Bashewam Primary & Junior School 1-8
رفتن به کانال در Telegram
2 748
مشترکین
+124 ساعت
+57 روز
+4330 روز
آرشیو پست ها
🔆🔆🔆🔅🔅🔅🔅🔆🔆🔆🔅🔆🔆✍️ባሽዋም ት/ቤት ከግንቦት 19-22/2017ዓ.ም ባሉት ቀናት ዉስጥ በተለይ በተጕዳኝ የት/ዘርፍ የላቀ ተሳትፎ ላደረጉ እዉቅና ለመስጠት በያዘው መርሀ-ግብር መሰረት ዛሬ በቀን 20/09/2017ዓ.ም እዉቅናዎች ተሰጥተዋል::
👉የተሰጡ እዉቅናዎች:-
✅የላቀ ተሳትፎ ላደረጉ የክበባት ተጠሪ-
መምህራን እና ተማሪዎች::
✅Unity for-success በሚል ስያሜ
Allways on Friday Reflection
day በሚል መርህ በወጣዉ
ፕሮግራም መሰረት በትጋት እና በብቃት
የማጠናከሪያ ትምህርት(Tutorial Class)ሲያስተምሩ
ለነበሩ ተማሪዎች::
✅ በሳይንስ እና ቴክኖልጅ የፈጠራ ሥራ
ዉድድር ከወረዳ ት/ጽ/ቤት እስከ
አዲስ አበባ አስተዳደር ት/ጽ/ቤት
ድረስ ተውዳድረው ለተሽለሙ
ተማሪዎች እና መ/ራን::
✅ በጥያቄ እና መልስ ዉድድር አሽናፊ
የሆኑ ተማሪዎች የዉቅና ሰርተፍከት
ተበርክቷል::
+1
ለ8ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ::
ዛሬ ግንቦት 20/2017 ዓ.ም የ 8 ክፍል የከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና በሰላም የተጠናቀቀ መሆኑን እየገልፅን ግንቦት 21እና 22/2017 ዓ.ም ሚንስትሪ ከሚፈተኗቸዉ ዉጪ ያሉትን የት/ዓይነቶች የሚፈተኑና የሞዴል ጥያቄዎችን ከመምህራን ጋር የሚሰሩ ስለሆነ ወደ ት/ቤት እንዲልኳቸዉ እናሳስባለን::
ለ8ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ::
ዛሬ ግንቦት 20/2017 ዓ.ም የ 8 ክፍል የከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና በሰላም የተጠናቀቀ መሆኑን እየገልፅን ግንቦት 21እና 22/2017 ዓ.ም ሚንስትሪ ከሚፈተኗቸዉ ዉጪ ያሉትን የት/ዓይነቶች የሚፈተኑና የሞዴል ጥያቄዎችን ከመምህራን ጋር የሚሰሩ ስለሆነ ወደ ት/ቤት እንዲልኳቸዉ እናሳስባለን::
Repost from Addis Ababa Education Bureau
በነገው ዕለት መደበኛው የመማር መስተማር ስራ የሚቀጥል መሆኑን እናሳውቃለን
(ግንቦት 19/2017 ዓ.ም)
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
