fa
Feedback
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

رفتن به کانال در Telegram

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.

نمایش بیشتر
3 291
مشترکین
+224 ساعت
+127 روز
+10030 روز
آرشیو پست ها
በሲዊዲሽ ኢቫንጀሊካል ሚስዮን ጉባኤ ላይ የትምህርት: የልምድ ልውውጥ እና ምክክር ጊዜ ተካሄደ - - - - - - - - - የኢት./ወ/ቤ/ክ/መካነ ኢየሱስ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት መምሪያ ዳይሬክተር ወንድማገኝ ኡዴሳ በሲዊዲን ሀገር ቫርናሞ ከተማ በተካሄደው የሲዊዲሽ ኢቫንሊካል ሚስዮን ጉባኤ ላይ በመሳተፍ ከእግዚአብሔር ቃል ትምህርት አቅርበዋል: የቤተክርስቲያኒቱን የልጆች እና የወጣቶች አገልግሎት ልምድም አካፍለዋል። በተጨማሪም በኡፕሳላ ከተማ የሚገኘውን የሚስዮን ተቋሙን ዋና ጽ/ቤት በመጎብኘት ከመሪዎች ጋራ ምክክር አድርገዋል። ጉባኤው የወንጌል አገልግሎትን መሰረት ያደረጉ የእግዚአብሔር ቃል ትምህርቶች የቀረቡበት : የዝማሬ አምልኮዎች እና ምክክሮች የተካሄዱበት ሲሆን: ኢትዮጵያን ጨምሮ በህንድ: በታንዛኒያ : በአርሜኒያ እና በሌሎች ሀገራት እየተሰሩ ባሉት የወንጌል አገልግሎቶች ላይ የልምድ ልውውጥ ተደርጎ: ስለ አለምአቀፋዊ የወንጌል ሚስዮን አገልግሎት ጸሎት ተደርጓል። የስዊዲሽ ወንጌላዊት ሚስዮን ከ1866እኤአ ጀምሮ ከቤተክርስቲያኒቱ ምስረታ እንቅስቃሴ ጀምሮ በሁለንተናዊ አገልግሎት አብሮ እየሰራ ያለ ከቀደምት እና መስራች የሚስዮን ተቋማት አንዱ እና ዋነኛው ነው፡፡ * * *** The Swedish Evangelical Mission ( EFS) Annual Conference was held in Varnamo, Sweden - - - - - - - - - The EECMY Director of Children and Youth Ministry Department, Wondmagegn Udessa, participated in the Swedish Evangelical Mission Annual Conference in Varnamo, Sweden, and presented a Word of God. He also shared the experiences of the EECMY children and youth ministry. In addition to this, he visited the EFS/SEM headquarters in Uppsala and met with leaders. The conference featured teachings from the Word of God based on evangelism & mission, worship, and sharing experiences on mission activities being carried out in Ethiopia, India, Tanzania, Armenia, and other countries, and praying for the global evangelism mission. The Swedish Evangelical Mission is one of the earliest and founding mission organisations that have been working together in the holistic ministry of the church since 1866. * * *** Yaa'ii Biyyoolessaa Dhaabbata Miisiyoonii Ivaanjelikaal Siwiidinii irratti Yeroon Barumsaa, Marii fi Muuxannoo Wal-jirjiiruu Taasifame. - - - - - - - - - Waldaa Kiristaanaa Warra Wangeelaa Makaana Yesuus Itoophiyaatti, Daarektarri Qajeelcha Tajaajila Ijoollee fi Dargaggootaa Wondmagegn Udessa, biyya Siwiidiin, magaalaa Vaarnaamootti argamuun, Konfiraansii Biyyoolessaa dhaabbata Miisiyoonii Ivaanjelikaal Siwiidiin irratti argamuudhaan ergaa Sagalee Waaqayyoo qoodanii jiru. Waa'ee tajaajila ijoollee fi dargaggootaa WKWWMYI irrattis muuxannoo waldattii kan dhiyeessan yoo ta'u, magaalaa Upsaalaatti argamuudhaan waajjira muummee dhaabbata Miisiyoonii Ivaanjelikaal Siwiidiin daawwataniiru, gaggeessitoota waliinis marii taasisaniiru. Yaa'ii kana irratti yeroon barsiisa Sagalee Waaqayyoo, faarfannaa fi mariin kan ture yoo ta'u, tajaajila hojii miisiyoonii wangeelaa biyyoota Itoophiyaa, Hindii, Taanzaaniyaa, Armeeniyaa fi biyyoota biroo keessatti gaggeeffamaa jiru irratti muuxannoo waliif qooduun, ergama hojii wangeelaa addunyaatiif kadhannaan godhameera. Dhaabbatni Miisiyoonii Ivaanjelikaal Siwiidiin, dhaabbata miisiyoonotaa kan jalqabaa fi hundeessitoota keessaa tokko yoo ta’u, bara 1866 irraa eegalee tajaajila hundagaleessaan WKWWMYI waliin hojjechaa jira. 📷 : EFS Media

የቤተ ክርስቲያኒቱ የሚስዮን እና ቲኦሎጂ መምሪያ ዳይሬክተር ቄስ ዶ/ር ለሊሳ ዳንኤል ከቤተ ክርስቲያኒቱ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉምና ቅዱሳት መጽሐፍት አጠቃቀም አገልግሎት አስተባባሪዎች ጋር በመካነ ኢየሱስ ሴሚናሪዮም በትምህርት ላይ የሚገኙ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎችን ጎበኙ። የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በአሁኑ ሰዓት ከ22 በላይ በሆኑ የቋንቋ ፕሮጀክቶች የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም በማካሄድ ላይ ስትሆን ይህም ማለት በመላው ኢትዮጵያ ከሚካሄዱ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ሥራዎች አንድ አራተኛ ማለት መሆኑን ዳይሬክተሩ ጠቅሰዋል። አክለውም ቤተ ክርስቲያን የዚህን የት/ት ክፍል ከፍታ በሰፊው እየሰራች የሚገኘው በሀገር ውስጥ እየተሰሩ የሚገኙ የትርጉም አገልግሎቶችን ለማቀላጠፍና በቀጣይ የትርጉም አገልግሎቱን ወደ ሚያስፈልጋቸው የአፍሪካና የኤስያ ሀገራት ለማስፋት መሆኑን ገልጸዋል። በጉብኝቱ የሴሚናሪዮሙ አካዳሚክ ዲን ዶ/ር ሀይሌ ሳድስ የተካፈሉ ሲሆን ለተማሪዎቹም በስፍራው የአጋዥ መጽሐፍት ስጦታ ተበርክቷል። * * * * * * * Director for the EECMY- Department of Mission and Theology, Rev. Dr. Lalissa Daniel and the Church’s Bible translation and scripture engagement ministry nation coordinators visited the Bible translation bachler program students of the Mekan Yesus Seminary. Currently, the Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus is leading a Bible translation ministry in 22+ language projects, which counts one-fourth of the total translation work in Ethiopia, said the director. In addition, the purpose of opening the department is to facilitate the transition in progress and to expand the ministry envisioned to reach the unreach African and Asian language communities in the future, said Rev. Lalissa. On the visit, the academic dean of the seminary, Dr. Haile Sadis attended. Supportive books were also distributed to the students.

ሰላም ቅዱሳን የምንለቃቸውን ድንቅ ትምህርቶችን ለማግኘት @ የ mekane Yesus Church offical youtube Chanel subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ Subscribe 👇 https://youtube.com/@mekaneyesus1959?si=JO3MHrlxjKnYmUnN

ሰላም ቅዱሳን የምንለቃቸውን ድንቅ ትምህርቶችን ለማግኘት @ የ mekane Yesus Church offical youtube Chanel subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ Subscribe 👇 https://youtube.com/@mekaneyesus1959?si=JO3MHrlxjKnYmUnN