fa
Feedback
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

رفتن به کانال در Telegram

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.

نمایش بیشتر
3 291
مشترکین
+224 ساعت
+127 روز
+10030 روز
آرشیو پست ها
The EECMY-DASSC staff and Board gathered to celebrate the incredible journey and lasting impact of the former Commissioner of EECMY-DASSC Dr Abeya Wakwoya. Thank you, Dr Abeya, for your years of tireless service. Wishing you continued success and fulfillment in the next chapter of your journey. #Farewell #Gratitude #LeadershipLegacy #EECMY-DASSC

ለምስራቅ ጋምቤላ ቤቴል ሲኖዶስ አምስተኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ ከሰዓት በኋላ የቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዘዳንት ቄስ ዶ/ር ዩናስ ይገዙ ጋምቤላ ብሔራዊ ክ/መ ገብተዋል። የቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት ጋምቤላ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የሲኖዶሱ ፕሬዚዳንት ቄስ ኚግዎ ኦሞድ እና የሲኖዶሱ ጠቅላላ ማኔጅመንት ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጉባኤውም ዛሬ ምሽት በፀሎት እና በጌታ ዕራት አገልግሎት የጉባኤው ተካፋዮች፣ የቤተ ክርስቲያኒቱ ምዕመናን እና አገልጋዮች በተገኙበት የተጀመረ ሲሆን በመጪ ሁለት ቀናቶች ጉባኤዎ መካሄድ እንደሚቀጥል ከሲኖዶሱ መርሃ ግብር ለመረዳት ተችሏል። * * * * * * * For the Gambela Betel Synod(GBS) 5th convention, the president of the Church, Rev. Dr. Yonas Yigezu arrived at Gamble Regional State this afternoon. When the Church president arrived at the Gamble airport, the GBS president, Rev. Gnigwo Omod and the synod management received him warmly. The synod's 5th convention started this evening with prayer and a Holly Communion with the convention participants, members, and ministers of the Church, and according to the schedule from the synod, the convention will continue for the following two days.

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የምሥራች ድምፅ የመገናኛ ዘዴዎች አገልግሎት የ2018 ዓ.ም ዐውደ ዕለቶችና የእጅ አጀንዳዎችን በቅርቡ ለቅዱሳን እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ የኢትዮ
+3
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የምሥራች ድምፅ የመገናኛ ዘዴዎች አገልግሎት የ2018 ዓ.ም ዐውደ ዕለቶችና የእጅ አጀንዳዎችን በቅርቡ ለቅዱሳን እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የምሥራች ድምፅ የመገናኛ ዘዴዎች አገልግሎት የ2018 ዓ.ም የግድግዳ ዐውደ ዕለት(ካለንደር)- በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ፣ የኪስ ዐውደ ዕለት(ካለንደር) በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ እና የእጅ አጀንዳ- በአማርኛና በአፋን ኦሮሞ አሳትሞ ለቅዱሳን ለማቅረብ አስፈላጊውን ዝግጅት እያጠናቀቀ መሆኑን አስታውቋል፡፡ በዚህም መሰረት የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ሲኖዶሶች፤ ሰበካዎች/ፕሪስቢቴሪዎች፣ ስብከት ጣቢያዎች፣ ማህበረ ምእመናን፤ ለሥራ ክፍሎች፤የጋራ ፕሮግራሞች፤ ሠሚናሪዮሞች እና መጽሐፍ ቅዱስ ት/ቤቶች መግዛት የሚፈልጉትን ዐውደ ዕለቶች እና የእጅ አጀንዳዎች በደብዳቤ፣ በኢ-ሜይል አድራሻ info@Yemisrachdimts.org እንዲሁም በሞባይል ስልክ ቁጥሮች 0911144165/ 091144164 ወይም 0911454205 ላይ በመደወል እስከ ሰኔ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ማሳወቅ እንዳለባቸው ተገልጿል፡፡

50th Anniversary of Ambo Mekane Yesus Congregation! #Marching_to_Ambo_Stadium. _ _ _ የአምቦ መካነ ኢየሱስ ማህበረ ምዕመናን 50ኛ ዓመት ክብረ በዓል! #ጉዞ_ወደ_አምቦ_ስታዲየም ።

The EECMY president, Rev. Dr Yonas Yigezu visited Nejo and Gori Mekane Yesus Congregations worship buildings progress during his work trip in West Wollega. * * * * * * * የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ፕሬዚዳንት ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ በምዕራብ ወለጋ የስራ ጉዟቸው ወቅት የነጆን እና የጎሪ መካነ ኢየሱስ ማኀበራነ ምዕመናን የአምልኮ ህንፃ ግንባታ ሂደት ጎብኝተዋል።