The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY
رفتن به کانال در Telegram
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.
نمایش بیشتر3 313
مشترکین
+624 ساعت
+197 روز
+10430 روز
آرشیو پست ها
EECMY-Mission Sending Congregations National Forum July 27-28, 2024 #Addis Ababa #Adwa Museum
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን፣ ገዜ ጎፋ ወረዳ በደረሰው ድንገተኛ የተፈጥሮ አደጋ ሕይወታቸውን ስላጡ ወገኖች የተሰማትን ጥልቅ ሀዘን ትገልፃለች!
ቤተክርስቲያኒቱም በአደጋው ጉዳት ለደረሰባቸው ቤተሰቦች እና የአከባቢው ማህበረሰብ መጽናናትን እየተመኘች ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በጋራ በመሆን ጉዳት ለደረሰባቸው የማህበረሰብ ክፍሎች ድጋፍ እንደምታደርግ ታሳውቃለች።
***
Waldaan Warra Wangeelaa Mekane Iyesuus Itiyoophiyaa, Kibba Itiyoophiyaatti Zoonii Gofaa, Aanaa Gezee Goofaa keessatti namoota balaa uumamaa tasa mudateen lubbuu isaanii dhabaniif, gadda guddaa itti dhagahame ibsuudhaan, maatii fi hawaasa balaa kanaan miidhamaniif jajjabina hawwiti. Dhaabbilee dhimmi ilaallatu waliin ta’uun hawaasaa balaa kanaan miidhamaniif deeggarsa akka gootu ni beeksifti.
*Leenjii Tajaajiltoota Ijoollee fi Dargaggootaa: Baha Itoophiyaatiif*
-Guddinnikee kallattii hundumaa haa mul'atu akkuma jedhu Sagaleen Waaqayyoo (1Xim. 4:15), ijoollee fi dargaggootni keenya guddinni isaanii karaa hundumaan, hunda-galeessa akka ta’uuf Waldaa Amantootaa WKWWMYI Baha Itoophiyaarraa dhufan garagaraatiif leenjiin Magaalaa Dirree Dawaatti kennameera. Leenjicha irratti dargaggoonni WKWWMYI Waldaa Amantootaa Baha Itoophiyaa magaalota garagaraa irraa dhufan hirmaataniiru. Waldaa Amantootaa gara Baha biyyattii jiran kanneeniif kitaabileen tajaajila ijoollee fi dargaggootaatiif, akkasumas tajaajila hundagaleessa Waldaa Kiristaanaatiif gargaaran gara garaa 'hardcopy' fi 'softcopy'dhaan deeggarsi godhameera. Waaqayyoof galanni haa ta'u!
"Namummaa foonii cimsuuf of qoqqopheessuun wanta muraasaaf nama gargaara; nama Waaqayyoo ta'uudhaaf of qoqqopheessuun garuu,wanta baayyeedhaaf nama gargaara; jireenya ammaaf, isa dhufuufis abdiin isuma keessa jira." 1Xim. 4:8
===
https://t.me/eecmyyouthministry
https://t.me/MYSundaySchool
+9
*የ ልጆች እና ወጣቶች አገልጋዮች ስልጠና፡ በምስራቅ ኢትዮጵያ: ድሬ-ዳዋ*
Leenjii Tajaajiltoota Ijoollee fi Dargaggootaa: Baha Itoophiyaatiif
ማደግህ በነገር ሁሉ ይገለጥ እንደሚለው የእግዚአብሔር ቃል (1ጢሞ. 4፡15) ልጆች እና ወጣቶቻችን በሁለንተዊ መልኩ ታንጸው እንዲያድጉ ከምስራቅ ኢትዮጵያ የተለያዩ ማ/ምዕመናናት ለተወጣጡ የልጆች እና ወጣቶች አገልጋዮች ስልጠና ተሰጥቷል:: በስልጠናው ላይ በምስራቅ ኢትዮጵያ ከሚገኙ ማ/ምዕመናናት የተወጣጡ ወጣቶች : የወጣቶችና እና ልጆች አገልግሎት መሪዎች/አስተባባሪዎች ተሳትፈዋል:: በመጨረሻም: ለልጆች እና ወጣቶች እንዲሁም ለቤተ ክርስቲያን መሠረታዊ አገልግሎት የሚረዱ የተለያዩ መጻሕፍት በሐርድ ኮፒ እና በሶፍት ኮፒ ከሀገሪቱ ምሥራቃዊ ክፍል ላሉ ማ/ምዕመናናት ድጋፍ ተደርጓል። ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን!
"ሰውነትን ለሥጋዊ ነገር ማስለመድ ለጥቂት ይጠቅማልና፤ እግዚአብሔርን መምሰል ግን የአሁንና የሚመጣው ሕይወት ተስፋ ስላለው፥ ለነገር ሁሉ ይጠቅማል።" 1ጢሞ. 4:8
====
#በመጪውሳ_ሳምንስት!
ሶስተኛው የሚዮን ላኪ ማኅበራነ ምዕመናን ብሔራዊ ሮረም "የምስራቹን ማወጅ" በሚል መሪ ቃል ይካሄዳል።
“...መልካም ዜና የሚያበስሩ፣ ድነትን የሚያውጁ . . .እንዴት ያማሩ ናቸው።”
ኢሳይያስ 52፥7
#Proclaiming_The_Good_News
#EECMY_Bible_Year
#በመጪውሳ_ሳምንስት!
ሶስተኛው የሚዮን ላኪ ማኅበራነ ምዕመናን ብሔራዊ ሮረም "የምስራቹን ማወጅ" በሚል መሪ ቃል ይካሄዳል።
“...መልካም ዜና የሚያበስሩ፣ ድነትን የሚያውጁ . . .እንዴት ያማሩ ናቸው።”
ኢሳይያስ 52፥7
#Proclaiming_The_Good_News
#EECMY_Bible_Year
#በመጪውሳ_ሳምንስት!
ሶስተኛው የሚዮን ላኪ ማኅበራነ ምዕመናን ብሔራዊ ሮረም "የምስራቹን ማወጅ" በሚል መሪ ቃል ይካሄዳል።
“...መልካም ዜና የሚያበስሩ፣ ድነትን የሚያውጁ . . .እንዴት ያማሩ ናቸው።”
ኢሳይያስ 52፥7
#Proclaiming_The_Good_News
#EECMY_Bible_Year
#በመጪውሳ_ሳምንስት!
ሶስተኛው የሚዮን ላኪ ማኅበራነ ምዕመናን ብሔራዊ ሮረም "የምስራቹን ማወጅ" በሚል መሪ ቃል ይካሄዳል።
“...መልካም ዜና የሚያበስሩ፣ ድነትን የሚያውጁ . . .እንዴት ያማሩ ናቸው።”
ኢሳይያስ 52፥7
#Proclaiming_The_Good_News
#EECMY_Bible_Year
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
