es
Feedback
Exam Time ⏰

Exam Time ⏰

Ir al canal en Telegram

Exam Time is a mobile application that helps students to practice model exams and also previous exams in Ethiopia. App links👇 https://play.google.com/store/apps/details?id=com.exam_time.exam

Mostrar más
2 046
Suscriptores
Sin datos24 horas
-87 días
-1130 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
febrero '25
febrero '250
en 0 canales
enero '25
+30
en 0 canales
Get PRO
diciembre '24
+36
en 0 canales
Get PRO
noviembre '24
+50
en 0 canales
Get PRO
octubre '24
+54
en 0 canales
Get PRO
septiembre '24
+102
en 0 canales
Get PRO
agosto '24
+38
en 0 canales
Get PRO
julio '24
+24
en 0 canales
Get PRO
junio '24
+85
en 1 canales
Get PRO
mayo '24
+141
en 3 canales
Get PRO
abril '24
+158
en 5 canales
Get PRO
marzo '24
+292
en 8 canales
Get PRO
febrero '240
en 1 canales
Get PRO
enero '240
en 1 canales
Get PRO
diciembre '230
en 1 canales
Get PRO
noviembre '23
+3
en 0 canales
Get PRO
octubre '23
+31
en 0 canales
Get PRO
septiembre '23
+10
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+23
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+218
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+630
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+1 246
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+2
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+6
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+3
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+21
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+10
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+12
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+69
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+872
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
01 febrero0
Publicaciones del Canal
photo content

2
#AddisAbabaUniversity በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በማታ መርሐግብር የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት አመልካቾች ልታሟላቸው የሚገቡ ከላይ ተያይዟል። በ https://portal.aa
#AddisAbabaUniversity በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በማታ መርሐግብር የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት አመልካቾች ልታሟላቸው የሚገቡ ከላይ ተያይዟል። በ https://portal.aau.edu.et ወይም www.aau.edu.et ላይ የተመለከቱትን ዝርዝር የማመልከቻ መስፈርቶች በማሟላት መመዝገብ ትችላላችሁ ተብሏል። ምዝገባ የሚያበቃው 👇 መስከረም 8/2017 ዓ.ም @tikvahuniversity
0
3
#BongaUniversity ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ለነባር ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል። የ2017 ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች የመግቢያ ቀናት መስከረም 7 እና 8/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋ
#BongaUniversity ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ለነባር ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል። የ2017 ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች የመግቢያ ቀናት መስከረም 7 እና 8/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። @tikvahuniversity
0
4
የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ያስፈተናቸው ተማሪዎች በሙሉ በላቀ ውጤት ማለፍ መቻላቸውን አሳውቋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ሳይንስ ሼርድ ካ
የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ያስፈተናቸው ተማሪዎች በሙሉ በላቀ ውጤት ማለፍ መቻላቸውን አሳውቋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ለተከታታይ አምስት ዓመታት ያስፈተናቸውን ተማሪዎች 100% ማሳለፍ መቻሉ ተገልጿል፡፡ @tikvahuniversity
0
5
የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ በትምህርት
የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ በትምህርት ቤቱ የተመዘገበ ከፍተኛው ውጤት 563 (ከ600) ሲሆን፤ ዝቅተኛው ደግሞ 375 (ከ600) መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡ @tikvahuniversity
0
6
በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የነጋሶ ጊዳዳ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የነጋሶ ጊዳዳ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ ተማሪ ኢብሳ ተስፋ 563 (ከ600) ውጤት በማምጣት የትምህርት ቤቱን ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ ተማሪ ኢብሳ ምትኩ 551 (ከ600)፣ ተማሪ እዮብ ፍቃዱ 539 (ከ600)፣ ተማሪ ለማ መገርሳ 517 (ከ600)፣ ተማሪ አርጁማ ጥላሁን 514 (ከ600) እና ተማሪ የሩማን ድሪባ 503 (ከ600) ከ500 በላይ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች መሆናቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡ @tikvahuniversity
0
7
የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡ ተማሪ ናታን ግርማ
የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ያስፈተናቸው ሁሉም ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡ ተማሪ ናታን ግርማ 551 (ከ600) ውጤት በማምጣት የትምህርት ቤቱን ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ @tikvahuniversity
0
8
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከሰጡ ትምህርት ቤቶች መካከል 1,363 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳፉም፡፡ - የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) @tikvahuniversity
0
9
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች 36,409 ወይም 5.4 በመቶ ናቸው፡፡ - የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) @tikvahuniversity
0
10
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛው ውጤት የተመዘገበው በትግራይ ነው፡፡ በክልሉ ከ700 ከወሰደው ፈተና 675 ያመጣ ወንድ ተማሪ ከፍተኛውን ውጤት ማስመዝገቡን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተናግረዋል፡፡ @tikvahuniversity
0
11
#ውጤት : የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ እየሰጡ ይገኛሉ። ሚኒስትሩ የፈተናው ውጤት ለሊት 6 ሰዓት ላይ ይፋ ይደረጋል ብለዋል። መግለጫው
#ውጤት : የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ እየሰጡ ይገኛሉ። ሚኒስትሩ የፈተናው ውጤት ለሊት 6 ሰዓት ላይ ይፋ ይደረጋል ብለዋል። መግለጫውን በቀጥታ ይከታተሉ : https://t.me/tikvahethiopia/90513 @tikvahethiopia
0
12
#ውጤት : የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይገለጻል። የትምህርት ሚኒስቴር በውጤቱ ዙሪያ ከደቂቃዎች በኃላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ የሚያሰራጭ ይሆናል። ይጠብቁ !
#ውጤት : የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይገለጻል። የትምህርት ሚኒስቴር በውጤቱ ዙሪያ ከደቂቃዎች በኃላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ የሚያሰራጭ ይሆናል። ይጠብቁ ! #TikvahEthiopiaFamilyAddisAbaba @tikvahethiopia
0
13
" የመመዝገቢያ ቀናት ከጳጉሜ 5/2016 ዓ.ም - መስከረም 8/2017 ዓ.ም ድረስ ነው " - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አንጋፋዉ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 ዓ /ም ለቅድመ ምረቃ ትምህርት አመ
" የመመዝገቢያ ቀናት ከጳጉሜ 5/2016 ዓ.ም - መስከረም 8/2017 ዓ.ም ድረስ ነው " - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አንጋፋዉ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 ዓ /ም  ለቅድመ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች ለመቀበል መዘጋጀቱን አሳውቆናል። ዩኒቨርሲቲው ለ2017 ቅድመ ምረቃ ትምህርት በቀን በመደበኛ መርሃ ግብር በመንግስት ስኮላርሺፕ እና በግል ከፍለዉ ለሚማሩ እንዲሁም በማታ በተከታታይ መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች መማር የሚፈልጉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን እንዳጠናቀቀ ገልጾልናል። ከማክሰኞ ጳጉሜ 5/2016 ዓ.ም እስከ መስከረም 8/2017 ዓ.ም የመመዝገቢያ ቀናት እንደሆኑ ይፋ አድርጓል። የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ወደፊት በራሱ በተቋሙ ማህበራዊ ሚዲያ ይገለጸል። www.aau.edu.et @tikvahethiopia
0
14
#MoE የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ውጤት የፊታችን ሰኞ ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። @tikvahuniversity
#MoE የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ውጤት የፊታችን ሰኞ ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። @tikvahuniversity
0
15
የ12ኛ ክፍል ውጤት መቼ ይፋ ይደረጋል? የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት መቼ ይፋ እንደሚደረግ የሚጠይቁ በርካታ መልዕክቶች ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ደርሰዋል፡፡ የመልቀቂያ ፈተናው ው
የ12ኛ ክፍል ውጤት መቼ ይፋ ይደረጋል? የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት መቼ ይፋ እንደሚደረግ የሚጠይቁ በርካታ መልዕክቶች ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ደርሰዋል፡፡ የመልቀቂያ ፈተናው ውጤት መቼ ይፋ ይደረጋል ስንል አንድ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከፍተኛ አመራርን ጠይቀናል፡፡ "የፈተናው እርማት በጥንቃቄ እየተከናወነ እንደሆነ" የገለፁት ኃላፊው፤ እርማቱ እንደተጠናቀቀ በመገናኛ ብዙሃን አማካኝነት መግለጫ እንደሚሰጥ ተናግረዋል፡፡ "እርማቱ በጥንቃቄ እና በፍጥነት እየተሠራ መሆኑንና በቅርቡም ውጤቱ ይፋ እንደሚደረግ" ኃላፊው ጠቁመዋል፡፡ @tikvahuniversity
0
16
እንግዳችን ------- ከእናንተ ሚነሱትን ጥያቄዎች ለመመለስ ዝግጁ ነው ስለፈተና ቅድመ ዝግጅት እና ማንኛውንም ጥያቄ አስተያየት መስጫው ላይ አስቀምጡልን። Download The App from here
እንግዳችን ------- ከእናንተ ሚነሱትን ጥያቄዎች ለመመለስ ዝግጁ ነው ስለፈተና ቅድመ ዝግጅት እና ማንኛውንም ጥያቄ አስተያየት መስጫው ላይ አስቀምጡልን። Download The App from here ➝ Playstore Follow us on Instagram | Telegram | Youtube | Facebook | Tiktok |
0
17
Time for bonus question on live
0
18
Sin texto...
0
19
There is exam time Giveaway Please join the live stream
0
20
Sin texto...
0