Exam Time ⏰
رفتن به کانال در Telegram
Exam Time is a mobile application that helps students to practice model exams and also previous exams in Ethiopia. App links👇 https://play.google.com/store/apps/details?id=com.exam_time.exam
نمایش بیشتر2 046
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-87 روز
-1130 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
فوریه '25
فوریه '250
در 0 کانالها
ژانویه '25
+30
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '24
+36
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '24
+50
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '24
+54
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '24
+102
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '24
+38
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '24
+24
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '24
+85
در 1 کانالها
Get PRO
مه '24
+141
در 3 کانالها
Get PRO
آوریل '24
+158
در 5 کانالها
Get PRO
مارس '24
+292
در 8 کانالها
Get PRO
فوریه '240
در 1 کانالها
Get PRO
ژانویه '240
در 1 کانالها
Get PRO
دسامبر '230
در 1 کانالها
Get PRO
نوامبر '23
+3
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '23
+31
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '23
+10
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '23
+23
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '23
+218
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '23
+630
در 0 کانالها
Get PRO
مه '23
+1 246
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '23
+2
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '23
+6
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '23
+3
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '23
+21
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '22
+10
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '22
+12
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '22
+69
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '22
+872
در 0 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 01 فوریه | 0 |
پستهای کانال
| 2 | #AddisAbabaUniversity
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በማታ መርሐግብር የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት አመልካቾች ልታሟላቸው የሚገቡ ከላይ ተያይዟል።
በ https://portal.aau.edu.et ወይም www.aau.edu.et ላይ የተመለከቱትን ዝርዝር የማመልከቻ መስፈርቶች በማሟላት መመዝገብ ትችላላችሁ ተብሏል።
ምዝገባ የሚያበቃው 👇
መስከረም 8/2017 ዓ.ም
@tikvahuniversity | 0 |
| 3 | #BongaUniversity
ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ለነባር ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል።
የ2017 ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች የመግቢያ ቀናት መስከረም 7 እና 8/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
@tikvahuniversity | 0 |
| 4 | የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ያስፈተናቸው ተማሪዎች በሙሉ በላቀ ውጤት ማለፍ መቻላቸውን አሳውቋል፡፡
የዩኒቨርሲቲው ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ለተከታታይ አምስት ዓመታት ያስፈተናቸውን ተማሪዎች 100% ማሳለፍ መቻሉ ተገልጿል፡፡
@tikvahuniversity | 0 |
| 5 | የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በትምህርት ቤቱ የተመዘገበ ከፍተኛው ውጤት 563 (ከ600) ሲሆን፤ ዝቅተኛው ደግሞ 375 (ከ600) መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
@tikvahuniversity | 0 |
| 6 | በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የነጋሶ ጊዳዳ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ተማሪ ኢብሳ ተስፋ 563 (ከ600) ውጤት በማምጣት የትምህርት ቤቱን ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡
ተማሪ ኢብሳ ምትኩ 551 (ከ600)፣ ተማሪ እዮብ ፍቃዱ 539 (ከ600)፣ ተማሪ ለማ መገርሳ 517 (ከ600)፣ ተማሪ አርጁማ ጥላሁን 514 (ከ600) እና ተማሪ የሩማን ድሪባ 503 (ከ600) ከ500 በላይ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች መሆናቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
@tikvahuniversity | 0 |
| 7 | የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
ተማሪ ናታን ግርማ 551 (ከ600) ውጤት በማምጣት የትምህርት ቤቱን ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡
@tikvahuniversity | 0 |
| 8 | በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከሰጡ ትምህርት ቤቶች መካከል 1,363 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳፉም፡፡
- የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
@tikvahuniversity | 0 |
| 9 | በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች 36,409 ወይም 5.4 በመቶ ናቸው፡፡
- የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
@tikvahuniversity | 0 |
| 10 | የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛው ውጤት የተመዘገበው በትግራይ ነው፡፡
በክልሉ ከ700 ከወሰደው ፈተና 675 ያመጣ ወንድ ተማሪ ከፍተኛውን ውጤት ማስመዝገቡን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተናግረዋል፡፡
@tikvahuniversity | 0 |
| 11 | #ውጤት : የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ እየሰጡ ይገኛሉ።
ሚኒስትሩ የፈተናው ውጤት ለሊት 6 ሰዓት ላይ ይፋ ይደረጋል ብለዋል።
መግለጫውን በቀጥታ ይከታተሉ : https://t.me/tikvahethiopia/90513
@tikvahethiopia | 0 |
| 12 | #ውጤት : የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይገለጻል።
የትምህርት ሚኒስቴር በውጤቱ ዙሪያ ከደቂቃዎች በኃላ መግለጫ ይሰጣል።
መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ የሚያሰራጭ ይሆናል።
ይጠብቁ !
#TikvahEthiopiaFamilyAddisAbaba
@tikvahethiopia | 0 |
| 13 | " የመመዝገቢያ ቀናት ከጳጉሜ 5/2016 ዓ.ም - መስከረም 8/2017 ዓ.ም ድረስ ነው " - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
አንጋፋዉ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 ዓ /ም ለቅድመ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች ለመቀበል መዘጋጀቱን አሳውቆናል።
ዩኒቨርሲቲው ለ2017 ቅድመ ምረቃ ትምህርት በቀን በመደበኛ መርሃ ግብር በመንግስት ስኮላርሺፕ እና በግል ከፍለዉ ለሚማሩ እንዲሁም በማታ በተከታታይ መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች መማር የሚፈልጉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን እንዳጠናቀቀ ገልጾልናል።
ከማክሰኞ ጳጉሜ 5/2016 ዓ.ም እስከ መስከረም 8/2017 ዓ.ም የመመዝገቢያ ቀናት እንደሆኑ ይፋ አድርጓል።
የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ወደፊት በራሱ በተቋሙ ማህበራዊ ሚዲያ ይገለጸል።
www.aau.edu.et
@tikvahethiopia | 0 |
| 14 | #MoE
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ውጤት የፊታችን ሰኞ ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
@tikvahuniversity | 0 |
| 15 | የ12ኛ ክፍል ውጤት መቼ ይፋ ይደረጋል?
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት መቼ ይፋ እንደሚደረግ የሚጠይቁ በርካታ መልዕክቶች ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ደርሰዋል፡፡
የመልቀቂያ ፈተናው ውጤት መቼ ይፋ ይደረጋል ስንል አንድ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከፍተኛ አመራርን ጠይቀናል፡፡
"የፈተናው እርማት በጥንቃቄ እየተከናወነ እንደሆነ" የገለፁት ኃላፊው፤ እርማቱ እንደተጠናቀቀ በመገናኛ ብዙሃን አማካኝነት መግለጫ እንደሚሰጥ ተናግረዋል፡፡
"እርማቱ በጥንቃቄ እና በፍጥነት እየተሠራ መሆኑንና በቅርቡም ውጤቱ ይፋ እንደሚደረግ" ኃላፊው ጠቁመዋል፡፡
@tikvahuniversity | 0 |
| 16 | እንግዳችን ------- ከእናንተ ሚነሱትን ጥያቄዎች ለመመለስ ዝግጁ ነው ስለፈተና ቅድመ ዝግጅት እና ማንኛውንም ጥያቄ አስተያየት መስጫው ላይ አስቀምጡልን።
Download The App from here ➝ Playstore
Follow us on
Instagram | Telegram | Youtube | Facebook | Tiktok | | 0 |
| 17 | Time for bonus question on live | 0 |
| 18 | بدون متن... | 0 |
| 19 | There is exam time Giveaway Please join the live stream | 0 |
| 20 | بدون متن... | 0 |
