es
Feedback
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

Ir al canal en Telegram

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.

Mostrar más
3 325
Suscriptores
+324 horas
+247 días
+9630 días
Archivo de publicaciones
ለ25 አገልጋዮች የቅስና ሹመት ተሰጠ * * * * * * * በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ወለል ቤቴል ሲኖዶስ ለቃሉና ቅዱሳት ሚስጥራት አገልግሎት ያግዝ ዘንድ ለ 25 አገልጋዮች የቅስና ሹመት ተሰጥቷል። መርሃግብሩም በዳል ዋበራ ወረዳ፤ ቃቄ ከተማ፣ ቃቄ ቤቴል ማህበራነ ምዕመናን የተከናወነ ሲሆን ቃለ እግዚአብሔር በማስተማር ሹመቱን የቤተ ክርስቲያኒቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ቄስ ዶ/ር ታሪኩ ቶሎሳ ሰጥተዋል። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ከተመሰረቱ የቤተ ክርስቲያኒቱ አዳዲስ ሲኖዶሶች መሃከል አንዱ በሆነው የወለል ቤቴል ሲኖዶስ የቅስና ሃላፊነት ሲሰጥ ለመጀመሪው ጊዜ ሲሆን አገልጋዮቹም ወደመጡባቸው የአገልግሎት አከባቢዎች ሲመለሱ ለቤተ ክርስቲያኒቱ የቃል እና ቅዱሳት ሚስጥራ አገልግሎት ተደራሽነት ልዩ አስተዋዕፅዎ እንደሚኖረው ተጠቅሷሎ። ለመከሩ ሰራተኞችን እየላከልን ያለ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!

EECMY Summer Evangelism is Happening . . .
+2
EECMY Summer Evangelism is Happening . . .

የክረምት የወንጌል ሥርጭት መርሃግብር በመካሄድ ላይ
+2
የክረምት የወንጌል ሥርጭት መርሃግብር በመካሄድ ላይ

Sochii Dhuga Ba'umsa Wangeelaa Yeroo Gannaa Waggaa Waggaadhaan Godhamu
+3
Sochii Dhuga Ba'umsa Wangeelaa Yeroo Gannaa Waggaa Waggaadhaan Godhamu

LWF stands with Ethiopian church and people  “Saddened and heartbroken,” the LWF stands in solidarity with the church and people in Ethiopia following a double landslide due to the heavy rains. The disaster in the southern part of Ethiopia, particularly in the Geze Gofa District, claimed 229 lives and affected over 14,000 people.  “We are praying for your churches and the people of Ethiopia, hoping that God will provide the necessary support to help you navigate this challenging period,“ writes General Secretary Rev. Dr Anne Burghardt. In her letter to The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus President, Rev. Dr Yonas Dibisa Yigezu, she stressed the need to take action and steadfastly commit to finding local and global solutions to mitigate the effects of climate change.

የአለም ሉተራን ፌደሬሽን በጎፋ ዞን በደረሰው አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገለፀ የፌደሬሽኑም ጠቅላይ ፀሀፊ ቄ/ስ ዶ/ር አኔ ለኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ ፕሬዚዳንት በፃፉት ደቡዳቤ የአለም አየር ንብረት
+4
የአለም ሉተራን ፌደሬሽን በጎፋ ዞን በደረሰው አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገለፀ የፌደሬሽኑም ጠቅላይ ፀሀፊ ቄ/ስ ዶ/ር አኔ ለኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ ፕሬዚዳንት በፃፉት ደቡዳቤ የአለም አየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ለመከላከል አፋጣኝ ብሔራዊ እና አለም አቀፋዊ መፍትሄዎች መውሰድ እንደሚገባ ጠቅሰዋል። ከፌደሬሽኑ ማህበራዊ ድረገጽ የተገኘው መረጃ ከዚህ በታች ተቀምጧል።

ኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ-ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ደቡብ ምዕራብ ሲኖዶስ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በተከሰተዉ ድንገተኛ የተፈጥሮ አደጋ የ200 ሺ ብር ድጋፍ አድረገች ሐምሌ 24 ፣ 2016 ዓ.ም የ
+1
ኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ-ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ደቡብ ምዕራብ ሲኖዶስ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በተከሰተዉ ድንገተኛ የተፈጥሮ አደጋ የ200 ሺ ብር ድጋፍ አድረገች ሐምሌ 24 ፣ 2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤቴ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ደቡብ ምዕራብ ሲኖዶስ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተዉ ድንገተኛ የተፈጥሮ አደጋ የ 200 ሺ ብር ድጋፍ አድርጋለች። የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ-ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ደቡብ ምዕራብ ሲኖዶስ ፕሬዚዳንት ቄስ ሚልክያስ ምታቸዉ እንደገለፁት በተከሰተዉ ድንገተኛ የተፈጥሮ አደጋ ህይወታቸውን ባጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሀዘን ገለጸዋል። በቀጣይም ተጎጂዎችን መልሶ በማቋቋሙ ረገድ ቤተ-ክርስቲያኗ የበኩሏን ድርሻ እንደሚትወጣ ቄስ ሚልክያስ ተናግረዋል። የጎፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ኢንጂነር ዳግማዊ አየለ ቤተክርስቲያኗ ላደረገችው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።

“ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሄድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።” መዝሙር 122፥1 _ _ _ _ _ _ "Gara mana Waaqayyoo dhaqna!" yeroo anaan jedhanitti, ani nan gammade. Faarfannaa 122:1 _ _ _ _ _ _ was glad when they said to me, “Let us go to the house of the LORD!” Psalm 122:1 #EECMY_Cathedral_Design #Kush_Engineering_PLC

“ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሄድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።” መዝሙር 122፥1 _ _ _ _ _ _ "Gara mana Waaqayyoo dhaqna!" yeroo anaan jedhanitti, ani nan gammade. Faarfannaa 122:1 _ _ _ _ _ _ was glad when they said to me, “Let us go to the house of the LORD!” Psalm 122:1 #EECMY_Cathedral_Design #Kush_Engineering_PLC

O Come, let us sing to the Lord:

EECMY_Cathedral_Design