fa
Feedback
ስኬት Freshman 2019

ስኬት Freshman 2019

رفتن به کانال در Telegram

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام ስኬት Freshman 2019

کانال ስኬት Freshman 2019 (@siket_freshman_2019) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 20 415 مشترک است و جایگاه 9 691 را در دسته آموزش و رتبه 1 688 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 20 415 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 31 اوت, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 487 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 36 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 24.48% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.95% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 944 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 2 413 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 20 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 01 سپتامبر, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

20 415
مشترکین
+3624 ساعت
+6427 روز
+48730 روز
آرشیو پست ها
🥰ውድ ቤተሰቦች እስካሁን ውጤት አልተለቀቀም😣 🕰ዛሬ ከምሽቱ 6 ሰአት በኋላ ይለቀቃል ብለን እናስባለን፤ 🙌ዛሬ መተኛት የለም 😳 ወዲያውኑ እንደተለቀቀ እኛ ተከታትለን እናሳውቃቹሀለን 🤲ፈጣሪ ካለ ለሁላችሁም ያለምንም ችግር መልካም ውጤት ይሆንላቹሀል🙏 ✅ነገር ግን ምናልባት እንደባለፈው አመት የ ውጤት ስህተት መኖሩ ስለማይቀር ቅድሚያ እንዲታይ በፍጥነት ቅሬታ ማስገባት ቢኖርባችሁ እና እናንተ ማስገባትም ሆነ መሄድ ካልቻላችሁ አታስቡ እኛ ከነገ ጠዋትዐጀምረን ትምህርት ሚንስቴር ድረስ በመሄድ ቅሬታችሁን በ Onlineንም ሆነ በአካል እናስገባላቹሀለን፤ 🚨ወዲያውኑ እንደተለቀቀ ቅሬታችሁን በአካል የሚያስገቡላችሁን ስልክ እና የ ቴሌግራም Users Name  እናስቀምጥላቹሀለን  ያለምንም ሀሳብያለምንም ክፍያ በነፃ ያደርሱላቹሀል 🙌ማንኛውም ቅሬታ የሚያስገቡላችሁን ተማሪወች ለማግኘት ከቴች ባለው Link Request መላክ ትችላላችሁ👇

ለ2019 የትምህርት ዘመን የሪሚዲያል ተማሪዎች ቅበላ እንደሚኖር የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አረጋግጠዋል። ይሁን እንጂ በ2019 ዓ.ም ወደ ሪሚዲያል ፕሮግራም የሚገቡ ተማሪዎች እንደቀ
ለ2019 የትምህርት ዘመን የሪሚዲያል ተማሪዎች ቅበላ እንደሚኖር የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አረጋግጠዋል። ይሁን እንጂ በ2019 ዓ.ም ወደ ሪሚዲያል ፕሮግራም የሚገቡ ተማሪዎች እንደቀደሙት ዓመታት ብዙ እንደማይሆን ገልፀዋል። "ዘንድሮ ካለፉት ዓመታት ውጤት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ተማሪ ቁጥር ወደ ዩኒቨርሲቲ ያለፈ በመሆኑ የምንቀበለው የሪሚዲያል ተማሪ ቁጥር ይቀንሳል" ሲሉ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። ምን ያህል ተማሪ ወደ ፕሮግራሙ ይገባል የሚለው ግን አጠቃላይ የውጤቱ ሥራ ከተጠናቀቀ በኋላ የመቁረጫ ነጥቡ ወደፊት የሚገለፅ ይሆናል ብለዋል። @Entrance_Exam_Result_Group @Entrance_Exam_Result_Group @Entrance_Exam_Result_Group

|| የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወደ ፈተና ማዕከል ከመግባት ጋር በተያያዘ የዲሲፕሊን ችግር የተገኘባቸው 265 ተማሪዎች ከፈተናው
|| የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወደ ፈተና ማዕከል ከመግባት ጋር በተያያዘ የዲሲፕሊን ችግር የተገኘባቸው 265 ተማሪዎች ከፈተናው እንዲባረሩ ተደርጓል። ከኮምፒውተር ፈተና አሰጣጡ ጋር በተያያዘ Irregularities ጉዳያቸው እየታየ የሚገኙ ተማሪዎችም አሉ። ዘንድሮ በኦንላይን ፈተናው ከወሰዱ 18.37% ተማሪዎች አልፈዋል፤ በወረቀት ከተፈተኑት ውስጥ 4.2% አልፈዋል። ዘንድሮ በኦንላይን ፈተናው የወሰዱ ተማሪዎች በአጠቃላይ 60 በመቶ አካባቢ ነበር። በሚቀጥለው ዓመት ፈተናውን ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ዕቅድ ይዘናል። @tikvahuniversity

#National_Exam_Result የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት፦ ተፈጥር ሳይንስ ወንድ - 591.6 ኦዳ ልዩ አዳሪ ት/ቤት (አዳማ) ሴት - 583 አገው ምድር
#National_Exam_Result የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት፦ ተፈጥር ሳይንስ ወንድ - 591.6 ኦዳ ልዩ አዳሪ ት/ቤት (አዳማ) ሴት - 583 አገው ምድር ት/ቤት (እንጅባራ) ማኅበራዊ ሳይንስ ወንድ - 576.2 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ት/ቤት ሴት - 569.1 ቦሌ ሱፐር ሆሊሴቪየር ት/ቤት @Entrance_Exam_Result_Group @Entrance_Exam_Result_Group @Entrance_Exam_Result_Group

#National_Exam_Result | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እ
#National_Exam_Result | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላ እና ቅበላ ካደረጉ በኋላ ሌሎቹም ዩኒቨርሲቲዎች ቶሎ ጥሪ እንዲያደርጉ እየሠራን ነው። መስከረም 05/2019 ዓ.ም ትምህርት ይጀመር የሚለውን ለመጠበቅ እንፈልጋለን። @tikvahuniversity

#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ ያስተላልፋል። @tikvahethiopia
#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ ያስተላልፋል። @tikvahethiopia

👆ይህ ከላይ የምትመለከቱት ያለፈው አመት ማለትም  የ2017  ዓ.ም  የ ሪሚዲያል ውጤት በተለቀቀበት ሰዓት Tikvah University የለቀቀው ነው። ✅ከ ትክክለኛ የየቲክቫህ ዩኒቨርስቲ  ፔጅ ቀጥታ Forward የተደረገ ነው አይታችሁ እንድታረጋግጡት ፤ ሁላችሁም በራሳችሁ ለማመን እና ለማረጋገጥ ከላይ ያያዝነውን ሄዳችሁ ተመልከቱት👆 🙌እንደምትመለከቱት  Remedial ውጤት በ Website  ብቻ እንጂ በ Telegram Bot እና SMS አይለቀቅም 🙅‍♂️  የ12 ኛ ክፍል ውጤት ብቻ ነው  ከ ዌብሳይት በተጨማሪ በ Bot እና SMS የሚለቀቅው፤ ‼️የጥንቃቄ መልእክት ለእናንተ ከሰሞኑን  በተለያዩ የ Telegram ቻናሎች ይሄው የሚለቀቅበት Bot በማለት እያሰራጩ ይገኛል⚠️  🙌ነገር ግን እውነታው የሪሚዲያል ውጤት በBot ተለቆ የማያውቅ መሆኑ ነው። 🚨አስተውሉ  የምትነኳቸው እያንዳነዱ  ቦት ከትክክለኛ ት/ሚንስቴር የተለቀቁ መሆናቸውን ሳታረጋግጡ መክፈትም ሆነ መረጃችሁን መላክ የለባችሁም🙅‍♂️። 🙌እንዲሁም አንዳንዶቹ ደግሞ ውጤት የሚለቀቅበት በማለት እራሳቸው የሰሯቸውን  ዌብሳይቶችን በመላክ ከወዲሁ ሙሉ መረጃችሁን አስገቡ በማለት ከት/ሚንስቴር እውቅና ውጭ❌ የሆኑ ስራወችን እየሰሩ ይገኛሉ፤ 🚨በርካታ ተማሪወች የነካቹሀቸው ቦቶች እና ዌብሳይቶች ትክክለኛነት እና በእነሱ ላይ ሊያመጡት የሚችሉትን ጉዳቶች እያስተዋላችሁ አይደለም🛑 🎯በአጭሩ የዚህ አመት የሚሆነው ባይታወቅም  ባለፈው አመት የRemedial ውጤት የሚለቀቀው በ Website ብቻ ነው  ፤🌐ዌብሳይቱም ውጤት በሚለቀቅበት ጊዜ አብሮ የሚለቀቅ ይሆናል በዚህ 🙌 👆ከላይ ያያዝነውን የTikvah University ፖስት በደምብ ተመልከቱና እውነታውን  እኛ ሳንላችሁ በሰራሳችሁ መረዳት  ትችላላችሁ። 🔰ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ሁሉ አድርሷቸው 🌐ለፈጣን እና ታማኝ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት👇 @Siket_Academy_Official @Siket_Academy_Official @Siket_Academy_Official

#RemedialResult በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል (የማካካሻ) ትምህርታቸውን የተከታተሉ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል። የሪሚዲያል ተማሪዎች በኦንላይን አድራሻ https://result.ethernet.edu
#RemedialResult በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል (የማካካሻ) ትምህርታቸውን የተከታተሉ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል። የሪሚዲያል ተማሪዎች በኦንላይን አድራሻ https://result.ethernet.edu.et ውጤታቸውን እየተመለከቱ ይገኛሉ። 76,790 የሪሚዲያል ተማሪዎች ከግንቦት 25-30/2017 ዓ.ም የተሰጠውን የሪሚዲያል ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና እንደወሰዱ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል። ከፈተናው ውጤታ ጋር በተያያዘ አንዳንድ ተማሪዎች በተወሰኑ የትምህርት አይነቶች ላይ Disqualified ስለመባላቸውና በዛም ምክንያት የሚያስፈልገውን ውጤት ማግኘት እንዳልቻሉ ለቲክቫህ ገልፀዋል። ከዚህ ጋር በተያያዘ የሚመለከታቸውን አካላት ለማነጋገር ጥረት እናደርጋለን። @tikvahuniversity

#Remedial_Result_Update 💬በተደጋጋሚ በውጥ መስመር በጠየቃችሁን መሰረት ትምህርት ሚኒስቴር ቢሮ ድረስ በአካል በመሄድ ለማጣራት ሞክረን ነበር፤ ዋና ዳይሬክተሩን በአካል ማግኘት ባንችልም  ሌሎች ያገኘናቸውን የመስሪያ ቤት ሰራተኞች ስለጉዳዩ የሚያውቁት ነገር እንዳለ በጠየቅናቸው መሰረት እርግጠኛ በዚህ ቀን ይወጣል ብለን ደፍረን መናገር ባንችልም ነገር ግን አሁን ሚንስቴር መስሪያቤቱ ሁሉንም የሀገር አቀፍ ፈተናወች የ12ኛ ክፍልንም ጨምሮ ሰብስቦ ጨርሶ ወደ ፈተና እርማት ገብቷል ታርመው ያለቁም አሉ ሲሉ ምላሽ ሰጠውናል ይህም ማለት ከንግግራቸው በተረዳነው መሰረት ሁሉም ሀገር አቀፍ ፈተናወች ታርመው እንዳለቁ ወዲያውኑ የሪሚዲያል ውጤት እንደሚለቀቅ ነው።የፈተና እርማቱ ደግሞ አብዛኛው በOnline ስለሆነ ብዙ ጊዜ አይወስድም፤🙌ይህ የሚያሳየውም በአጭር ጊዜ ውስጥ የሪሚዲያል ውጤት ይፋ እንደሚደረግ ነው። 📢ለፈጣን እና ታማኝ ትምህርታዊ መረጃወችን ለማግኘት 👇 @Siket_Academy_Official @Siket_Academy_Official @Siket_Academy_Official

#Remedial_Result_Update 💬በተደጋጋሚ በውጥ መስመር በጠየቃችሁን መሰረት ትምህርት ሚኒስቴር ቢሮ ድረስ በአካል በመሄድ ለማጣራት ሞክረን ነበር፤ ዋና ዳይሬክተሩን በአካል ማግኘት ባንችልም  ሌሎች ያገኘናቸውን የመስሪያ ቤት ሰራተኞች ስለጉዳዩ የሚያውቁት ነገር እንዳለ በጠየቅናቸው መሰረት እርግጠኛ በዚህ ቀን ይወጣል ብለን ደፍረን መናገር ባንችልም ነገር ግን አሁን ሚንስቴር መስሪያቤቱ ሁሉንም የሀገር አቀፍ ፈተናወች የ12ኛ ክፍልንም ጨምሮ ሰብስቦ ጨርሶ ወደ ፈተና እርማት ገብቷል ታርመው ያለቁም አሉ ሲሉ ምላሽ ሰጠውናል ይህም ማለት ከንግግራቸው በተረዳነው መሰረት ሁሉም ሀገር አቀፍ ፈተናወች ታርመው እንዳለቁ ወዲያውኑ የሪሚዲያል ውጤት እንደሚለቀቅ ነው።የፈተና እርማቱ ደግሞ አብዛኛው በOnline ስለሆነ ብዙ ጊዜ አይወስድም፤🙌ይህ የሚያሳየውም በአጭር ጊዜ ውስጥ የሪሚዲያል ውጤት ይፋ እንደሚደረግ ነው። 📢ለፈጣን እና ታማኝ ትምህርታዊ መረጃወችን ለማግኘት 👇 @Siket_Academy_Official @Siket_Academy_Official @Siket_Academy_Official

🗓የ 2018 ዓ.ም የ 12ኛ ክፍል እና የ ሪሚዲያል ውጤት መቼ ይፋ ይደረጋል❓ 🚫ሁላችሁም በተሳሳተ መረጃ አትረበሹ🙌 📆ያለፉት 3 አመታትን ውጤት የተለቀቁበትን ጊዜወች ስንመለከት የ ሪሚዲያል 2015 እና 2016 ፈተናውን ከተሰጠበት ቀን ከ 16 ቀናቶችን በኋላ የተለቀቀ ሲሆን በ2017 ደግሞ ፈተናው ከተሰጠበት ከ45 ቀናት(1ወር ከ15 ቀን)  በኋላ ነው የተለቀቀው። 📍የ 2018 ዓ.ም ደግሞ ፈተናው ከተሰጠ 50 ቀናቶች ያለፉት ሲሆን እስካሁን ትምህርት ሚንስተር ምንም ያለው ነገር የለም🙅‍♂️ ✅የ12ኛ ክፍልን ስንመለከት ደግሞ ባለፉት አመታት እንደተደረገው በ ጷግሜ ወር መጀመርያ ላይ ይለቀቃል ተብሎ ይጠበቃል። 🙌 የዚህ አመት የ Remedial ውጤት የዘገየበት ምክንያት የ 12ኛ ክፍል ፈተና ከዚህ በፊት ከነበሩት የበለጠ በበርካታ ዙር በመሰጠቱ ምክንያት ብዙ ቀናቶችን በመውሰዱ እንዲሁም በተጨማሪ አሁንም ገና በትግራይ ክልል በወረቀት ያልተፈተኑ ተማሪወች እየተፈተነ ስለሆነ ነው እስካሁን የዘገየው🤷‍♂️ 📜የ 12ኛ ክፍል ፈተና ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ እንዳለቀ በአጭር ቀናቶች ውስጥ የሪሚዲያል  ውጤት እንደሚለቀቅ ይጠበቃል በተጨማሪም የ 12ኛ ክፍል ውጤትም ከአዲስ አመት በፊት እንደሚለቀቅ ይጠበቃል 🙌 🔇በየሚዲያው በሚለቀቁ ሀሰተኛ መረጃወች ሳትረበሹ  ክረምታችሁን በአግባቡ ተጠቀሙበት። 🗣ብዙወቻችሁ ልባችሁ ረግቶ  ተረጋግቶ መቀመጥ እንዳልቻላችሁ እናውቃለን ነገር ግን ሁሉም ነገር የሚሆነው በፈጣሪ ፍቃድ ነውና ሁላችሁም በየ እምነታችሁ  ፀሎት አድርጉ🤲 ፈጣሪ ምንም የሚሳነው ነገር የለምና ሁላችሁም የምትልጉት ነገር ይሆንላቹሀል🙏 🚨ውጤት የሚለቀቅበትን ቀን እንዲሁም ሲለቀቅ ወዲያውኑ ትክክለኛ መረጃ እናደርሳቹሀለን🙌 🔊እንዲሁም ውጤት በተለቀቀበት ጊዜ እጅግ ከፍተኛ የ Network መጨናነቅ ስለሚኖር😣 እዚሁ ቻናል ላይ ልክ እንደ እናንተ የነበሩ በርካታ በጎ ፈቃደኛ የፍሬሽማን  ተማሪወች Connection ለሚያስቸግራችሁ ውጤታችሁን ለማየት እና የፈለጋችሁትን ጥያቄወች ሊመልሱላችሁ ዝግጁ ሆነው ይጠብቋችኋል🙋‍♂️ 📢ለፈጣን እና ታማኝ ትምህርታዊ መረጃወችን ለማግኘት 👇 @Siket_Academy_Official @Siket_Academy_Official @Siket_Academy_Official

Online Exam ለምትፈተኑ የ12 ኛ እና Remedial ተማሪወች ይሄንን ይመስላል Stepው Username እና Password ከ ዩኒቨርስቲያችሁ ትወስዳላችሁ 👉@Model_Exam

Educational የሆነ ቻናል እና ጉሩፕ መግዛት ሚፈልጉ Dm me! @FARAJJO

የመጨረሻው ጊዜ ለመጀመር አሁን ነው። ፈተናውን “ቁጭ” ብለው መጠበቅ አሁን ያለንን ጊዜ ማጥፋት። እቅዶች በወረቀት ላይ ብቻ ይቆያሉ፣ ተግባራዊ ልምምድ ይቀራል። ከዛ፣ ሲደርስ “ስከአሁን ለምን አልጀመርኩም?” የሚል ጭንቀት ይዝሃል። የቅርብ ዓመታት ውጤት ዝቅተኛ ነው (ብዙዎች ከ50% እንኳን አላለፉም)። ጊዜ ይቀንሳል፣ የተማሪከው ግን ትንሽ ይሆናል። ይህ የራስ እምነትን ያሳጣል፣ የዩኒቨርሲቲ ተስፋን ይቀንሳል። የ12ኛ ክፍል ፈተናን ለመጀመር አሁን ነው ግዜ። ዛሬ ጀምር – የዩኒቨርሲቲ ተስፋህ እውን ይሆን ዘንድ። 👉 አሁን ጀምር፡ ለመመዝገብ @ModelTutorbot ተጠቀሙ!

Get Up Your Future Is Waiting..😂

የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘና
+1
የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በሌላ በኩል ፦ - የሬሜዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ/ም - የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም - የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) ከሃምሌ 29 እስከ ሃምሌ 30 ቀን 2018 ዓ/ም - የመሰረታዊ የንባብና የስሌት ክህሎት ምዘና ጥናትና ምርምር መረጃ መሰብሰብ ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ/ም ይሰጣል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሚያዚያ 16 ቀን 2018 ዓ.ም

እያንዳንዱ ሳምንት አንድ አዲስ እድል ነው። ትላንትና ያልተሳካልህ ነገር፣ ያላጠናከው ክፍል፣ ያመነታህበት ጥያቄ — ሁሉም ትላንትና ነው። ዛሬ ግን አዲስ ሳምንት ነው። እያንዳንዱ ሰኞ እንደገና የመጀመር ፈቃድ ይዞ ይመጣል። ስህተቶችህን ትተህ ወደፊት ለመራመድ አዲስ እድል ተመልከት ። · ያለፈው ሳምንት ባልተሳካልህ በዚህ ሳምንት ልትሻሻል ትችላለህ። · ትናንት ባላነበብከው ገጽ ዛሬ ልትጀምር ትችላለህ። · ባለፈው ሳምንት ያልቻልከውን ኮንሰፕት በዚህ ሳምንት ልትረዳው ትችላለህ። ሳምንቱ አልተጠናቀቀም። ገና ብዙ ቀናት አሉ። እያንዳንዱ ቀን አንድ ትንሽ ድል ማስመዝገብ ትችላለህ። አላማህን አላሳካሁም ብለህ አትበል። ገና ሳምንቱ አልተጠናቀቀም። ዛሬ አዲስ እድል ነው። ተጠቀምበት። እያንዳንዱ ሳምንት አንድ አዲስ ጅምር ነው። አላማህ ያው ነው። መንገዱን ቀጥል። 👉 የጥናት ጥረትህን ወደ ከፍተኛ ውጤት መቀየር ከፈለክ፣ @ModelExamSupport በቀጥታ መልእክት ላክለት።

ስልታዊ ስራ ውጤታማነትን ያሳድጋል። ብዙ መስራት ብቻ በቂ አይደለም። አንድ ተማሪ 10 ሰዓት ያጠናል። ሌላው 3 ሰዓት ብቻ ያጠናል። ግን ሁለተኛው ከፍተኛ ውጤት ያመጣል። ለምን? ምክንያቱ ስልታዊ ስራ ነው። ስልታዊ ስራ ማለት፡- · ጊዜህን በማያስፈልግ ነገር ሳያጠፋ በሚጠቅም ነገር ላይ ማዋል · ከመጽሐፍ አንስቶ እስከ መጨረሻ ሳትደክም በተዘጋጀ መንገድ መሄድ · እያንዳንዱን ጥያቄ ከመልስ ባሻገር "ለምን?" የሚለውን ማወቅ ዛሬ ጊዜህን በስልታዊ ስራ ጀምር። ውጤቱ ይከተላል። 👉 ለመመዝገብ @ModelTutorbot ተጠቀሙ!

photo content

የዕለት ተዕለት ጥረት የረጅም ጊዜ ውጤት ምስጢር ነው። ብዙዎች ትልቅ ውጤት ለማግኘት አንድ ትልቅ ነገር ያስፈልጋል ብለው ያስባሉ። አንድ ወር የሚቆይ ጥናት። አንድ ውድ መጽሐፍ። አንድ ምስጢራዊ ዘዴ። ነገር ግን እውነቱ የተለየ ነው። ውጤት የሚመጣው ከትልቅ ነገር ሳይሆን ከትንሽ ነገር ነው። በየቀኑ ከምትሰራው ትንሽ ጥረት። · በየቀኑ 50 ጥያቄዎች · በየቀኑ 1 unit አጭር ማስታወሻ · በየቀኑ 1 ሰዓት ትኩረት ማረግ እነዚህ ቀላል የሚመስሉ ነገሮች ሲደጋገሙ ወደ ማይታመን ውጤት ይለወጣሉ። ለምን? ምክንያቱም ተከታታይነት ኃይል አለው። አንድ ቀን 500 ጥያቄ መስራት ከባድ ነው። ግን በየቀኑ 50 ጥያቄ መስራት ቀላል ነው። እና በአንድ ወር ውስጥ 1500 ጥያቄ ማለት ነው። ይህ ነው ምስጢሩ። ትልቁ ውጤት ከትንሽ ተከታታይ ጥረት ይመጣል። አሁን አንተ በዚህ መንገድ እየሄድክ ነው? ወይስ አሁንም አንድ ትልቅ ነገር ትጠብቃለህ? የእኛ ቻናል የተዘጋጀው ትንሽ ጥረትህን በየቀኑ እንድትገነባ ለመርዳት ነው። ጥያቄዎች፣ አጭር ማስታወሻዎች፣ እና ማብራሪያዎች በቀጥታ ታገኛለህ። 👉 ይህን የዕለት ተዕለት ጉዞ ከሜጋ ROOM ጋር ለመጀመር እዚህ ይጫኑ፡ @ModelTutorbot ትልቅ ውጤት በአንድ ቀን አይመጣም። ᴊᴏɪɴ ᴏᴜʀ ᴏꜰꜰɪᴄɪᴀʟ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ @Model_Exam @Model_Exam