fa
Feedback
𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌

𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌

رفتن به کانال در Telegram

𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌: offers a massive library of past exams and concise note for all grade levels in all subjects.

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌

کانال 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌 (@etmathsnetwork) در بخش زبانی انگلیسی بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 21 903 مشترک است و جایگاه 9 041 را در دسته آموزش و رتبه 19 479 را در منطقه الهند دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 21 903 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 25 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 635 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -9 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.31% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.53% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 8 171 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 2 526 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 30 است.
  • علایق موضوعی: محتوا بر موضوعات کلیدی مانند grade, semester, thanks, feb/2016, feb/2017 تمرکز دارد.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌: offers a massive library of past exams and concise note for all grade levels in all subjects.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 26 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

21 903
مشترکین
-924 ساعت
-967 روز
+63530 روز
آرشیو پست ها
Repost from Smartstudy Stream
🍃🍂Textbooks based on: 🍂🍃 ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
            💥Old CURRICULUM
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
💥New CURRICULUM
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

🌀በአዲስ አበባ የ2018 ት/ት ዘመን ካላንደር 🔹 የ2018 ትምህርት ዘመን የነባር እና የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 01 እስከ ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን ካላንደሩ ያሳያል። 🔹
+2
🌀በአዲስ አበባ የ2018 ት/ት ዘመን ካላንደር 🔹 የ2018 ትምህርት ዘመን የነባር እና የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ
ከሐምሌ 01 እስከ ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን ካላንደሩ ያሳያል።
🔹የ2018 ትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ቀን
መስከረም 05/2018 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑ ተገልጿል።
𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌

☀️☀️ ✨✨Updates✨✨☀️☀️ 🎉 Addis Ababa Grade 6 Regional Exam Results are OUT! 🎉 🔗 Check your result now using this link: 👉 ht
☀️☀️ ✨✨Updates✨✨☀️☀️ 🎉 Addis Ababa Grade 6 Regional Exam Results are OUT! 🎉 🔗 Check your result now using this link: 👉 https://aa6.ministry.et/#/result Enter your registration number and first name. Or alternatively 👉@MinistryResultQMTBOT Good luck everyone! 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌

🔹በአ.አ ከተማ የ6ተኛ ክፍል ፈተና ውጤት መች ይፋ ይደረጋል? የተፈታኞች ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡ 🔹በአ.አ ከተማ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት ስንት ነው? የአዲስ አበባ
🔹በአ.አ ከተማ የ6ተኛ ክፍል ፈተና ውጤት መች ይፋ ይደረጋል?
የተፈታኞች ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡
🔹በአ.አ ከተማ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት ስንት ነው?
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በሃላ ይፋ ይደረጋል።
𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌

Unless something unexpected happens, the Grade 6 regional exam results will likely be released today. You’ll be able to see your results by using your registration number and first name.  At the moment, school administrators have access to the results via their secure login to see how many students passed.  We’ll share the link with you shortly to let you know when the results are out. We’ll share the link with you soon to see when it’s published. 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌

#AddisAbaba Breaking News Grade 6 Students' result .... Loading....

🎁 Maths EUEE Entrance Exam 2017 🍭Round One 💠 በከፍተኛ ጥራት (with High quality) 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌

Wachamo University Hijab Ban Threatens 12th Grade Exam 🚨 Hadya Zone Wachamo University has made a troubling decision 😔 just hours before the 12th-grade national exam. According to Harun Media, students reported being told,
"If you do not remove your Hijab, you cannot take the exam scheduled for tomorrow."
This policy effectively prevents students from participating in an exam they have prepared for over 12 years. This last-minute move unfairly targets students’ religious identity and puts their hard work at risk. It is urgent that the authorities intervene to resolve this issue promptly 🙏. Wachamo University, which claims to promote inclusivity, has instead shown a lack of respect for diversity—an unfortunate and shameful stance 👎. #EducationForAll #DiversityMatters

🌟 Special Message for 2025 AY🌟 To All Grade 12 Students Taking Secondary School Leaving Certificate Examination: • 👌Your performance on the exam will have a significant impact on your future opportunities. • 🤔Remember, you've come this far, and you can achieve anything you set your mind to. • 👀We know there's a lot of pressure with the past results and the negative chatter around it. But remember, those were different students facing different challenges. You have the power to shape your own destiny. • 🌟 This is your time to shine! It's like running a race - just because someone stumbled before doesn't mean you will too. • 👁Stay focused, stay positive, put in the work, and give it your best shot. Success is within reach if you put in the effort.🌟🎓 🍀 Good luck! 🍀 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌

🔹የ8ተኛ ክፍል ፈተና ውጤት መች ይፋ ሆነ በአ.አ ከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ  ፈተና ውጤት ለመመልከት 👇መጠቀም ይችላሉ። 🔹https://aa.ministry.et/#/result

ውጤት ሲለቀቅ ለመመልከት የትኛውን ሊንክ መጠቀም ይቻላል? በአ.አ ከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ  ፈተና ውጤት ለመመልከት መጠቀም ይችላሉ። 🔹https://aa.ministry.et/account#/student-result 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌

🔹በአ.አ ከተማ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት ስንት ነው? በ2017 የት/ት ዘመን በአ.አ ከተማ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት 50 በመቶ እንዲሆን ተወሰነ - የፈተናው
🔹በአ.አ ከተማ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት ስንት ነው?
በ2017 የት/ት ዘመን በአ.አ ከተማ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት 50 በመቶ እንዲሆን ተወሰነ - የፈተናው ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል
🔹በ2017 የት/ት ዘመን ስንት ተማሪዎች የመልቀቂያ ፈተናውን ወስደዋል?
በ2017 የት/ት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በአ.አ ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ 194 የመፈተኛ ጣቢያዎች 70 ሺህ 525 ተማሪዎች የመልቀቂያ ፈተናውን ወስደዋል።
🔹የ8ተኛ ክፍል ፈተና ውጤት መች ይፋ ይደረጋል?
የተፈታኞች ውጤት ዛሬ ከደቂቃች በኃላ ይፋ እንደሚደረግ ተገልጿል፡፡
🌀 የ6ተኛ ክፍል ውጤት መች ይለቀቃል?
በቀጣይ ጥቂት ቀናትም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ውጤት ይፋ ይደረጋል፡፡
𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌

የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በነገው ዕለት ይፋ ይሆናል፡፡ (ሰኔ 16/2017 ዓ.ም) የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና
የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በነገው ዕለት ይፋ ይሆናል፡፡ (ሰኔ 16/2017 ዓ.ም) የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በነገው ዕለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በሃላ ይፋ ይደረጋል። የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ሲሆን የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 3-4/2017 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 194 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሁለት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

+1
G-11 Mathematics 🍭 Review Sheet

ስነ-ምግባር ማለት አንድን ማድረግ ያለብኝን ነገር ስሜቴ ቢፈቅድም ባይፈቅድም መደረግ ስላለበት ብቻ ማድረግ ማለት ነው፡፡
🔮 ማንኛውም ችሎታና ብቃት ስነ-ምግባር ውጪ ከንቱ ነው፡፡ ምክንያቱም ስነ-ምግባር ከሌለኝ ምንም እንኳ የማድረጉ ብቃት ቢኖረኝና በነገሩ ባምንበትም ያንን ነገር ማድረግ ያስቸግረኛል፡፡
🫧 በሌላ አባባል ስነ-ምግባር ከሌለኝ መልካም ልማድን ለማዳበር ፈጽሞ አልችልም፡፡
ሕይወቴን በስነ-ምግባር ካልመራሁ የምተገብረውን ነገር የሚወስንልኝ ያመንኩበት መርህ ሳይሆን የእለቱ “ሙድ” ይሆናል፡፡
❖ ይህ እንዳይሆን ራሳችንን ለመምራት ጤናማ የሆነን ስነ-ምግባር ማዳበር የግድ ነው፡፡ ያማረ እሁድ ተመኘንላችሁ🙏 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌

+1
G-11 Mathematics 🍭 Review Sheet

+9
maths for social

+9
Grade 12 Second Semester 🌀 Model Exam 🔹 May 2017/2025 AY By: ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION EDUCATION BUREAU (AACAEB) Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥️•♥️ Many Thanks ♥️•♥️• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋

𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌 - آمار و تحلیل کانال تلگرام @etmathsnetwork