es
Feedback
Bashewam Primary & Junior School 1-8

Bashewam Primary & Junior School 1-8

Ir al canal en Telegram

Bashewam School Grade 1-8

Mostrar más
2 748
Suscriptores
+124 horas
+57 días
+4330 días
Archivo de publicaciones
photo content
+8

photo content
+8

photo content
+7

photo content
+7

photo content
+6

photo content
+6

photo content
+8

photo content
+4

🔆🔆🔆🔅🔅🔅🔅🔆🔆🔆🔅🔆🔆✍️ባሽዋም ት/ቤት ከግንቦት 19-22/2017ዓ.ም ባሉት ቀናት ዉስጥ በተለይ በተጕዳኝ የት/ዘርፍ የላቀ ተሳትፎ ላደረጉ እዉቅና ለመስጠት በያዘው መርሀ-ግብር መሰረት ዛሬ በቀን 20/09/2017ዓ.ም እዉቅናዎች ተሰጥተዋል:: 👉የተሰጡ እዉቅናዎች:- ✅የላቀ ተሳትፎ ላደረጉ የክበባት ተጠሪ-       መምህራን እና ተማሪዎች:: ✅Unity for-success በሚል ስያሜ      Allways on Friday Reflection            day በሚል መርህ በወጣዉ    ፕሮግራም መሰረት በትጋት እና በብቃት    የማጠናከሪያ ትምህርት(Tutorial Class)ሲያስተምሩ        ለነበሩ ተማሪዎች:: ✅ በሳይንስ እና ቴክኖልጅ የፈጠራ ሥራ      ዉድድር ከወረዳ ት/ጽ/ቤት እስከ           አዲስ አበባ አስተዳደር ት/ጽ/ቤት      ድረስ ተውዳድረው ለተሽለሙ      ተማሪዎች እና መ/ራን:: ✅ በጥያቄ እና መልስ ዉድድር አሽናፊ          የሆኑ ተማሪዎች የዉቅና ሰርተፍከት      ተበርክቷል::

ለ8ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ:: ዛሬ ግንቦት 20/2017 ዓ.ም የ 8 ክፍል የከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና በሰላም የተጠናቀቀ መሆኑን እየገልፅን ግንቦት 21እና 22/2017 ዓ.ም ሚንስትሪ ከሚፈተ
+1
ለ8ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ::    ዛሬ ግንቦት 20/2017 ዓ.ም የ 8 ክፍል የከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና በሰላም የተጠናቀቀ መሆኑን እየገልፅን ግንቦት 21እና 22/2017 ዓ.ም ሚንስትሪ ከሚፈተኗቸዉ ዉጪ ያሉትን የት/ዓይነቶች የሚፈተኑና የሞዴል ጥያቄዎችን ከመምህራን ጋር የሚሰሩ ስለሆነ ወደ ት/ቤት እንዲልኳቸዉ እናሳስባለን::

ለ8ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ::    ዛሬ ግንቦት 20/2017 ዓ.ም የ 8 ክፍል የከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና በሰላም የተጠናቀቀ መሆኑን እየገልፅን ግንቦት 21እና 22/2017 ዓ.ም ሚንስትሪ ከሚፈተኗቸዉ ዉጪ ያሉትን የት/ዓይነቶች የሚፈተኑና የሞዴል ጥያቄዎችን ከመምህራን ጋር የሚሰሩ ስለሆነ ወደ ት/ቤት እንዲልኳቸዉ እናሳስባለን::

በነገው ዕለት መደበኛው የመማር መስተማር ስራ የሚቀጥል መሆኑን እናሳውቃለን (ግንቦት 19/2017 ዓ.ም) መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaeb
በነገው ዕለት መደበኛው የመማር መስተማር ስራ የሚቀጥል መሆኑን እናሳውቃለን (ግንቦት 19/2017 ዓ.ም) መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc