cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Mizan Scholars Hub

Scholarship for beginners , SAT, ACT......

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
199
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

Repost from ATC UEE PREPARATION
Social Science Students #Remedial Program Course Outline የማካካሻ ትምህርት ለሚወስዱ ተማሪዎች ሼር አድርጉላቸው👍 @atc_news @atc_news @atc_news @atc_news
نمایش همه...
Repost from ATC UEE PREPARATION
Natural Science Students #Remedial Program Course Outline የማካካሻ ትምህርት ለሚወስዱ ተማሪዎች ሼር አድርጉላቸው👍 @atc_news @atc_news @atc_news @atc_news
نمایش همه...
Repost from ATC NEWS
#English #Remedial Program Course Outline የማካካሻ ትምህርት ለሚወስዱ ተማሪዎች ሼር አድርጉላቸው👍 የሁሉንም የትምህርት ዓይነቶች Course Outline 👉 https://t.me/+O2_dvXbPWE41ZDhk ላይ ማግኘት ይችላሉ። @atc_news @atc_news @atc_news @atc_news
نمایش همه...
Repost from Tikvah-University
#WachemoUniversity በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ የአንደኛ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ የካቲት 15 እና 16/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ለሬመዲያል ፕሮግራም በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ የካቲት 21 እና 22/2015 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል። ወደ ተቋሙ ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ • የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው • ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው • የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት • 3×4 ፎቶግራፍ (8) • የሌሊት አልባሳት • የስፖርት ትጥቅ በ Re-admission እና Withdrawal የወጣችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዳግም ቅበላ የካቲት 17 እና 18/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል። @tikvahuniversity
نمایش همه...
Repost from Tikvah-University
#ድሬዳዋ_ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ማለፊያ ውጤት አምጥተው በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ አዲስ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን የካቲት 20 እና 21 /2015 ዓ/ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ተማሪዎች በአካል ቀርባችሁ ሪፖርት አድርጉ። ተማሪዎች ስትሄዱ ፦ - የ8ኛ፣ የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የወሰዳችሁበትን ማስረጃ - የሁለተኛ ደረጃ የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን ዋናውን እና ኮፒ - 3×4 ስድስት ጉርድ ፎቶፍራፍ - የመኝታ አልባሳትና የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ መሄድ አለባችሁ። @tikvahuniversity
نمایش همه...
የጥሪ ማስታወቂያ አዲስ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ፣ በዋቸሞ ዩንቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ከየካቲት 15-16/2015 ዓ.ም እንዲሁም ለሬሜዲያል (Remedia) የተመደባችሁ ከየካቲት 21-22/2015 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን ሲሆን በReadmission እና withdrawal ምክንያት የወጣችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከየካቲት 17-18/2015 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ማሳሰቢያ፣ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ሲመጡ የሚከተሉትን ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችኋል፡፡ 1ኛ. የመሰናዶ (12ኛ) ክፍል ያስፋችሁበት ሰርተፍኬት፣ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት እና የ8ኛ ክፍል ካርድ፤ 2ኛ. የሌሊት አልባሳት፣ 3×4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ ብዛት 8 እና የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ እያሳሰብን፤ ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኋላ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን። ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት ፨ለጥቆማ 👇 @atc_newsbot 🔔ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇 @atc_news @atc_news @atc_news @atc_news
نمایش همه...
የጥሪ ማስታወቂያ በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አዲስ የመጀመሪያ ዓመት ለተመደባሁ ተማሪዎች በሙሉ በ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ዓመት አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ 👉የካቲት 13 እና 14/2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በዩኒቨርስቲው በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እንገልፃለን፡፡ ማሳሰቢያ 1. በማስታወቂያው ከተገለፁት ቀናት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን፣ 2. ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲው ሲመጡ ሊይዟቸው የሚገቡ፡- • የ8ኛ ክፍል ሠርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ • ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ • የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣ • የግል አልባሳት (ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ እና ስፖርት ትጥቅ “ደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት” @alluexams
نمایش همه...
#የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ማሳወቂያ የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና  ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡትን ከግምት ውስጥ በማስገባት እና በተመሳሳይ ሁኔታ ፈተናው የተሰጠበትን አግባብ እና ሌሎች ጉዳዮችን ከግምት በመውሰድ ለአንድ ጊዜ ብቻ  የሚያገለግል የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) እንዲተገበር መወሰኑ ይታወቃል። በዚሁ መሰረት በ2015 የትምህርት ዘመን ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው በ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎችን አነስተኛ የመግቢያ ውጤት መወሰን አስፈላጊ በመሆኑ 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያላስመዘገቡ ነገር ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የ Remedial ፕሮግራም ተጠቃሚዎች ይሆናሉ ። 1. በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 30% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ማለትም (210 ከ 700፣  180 ከ 600 እና 150 ከ 500) የተቆረጠ መሆኑን። 2. ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ  በመንግስት ተቋማት(ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉት የሚከተሉትን መቁረጫ ነጥብ ያሟሉ ብቻ ይሆናል። ፨ለጥቆማ 👇 @atc_newsbot 🔔ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇 @atc_news @atc_news @atc_news @atc_news
نمایش همه...
#MoE የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ከዛሬ እኩለ ሌሊት ጀምሮ ይፋ ይደረጋል። በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በወጪ መጋራት ትምህርታቸውን ለመከታተል ላመለከታችሁ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ዛሬ የካቲት 05/2015 ዓ.ም እኩለ ሌሊት ይፋ ይደረጋል። የተመደባችሁበትን ተቋም ለማወቅ ተከታዮቹን አማራጮች ይጠቀሙ፦ Website:  https://result.ethernet.edu.et SMS: 9444 Telegram bot: @moestudentbot ዩኒቨርሲቲዎች እስከ የካቲት 15/2015 ዓ.ም ድረስ የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር ያሳውቃሉ ተብሏል። ከምደባ ጋር ተያይዞ ላላችሁ ማንኛውም ጥያቄ result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል። @tikvahuniversity
نمایش همه...