቲክቫህ አትዮጵያ የተማሪዎቹን ቅሬታ ይዞ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮችን ለማነጋገር ተደጋጋሚ ጥረት አድርጓል። ይሁን እንጂ አመራሮቹ ለጊዜው ምላሽ አልሰጡም። የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር/አመራሮች የሚሰጡንን ምላሽ ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

Repost from Tikvah-University
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የካፌ አገልግሎት የማይጠቀሙ ተማሪዎች እየተከፈለን ያለው የምግብ ክፍያ እና የወጪ መጋራት ስሌት ከፍተኛ ልዩነት መኖሩን በጽሑፍ ለቲክቫህ ባስገቡት ቅሬታ ገልፀዋ
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የካፌ አገልግሎት የማይጠቀሙ ተማሪዎች እየተከፈለን ያለው የምግብ ክፍያ እና የወጪ መጋራት ስሌት ከፍተኛ ልዩነት መኖሩን በጽሑፍ ለቲክቫህ ባስገቡት ቅሬታ ገልፀዋል። "ዩኒቨርሲቲው ያልተቀበልነውን ገንዘብ በመመዝገብ ለከፍተኛ የገንዘብ እዳ ተጋልጠናል ሲሉ ተማሪዎቹ አስረድተዋል። ተማሪዎቹ ከመስከረም እስከ ጥር 2018 ዓ.ም ድረስ (1ኛ ሴሚስተር) በድምሩ 12,800 ብር ብቻ የተቀበሉ ሲሆን፤ በተማሪዎች ፖርታል ላይ የተመዘገበው የወጪ መጋራት ዕዳ 15,000 ብር እንደሆነ ያሳያል። በዚህም ያልተቀበሉትን 2,200 ብር ዕዳ ተደርጎባቸዋል። በ2ኛ ሴሚስተር (ከየካቲት ጀምሮ) በፖርታሉ ላይ 15,000 ብር ዕዳ ተመዝግቧል። የተቀበሉት ግን 9,000 ብር ብቻ ሲሆን፤ በግንቦት ወር ዕዳው ተስተካክሎ 6,000 ብር ሊላክልን ይገባል ብለዋል። "አንድ ተማሪ በዓመት በአማካይ ከ3,000 እስከ 6,000 ብር ያልተጠቀመበትንና በእጁ ያልገባን ገንዘብ እንደ ዕዳ እንዲከፍል መገደዱ ከፍተኛ የፋይናንስ ጉድለትና የአሰራር ብልሹነት ነው" ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል። "ያልተጠቀምንበትን የመክፈል ግዴታ የለብንም" ያሉት ተማሪዎቹ፤ በጉዳዩ ላይ ምላሽ ለማግኘት ለዩኒቨርሲቲው የሥራ ኃላፊዎች ጥያቄ ቢያቀርቡም፣ እስካሁን መፍትሔ ለመስጠት ፍቃደኛ የሆነ አካል አለመኖሩን ተማሪዎቹ ጠቁመዋል። ትምህርት ሚኒስቴር እና የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ጉዳያቸውን እንዲመለከትላቸው ተማሪዎቹ ጠይቀዋል። ቲክቫህ የተማሪዎቹን ቅሬታ ይዞ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮችን ለማነጋገር ተደጋጋሚ ጥረት አድርጓል። ይሁን እንጂ አመራሮቹ ምላሽ ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም። የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር/አመራሮች የሚሰጡንን ምላሽ ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል። @tikvahuniversity

Me after today's coding exam... ✍😮‍💨😏 LMAO 😅 .
Me after today's coding exam... ✍😮‍💨😏 LMAO 😅 .

#NonCafe The non-cafe issue is now being posted on major channels. Actually, it's an issue for all students. The concern reac
+1
#NonCafe The non-cafe issue is now being posted on major channels. Actually, it's an issue for all students. The concern reached major national news outlets like Tikvah Ethiopia, and they posted it on their official Facebook page. 🔗 Here is the link:
https://www.facebook.com/61588053582297/posts/pfbid02CKF9hnEx5zmG7gM3zMBovvMML5VxcXA9rARji7pVEf7JSygFc24FiS1mnpdSwExTl/
|➲| @ASTU_Network

🆕Great Opportunity #me_pass ዛሬ  አንድ አሪፍ እድል ይዤሄላችሁ መጥቻለሁ። አሁን እየሰራችሁ ያላችሁ በደንብ ትጠቀሙበታላችሁ። ✅ከዚህ በፊት ሰው invite ስታደርጉ per person 150 birr እያገኛችሁ እንዳለ ይታወቃል። ✅ ይህም ማለት ፦ 🎀10 ሰው invite ስታደርጉ 1500 birr 🎀20 ሰው invite ስታደርጉ 3000 birr ነበር እያገኛችሁ የነበራችሁት ፤ አሁን ግን ከዚህ የተሻለ አሪፍ እድል ስላዘጋጀው የ እድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ አሳስባለው። ✅ከታች የተቀመጠዉን criteria አማላለው ምትሉ በዉስጥ አናግሩኝ ። 1⃣.  በሳምንት ዉስጥ 15 ሰው invite ማድረግ የምትችሉ 2⃣.  ክፍያ 15 ሰው invite ካደረጋችሁ በዋላ 2500 ለመቀበል የምትስማሙ ☑NB: 15 ሰው በሳምንት ካልሞላችሁ invite ያደረጋችሁት ያህል በ 150 birr ተባዝቶ ይሰጣቹሃል፤ ምትጎዱት ነገር የለም። 🟥አይ እንደ መጀመሪያው እሰራለሁ ምትሉ ከሆነ በዉስጥ አንግሩኝ መስራት ትችላላችሁ። 🎀መስራት እፈልጋለሁ የምትሉ ከታች በማስቀምጥላችሁ username አናግሩኝ። 📱Username = @Swenib1✅ 📍Join us: @E_hubTech@E_hubTech

🤖 AI is everywhere 🤦🏻‍♂🤣 .
🤖 AI is everywhere 🤦🏻‍♂🤣 .

I am noticing some little campaign on the media that students are asking about the non-café issue. Stuff like the amount on the portal and what we’re receiving is different. In fact, we start asking this when the money is late and forget about it as soon as sth gets deposited into the account 😁. And everybody thinks the concerned body from the students’ side isn’t doing well, but that’s not the fact. YOU CAN’T JUDGE HAVING NO IDEA OF WHAT’S ACTUALLY HAPPENING. There were some tries, earlier and later and stuff... 👇I know this isn’t a satisfactory answer honestly, but it’s the answer someone gave to a student who asked about it from somebody we don’t actually know well. Just read it, this might be the reason. I didn’t say IT IS, but IT MIGHT BE. 🤷‍♂️
Btw ehen nger balfew teyken nber cost sharing betam ykog gizealt ena mn alu enant bagbum like migbu seratgnoch alu ena migbu temariwoch alu cafe megb sizegaj just lhulum new teknso aydelm selzi ymeskerme yetasebal ena dgmo esk sene mitasbew gc temariwoch eak sene selmikoyu new blew nber atgabi melse salalnber leloch gibiwoch lay endet endhonm lemetyk mokern nber gn that is same and this is dirwction is given from MoE directly they said..... Just they said ymikerew birr enant le memariya ena lemaderiya metkflut birr bezum beki selalhon esun like end subsidiary new mentkmew alu.... Alu new
|➲| @ASTU_Network

Good evening, third-year (2016 batch) students! 👋 If you have taken the photos of the 2016 C++ midterm or final exam, please send us the exam in any format you have to the account below. 🙏 📥 Here .