fa
Feedback
የኦርቶዶክስ ገድላት እና ድርሳናት

የኦርቶዶክስ ገድላት እና ድርሳናት

رفتن به کانال در Telegram
220
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
آرشیو پست ها
☞premise አምላክ ከአምላክ ቡሃላ አይሰራም፦ “ታውቁና ታምኑብኝ ዘንድ እኔም እንደሆንሁ ታስተውሉ ዘንድ፥ እናንተ የመረጥሁትም ባሪያዬ ምስክሮቼ ናችሁ ይላል እግዚአብሔር፤ "#ከእኔ #በፊት #አምላክ #አልተሠራም #ከእኔም #በኋላ #አይሆንም"።” — ኢሳይያስ 43፥10 ☞conclusion "ወልድ ከአብ ተወለደ" ከተባለ ከአብ ቡሃላ የመጣ ነውና አምላክ አይደለም፦ “እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀ ካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ነገር ግን፦ አንተ ልጄ ነህ "እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ ያለው እርሱ ነው"፤” — ዕብራውያን 5፥5 Note: ወልድ አብ እና መንፈስ ቅዱስ የጊዜ መበላለጥ የላቸውም የሚለው ከባይብል ጋር የሚጋጭ የሠዎች የፈጠራ አስተምሮ ነው እንጂ ባይብል ላይ መሠረት ያለው አይደለም። "እኔ #ዛሬ ወልጄሃለሁ" የሚለው አገላለፅ ድብን አድርጎ ነው #ጊዜን የሚያሳየው... ይሄ ማለት ወልድ ከግዜ ቡሃላ ከአብ እንደተወለደ ነው ጥቅሱ የሚናገረው። አባት እና ልጅ መባላቸውም ብቻ በመካከላቸው የግዜ መበላለጥ እንዳለ ማሳያ ነው። ምክንያቱም አባት እና ልጅ እኩል ሊገኙ አይችሉም አባት ይቀድማል ልጅ ተከታይ ነው ወይም ከአባት ቡሃላ የሚገኝ ነው። 🎲ስለዚህ እየሱስ ከአብ ቡሃላ የመጣ ነውና አምላክ አይደለም።

☞እግዚአብሔር #ያለቅሳል። ☞እንባውን ጭምር እያንጠፈጠፈ ያለቅሳል🧻። ☞ልቡም አንጀቱም "#እንደ" #መሰንቆ ይጮሃሉ። ኢሳይያስ 16 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁹ ስለዚህ በኢያዜር ልቅሶ ስለ ሴባማ ወይን ግንድ #አለቅሳለሁ፤ ሐሴቦንና ኤልያሊ ሆይ፥ በዛፍሽ ፍሬና በወይንሽ መከር የጦር ጩኸት ወድቆአልና #በእንባዬ #አረካሻለሁ ¹⁰ ደስታና ሐሤትም ከፍሬያማው እርሻ ተወስዶአል፥ በወይኑም ቦታዎች ዝማሬና እልልታ የለም፤ በመጥመቂያም ወይን የሚረግጥ የለም፤ የረጋጮቹን እልልታ አጥፍቻለሁ። ¹¹ ስለዚህ ልቤ ስለ ሞዓብ አንጀቴም ስለ ቂርሔሬስ እንደ መሰንቆ ትጮኻለች። ¹² ሞዓብም መጥቶ በኮረብታ መስገጃ ላይ በደከመና ለጸሎት ወደ መቅደሱ በገባ ጊዜ አያሸንፍም። ¹³ እግዚአብሔር በሞዓብ ላይ በድሮ ዘመን የተናገረው ነገር ይህ ነው። ❀መሰንቆ እንዴት ነበር የሚጮኸው?🧐 ~የፈጣሪን ባህሪ ከመሰንቆ ጋር ማመሳሰል አይከብድም?? እንደ መሰንቆ ከመሾህ ይጠብቀን! ®✍https://t.me/eotc_degl

ሐይማኖትን የቀየረ ይገደል! ዘዳግም 13 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹²-¹³ አምላክህ እግዚአብሔር ልትኖርባት በሚሰጥህ በአንዲቱ ከተማህ፦ ክፋተኞች ሰዎች ከእናንተ ዘንድ ወጥተው፦ "ሄደን የማታውቋቸውን ሌሎች
ሐይማኖትን የቀየረ ይገደል! ዘዳግም 13 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹²-¹³ አምላክህ እግዚአብሔር ልትኖርባት በሚሰጥህ በአንዲቱ ከተማህ፦ ክፋተኞች ሰዎች ከእናንተ ዘንድ ወጥተው፦ "ሄደን የማታውቋቸውን ሌሎችን አማልክት እናምልክ ብለው የከተማቸውን ሰዎች አሳቱ ሲሉ ወሬ ብትሰማ"፥ ¹⁴ ትፈልጋለህ፥ ትመረምራለህም፥ ትጠይቃለህም፤ እነሆም፥ እውነት ቢሆን፥ ይህም ክፉ ነገር በመካከልህ እንደ ተደረገ እርግጥ ሆኖ ቢገኝ፥ ¹⁵ የዚያችን ከተማ ሰዎች በሰይፍ ስለት ፈጽሞ ትመታቸዋለህ፤ ከተማይቱን፥ በእርስዋም ያለውን ሁሉ፥ #እንስሳውንም #በሰይፍ #ስለት #ታጠፋቸዋለህ። ¹⁶ ዕቃዋንም ሁሉ ወደ አደባባይዋ ትሰበሰባለህ፥ ከተማይቱንም ዕቃዋንም ሁሉ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር #በእሳት #ፈጽመህ #ታቃጥላለህ፤ ለዘላለምም ወና ትሆናለች፥ ደግሞም አትሠራም። አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫም ይሄንን ሐሳብ ሲያጠናክረው በሐዲስ ኪዳንም ጭምር ሐይማኖትን የቀየረ መገደል እንደሚገባው የሚናገር ሕግ እንዳለ ተናግሯል፦ "28-ጌታችንም በወንጌል በአንገቱ የወፍጮ ደንጊያ አሥረው ወደጥልቁ ያስጥሙት አለ "እነሆ ሃይማኖትን በካዱት" ላይ #በብሉይም #በሐዲስም #የሞት #ትእዛዝ #ወጣ በነቢይም ስለ ሐይማኖት ቅናት ማረሻችሁን ጎራዴ አሠሩት ማጭዳችሁንም ጦር አድርጋችሁ አሠሩት #ገራገሩ #ጠበኛ #ይሁን ደካማውም እኔ ብርቱ ነኝ ይበል ብሎ ተናገረ።" 📜መፀሐፈ ምስጢር ምዕራፍ 2 የብርሃናት ምንባብ ቁጥር 28📜 ☞ ሐይማኖት የቀየረን የመግደል ሕግ በክርስትናም ያለ ነገር ነው ከዛም ባለፈ መልኩ እንደውም በባይብል ሐይማኖትን የቀየረው ሠው ብቻውን ሳይሆን የሚገደለው ሙሉ የከተማው ሕዝብ እንዲታረዱ እቃዎችም ጭምር በእሳት እንዲቃጠሉ እና ከተማይቱ ወና እንድተትሆን ነው የሚፈረድባቸው፦ <ዘዳግም 13:15,16>

“"የሰማይ ወፍ ቃሉን ይወስደዋልና፥ ባለ ክንፎችም ነገሩን ይናገራሉና" #በልብህ #አሳብ #እንኳ #ቢሆን #ንጉሥን #አትስደብ#በመኝታ #ቤትህም #ባለጠጋን #አትስደብ።”   — መክብብ 10፥20 በህፃንነቴ ነበር ለሕፃኖች እንደዚህ አይነት ማታለያ የምሰማው! ለካ ለትላልቆችም(ለክርስቲያኖችም) ማታለያ ይሆናል፦ “"የሰማይ ወፍ ቃሉን ይወስደዋልና፥ ባለ ክንፎችም ነገሩን ይናገራሉና" #በልብህ #አሳብ #እንኳ #ቢሆን #ንጉሥን #አትስደብ#በመኝታ #ቤትህም #ባለጠጋን #አትስደብ።” — መክብብ 10፥20 የምር ግን ወፍ የልብን ታውቃለች? ሒዳስ ትናገርብሃለች?😂 ከዚህኛው የመፀሐፍ ቅዱስ ክፍልስ ጋር አይጋጭምን?፦ “ለአባቶቻችን በሰጠሃት ምድር ላይ በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ ይፈሩህ ዘንድ በማደሪያህ በሰማይ ስማ፥ ይቅርም በል፤ አንተ ብቻ የሰውን ልጆች ሁሉ ልብ ታውቃለህና ልቡን ለምታውቀው ሰው ሁሉ እንደ መንገዱ ሁሉ መጠን ክፈለውና ስጠው።” — 1ኛ ነገሥት 8፥39-40 “ለአባቶቻችን በሰጠኸው ምድር ላይ በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ ይፈሩህ ዘንድ በመንገዶችህም ይሄዱ ዘንድ፥ በማደሪያህ በሰማይ ስማ፥ ይቅርም በል፤ [አንተ ብቻ የሰውን ልጆች ልብ ታውቃለህና] ልቡን ለምታውቀው ሰው ሁሉ እንደ መንገዱ ሁሉ መጠን ክፈለው።” — 2 ዜና 6፥30-31 የዜና መዋዕል ፀሐፊ እግዚአብሔር ብቻ የሰውን ልጅ ልብ ያውቃል ሲለን የመፀሐፈ መክብብ ፀሐፊ ደግሞ የሰማይ ወፎችም በልብህ ያሰብከውን እንደሚያውቁ ወይም በልብህ ያሰብከውን እንደሚናገሩብህ በመናገር በልብህ ያለውን/የምታስበውን እንደሚያውቁ በተዘዋዋሪው ተናግሯል።

የጫማ እጣቢ መጠጣት ጥቅሙ እነሆ የትዕቢት ፆር የያዛችሁ ውድ ክርስቲያኖች ሆይ መድሃኒቱ መጣላችሁ☞ ጫማን አጥቦ (እጣቢውን) መጠጣት የትዕቢትን ፆር ወይም ትዕቢትን የሚያጠፋ ፉቱን መድሃኒት ነው፦ "
የጫማ እጣቢ መጠጣት ጥቅሙ እነሆ የትዕቢት ፆር የያዛችሁ ውድ ክርስቲያኖች ሆይ መድሃኒቱ መጣላችሁ☞ ጫማን አጥቦ (እጣቢውን) መጠጣት የትዕቢትን ፆር ወይም ትዕቢትን የሚያጠፋ ፉቱን መድሃኒት ነው፦ "ይህን የሚያስረዳ ነገር በወንድሙ ላይ የሚታበይ መነኩሴ ነበር። የራሱን አንድም የማር ይስሃቅን ጫማ በውሃ አጥቦ ይጠጣው ዘንድ አዘዘው። እሺ በጎ ብሎ ታዞ ስለጠጣ። የትዕቢት ፆር ጠፋለት። እግዚአብሔርን አመሰገነ።" 📜ፊልክስዩስ ተስዕሎ ፻፲፪📜 አመድ ምግብ ላይ ነስንሶ መብላትም እንዲሁ ፍቱን መድሃኒት እንደሆነ ከዚህ ቀደም ያጋራናችሁን ፁሁፍ ያንብቡhttps://t.me/eotc_degl/246 ®✍ https://t.me/eotc_degl

ልጅህን ምታው ጎኖቹንም ሰንጥቀው 4"ከልጆችህ ጨንገርን መጣል አትራራ በጎ አለኝታ ስለሆነ #በጨንገርም ብትመታው ነፍሱን ከሞት አዳንክ ብሏልና" 5"ዳግመኛም ልጁን የማይገስፅ አባት አላዋቂ ነው ብሏል
ልጅህን ምታው ጎኖቹንም ሰንጥቀው 4"ከልጆችህ ጨንገርን መጣል አትራራ በጎ አለኝታ ስለሆነ #በጨንገርም ብትመታው ነፍሱን ከሞት አዳንክ ብሏልና" 5"ዳግመኛም ልጁን የማይገስፅ አባት አላዋቂ ነው ብሏልና ልጅህን ምታው #ጎኖቹንም #ሰንጥቀው ትንሽ ሳለ የሚሳደብ እንዳይሆን ካንተም እንዳይርቅ።" 📜መፀሐፈ ዲዲስቅልያ ምዕራፍ 20📜 ☞ጎኖቹንም ሰንጥቀው🥹 ☞በጨንገር😅 ብትመታው ነፍሱን ከሞት አዳንክ🫣 ለመሆኑ ይሄ "ጨንገር😆" ምንድን ነው? አልተገለጠልኝም። ምሳሌ 23 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹³ ሕፃንን ከመቅጣት ቸል አትበል፥ በበትር ብትመታው አይሞትምና። ¹⁴ በበትር ትመታዋለህ፥ ነፍሱንም ትታደጋለህ። https://t.me/eotc_degl

ሐዲያ 💐 ላኢላሀ ኢለሏህ የተዘመረብሽ፡ የኢስላም ነገስታት የተመረጠብሽ፡ ጀግኖች ሱልጣኔትን እንዳቋቋሙብሽ፡ ዛሬ ግን ጨለማ በአንች ቢነግስብሽ፡ ወደ ያኔው ታሪክ መመለስ አለብሽ አዎ ይህ ቀን አልፎ ሌላ ቀን ይመጣል፡ ለሀዲያ ሙስሊም ጀግና ይመረጣል፡ ሽርክን እየነደ ተውሒድን ይሰብካልል፡ ያኔ አንች ሀዲያ ክብርሽ ይመለሳል፡ ወዳጂሽ ሲደሰት ጠላትሽ ያለቅሳል፡ ያንች አፍቃሪ ሲስቅ ምቀኛሽ ያለቅሳል፡ ጭቁኑ የኢስላም ልጅ ድጋሜ ይነሳል፡ አብሽሪ ሐዲያ ወሏህ ሁሉም ያልፋል፡ ፍትህ ባንች ሰፍኖ በደልሽ ይጠፋል፡ ጴንጤ የወረረው ፅልመት ይገፈፋል፡ ያኔ ከንደገና እውነትሽ ይሰፋል፡ በአሏህ እገዛ እንመልስሻለን በተውሒድ በሱና እናነሳሻለን ከጴንጤ ሰበካ ከእጁ ትወጫለሽ፡ በቀድሞው እምነትሽ ዳግም ትነሻለሽ፡ አይደለም በደቡብ በአለም ትነግሻለሽ፡ አዎ ሐዲያ ሆይ እኛ እንወድሻለን፡ በቁጭት በለቅሶ ዛሬም ድረስ አለን፡ 📕 ወንድም አምዳላ ናሲር https://t.me/comparativeRelgion/450 https://t.me/comparativeRelgion/450

ስድብ የፕሮቴስታንት እምነት መስራች የሆነው "ማርቲን ሉተር" ታላላቆቹን የማያከብር ሰው ነበር በዚህ መልኩ ነበር የሚሳደበው፦ "Listen, papal ass! You are a plain ass; nay, you are a filthy sow." 📜Work of Martin Luther vol 4 page 149📜 እንደዚህ የሚሰድባቸው ሰዎች ታላላቅ የቸርች አባቶች ወይም ጳጳሳት(papal) ናቸው። የስድቦቹን ትርጉም የማታውቁ ካላችሁ ተርጉሟቸው ቃሎቹ ብዙም ደስ ስለማይሉ በአማርኛ መፃፍ አላስደሰተኝም፦ Listen, papal "ass" you are a "plain ass" You are a "filthy sow" https://t.me/eotc_degl

ሠይፍ የፕሮቴስታንት እምነት መስራች ማርቲን ሉተር ሰይፍ መለኮት ነው ይለናል እግዚአብሔርም ሰይፍን እንደሚፈራው እንደሚያከብረውና እንደሚታዘዘው ይነግረናል፦ "That is the sum and substance of it. The sword is in itself right and is a divine and useful ordinance, which God will have not despised, but feared, honored, and obeyed, on pain of vengeance," 📜 work of luther vol 5 page 28📜 ፨ እውን እግዚአብሔር ሠይፍን ይፈራልን? ለሰይፍስ ይገዛልን? ፨ ሠይፍ ራሱስ መለኮት(አምላክ) ከሆነ ስንት መለኮት ሊኖር ነው ጎበዝ?   ኧረ አማልክቶቻችሁ በዙብን ወገኖች ቀንሷቸው ፕሊስ እኛምኮ ተቸገርን ከብዛታቸው የተነሳ ስንቆጥራቸው ልንሳሳት እንችላለን ልንረሳቸው እንችላለን ለኛም እሰቡልን እንጂ!!!!!!!!!! https://t.me/eotc_degl

መልካም ዜና ለንፅፅር ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ በዚህ ቻናል የንፅፅር ኮርስ ለሥስት(3) ወር በፁሑፍ ያለ ምንም ክፍያ  የምንሰጥ ይሆናል። ይህ ት/ት ሁለት ኮርስ ይዞዋል 1⃣ አንደኛው እውነተኛ ፈጣሪ ማን ነው? ስሆን በውስጡ አራት ምዕራፍ ስይዝ አራቱ  ደሞ አጠቃላይ አስር(10) ርዕሶችን ይዞዋል። 2⃣ ሁለተኛው ቅዱሳን መፅሐፍት ስሆን በውስጡ ሁለት ምዕራፍ ያየዙ ስሆን በውስጣቸው ደሞ አስራ ሶስት(13) ርዕሶችን ይዞዋል። በሁለቱ ኮርሶች የምኖስደው አጠቃላይ ሀያ ሥስት(23) ርዕሶችን ነው።ት/ት የምጀመረው  19/09/2016 ነው።የሚያልቀው 19/12/2017 በሳምንት ሁለቴ ማለትም ሰኞ & አርብ ይሰጣል ትምህርቱን ለመከታተል የቻናላችንን የተከታይ ብዛት አስፈላጊ ነው share share ያድርጉ። 1,አንደኛ ኮርስ እውነተኛው ፈጣሪ           ፩ ሥላሴ    1 ሥላሴ የነቢያት ት/ት ነውን?          2 ሥላሴ መች ተጀመረ?           ፪ ኢየሱስ     1 ኢየሱስ ፉጡር አደለምን?     2 ኢየሱስ መልዕተኛ አደለምን?     3 ኢየሱስ የፈጣሪነት ደረጃ ያማላልን?     4 ኢየሱስ ፉፁም ሰው ፉፁም አምላክ ነውን?        አብ(እግዚአብሔር) 1 እግዚአብሔር ሌላ ስም የለውምን? 2 የእግዚአብሔር በህሪያንት ምንድንነው? 3 እግዚአብሔር ፈጣሪ ነውን?          ፬ መንፈስ ቅዱስ     1 መንፈስ ቅዱስ አምላክ ነውን? 2, ሁለተኛ ኮርስ  ቅዱሳን መፅሐፍት                             ፩መፅሐፍ ቅዱስ 1 መፅሐፍ ቅዱስ እውነትም ቅዱስ ነውን? 2 መፅሐፍ ቅዱስ የፈጣሪ ቃል ነውን? 3 የጠፉ የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ዬሉምን? 4 መፅሐፍ ቅዱስ አልተበረዘምን? 5 አራቱ ወንጌላት ማን ፃፋቸው     ማርቆስ     ማቴዎስ      ሉቃስ      ዩሃንስ 6 ኦሪትን ማን ፃፋቸው?      ኦሪት ዘፍጥረት      ኦሪት ዘፀአት      ኦሪት ዘሁልቁም      ኦሪት ዘሌዋውያን       ኦሪት ዘዳግም      ፪ ቁርኣን 1 ቁርኣን የፈጣሪ ቃል ነውን? 2 የቁርኣን አሰባሰብ ላይ ችግር አለን? 3 የተቃጠሉ የቁርኣን ክፍሎች አሉን? 4 በፊየል የተበሉ የቁርኣን አንቀፁች አሉን? 5 ቁርኣን ይጋጫልን? 6 የተነሰኩ እና የተረሱ የቁርኣን ክፍል አለን? 7 ሰባቱ የቁርኣን አነባነብ ከጊዜ ቧሃላ የመጡ ናቸውን? ማሳሰቢያ በሰው ልጅ ስህተት አይጠፋምና ስህተት ካገኛቹህ እንዲሁም ለየተኛውም ሀሳብና አስተያየት ሀሳብ መስጫ ምለውን በመንካት ማሳወቅ ይችላሉ 👉ሀሳብ መስጫ 👈 ለአስተያትዎ ከወዲሁ እናመሰግናለን share share share ይደረግ ትምህርቱ የምሰጥበት ቻናል 👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/comparativeRelgion/445 https://t.me/comparativeRelgion/445

"ሥዕል" “በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ” — ዘዳግም 5፥8 “በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም
"ሥዕል"በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ”   — ዘዳግም 5፥8 “በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።”   — ዘጸአት 20፥4 “እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ።”   — ዘሌዋውያን 26፥1 “ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉ፥ በጣዖቶቻቸውም የሚመኩ ይፈሩ፤ መላእክቱ ሁሉ፥ ስገዱለት።”   — መዝሙር 97፥7 ኤርምያስ 10 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁴ ሰው ሁሉ እውቀት አጥቶ ሰንፎአል፥ አንጥረኛም ሁሉ ከቀረጸው ምስል የተነሣ አፍሮአል፤ ቀልጦ የተሠራ ምስሉ ውሸት ነውና፥ እስትንፋስም የላቸውምና። ¹⁵ እነርሱ ምናምንቴና የቀልድ ሥራ ናቸው፤ በተጐበኙ ጊዜ ይጠፋሉ። ኤርምያስ 10 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ² እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የአሕዛብን መንገድ አትማሩ ከሰማይ ምልክትም አትፍሩ፤ አሕዛብ ይፈሩታልና። ³ የአሕዛብ ልማድ ከንቱ ነውና፤ ዛፍ ከዱር ይቈረጣል፥ በሠራተኛም እጅ በመጥረቢያ ይሠራል። ⁴ በብርና በወርቅ ያስጌጡታል፥ እንዳይናወጥም በችንካርና በመዶሻ ይቸነክሩታል። ⁵ እንደ ተቀረጸ ዓምድ ናቸው እነርሱም አይናገሩም፤ መራመድም አይቻላቸውምና ይሸከሙአቸዋል። ክፉ መሥራትም አይቻላቸውምና፥ ደግምም መልካም ይሠሩ ዘንድ አይችሉምና አትፍሩአቸው። "ስለዚህም ነገር የከበረች ኦሪት በእግዚአብሔር ዘንድ እርኩስ የሆነውን ጣኦትና ምስል የሚሠራ ሰው የተረገመ ይሁን አለች።" -መጸሐፈ ምስጢር ገፅ ፩፹፫ ኦርቶዶክሳዊያን ከሥዕል ራቁ ባይብላችሁን ባሰሙ እንኳ አባታችሁን ስሙ።

ኤጲስ ቆጶስ ማር ማሪ ኢማኑኤል በባለፈው ፈጣሪ ኢየሱስ ነው እያለ አብንና ወልድን አስፈግዶ ነበር። አሁን ግን በምገር ሁኔታ ማሪያም ወላዲተ አምላክ አደለችም የምል logic ይዞ መቶዋል። ምክንያቱም አለ ለአምላክ እናት ካለው እናትዬዋ ከአምላክ ቀድማ ተገኝታለች እያለን ነው ለበለጠ አዳምጣቹህ ወስኑ። Surah Maryam (مريم), verses: 92-93 وَمَا يَنۢبَغِى لِلرَّحْمَٰنِ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا إِن كُلُّ مَن فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ إِلَّآ ءَاتِى ٱلرَّحْمَٰنِ عَبْدًا ለአልረሕማን ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ (በትንሣኤ ቀን) ለአልራሕማን ባሪያ ኾነው የሚመጡ እንጂ ሌላ አይደሉም፡፡ ተፍሲር እብን ከሲር እንዲህ ይላሉ وقوله : ( وما ينبغي للرحمن أن يتخذ ولدا ) أي : لا يصلح له ، ولا يليق به لجلاله وعظمته; لأنه لا كفء له من خلقه ; لأن جميع الخلائق عبيد له; ( إن كل من في السماوات والأرض إلا آتي الرحمن عبدا لقد أحصاهم وعدهم عدا ) أي : قد علم عددهم منذ خلقهم إلى يوم القيامة ، ذكرهم وأنثاهم وصغيرهم وكبيرهم. 📕 ወንድም አምዳላ ናሲር ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇 https://t.me/comparativeRelgion/432 https://t.me/comparativeRelgion/432

አሥ ሠላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ ያ ጀመዓህ! "የተደበቀው እውነት" የሚለው መጽሐፍ ለሁለተኛ ጊዜ ታተመ። በክርስቲያኖች ሚሽነሪዎች ከፍተኛ ተቃውሞ የደረሰበት ይህ መጽሐፍ በክርስቲያኖች ሚ
አሥ ሠላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ ያ ጀመዓህ! "የተደበቀው እውነት" የሚለው መጽሐፍ ለሁለተኛ ጊዜ ታተመ። በክርስቲያኖች ሚሽነሪዎች ከፍተኛ ተቃውሞ የደረሰበት ይህ መጽሐፍ በክርስቲያኖች ሚሽነሪዎች አስታዋዋቂነት"promotion" የተነሳ በታተመ በሳምንቱ አልቋል። ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ"፦ "አሏህ ይህንን ዲን ከፈለገ በከሃዲያንም ቢሆን ያጠናክረዋል" ስላሉን በእነርሱ አስታዋዋቂነት ለብዙ አንባቢያን እንዲዳረስ ምክንያት ሆኗል፦ ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 212 አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "እነሆ ሙሥሊም የሆነች ነፍስ እንጂ ሌላው ጀነትን አይገባትም፥ አሏህ ይህንን ዲን ከፈለገ በከሃዲያንም ቢሆን ያጠናክረዋል"። ﻋَﻦْ ﺃَﺑِﻲ ﻫُﺮَﻳْﺮَﺓَ، ﺭﺿﻲ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ ﻗَﺎﻝ ﻋﻦ ﺍﻟﻨَّﺒِﻲّ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻠﻪُ ﻋَﻠَﻴْﻪِ ﻭَﺳَﻠَّﻢَ ﺃﻧﻪ ﻗَﺎﻝَ ﺃَﻧَّﻪُ ﻟَﺎ ﻳَﺪْﺧُﻞُ ﺍﻟْﺠَﻨَّﺔَ ﺇِﻟَّﺎ ﻧَﻔْﺲٌ ﻣُﺴْﻠِﻤَﺔٌ، ﻭَﺃَﻥَّ ﺍﻟﻠﻪَ ﻳُﺆَﻳِّﺪُ ﻫَﺬَﺍ ﺍﻟﺪِّﻳﻦَ ﺑِﺎﻟﺮَّﺟُﻞِ ﺍﻟْﻔَﺎﺟِﺮِ‏ የመጀመሪያው ዕትም በታተመ በ 20 ቀኑ ዛሬ ገበያ ላይ ውሏል። መጽሐፉን ለምትፈልጉ፦ ፨፦ አዲስ አበባ መርካርቶ አንዋር መሥጂድ ኢሥላማዊ መጻሕፍት መደብር ውስጥ፣ ፨፦ አዲስ አበባ ፒያሳ Abdu Book Delivery 0929574133 ፨፦ አየር ጤና አንሷር መሥጂድ 0963796354 የበለጠ መረጃ ለማግኘት +251920781016 ዐብዱ ብለው ይደውሉ! መጽሐፉ ተደራሽነት እንዲኖረው ባለው የማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን ሼር በማድረግ ሠበቡል ሂዳያህ ይሁኑ! ወጀዛኩሙላህ ኸይራ! ✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ https://t.me/Wahidcom

የተምታታው የዮሴፍ ንግግር ፨ ዮሴፍ ቤተሰቦቹ ወደ ግብፅ በሚሄዱበት ወቅት ግብፃዊያን እንዲቀበሏቸው በማሰብ "እኛ ከብት አርቢዎች ነን በሉ/እንሰሳ አርቢዎች" ብሏቸው እንደነበረ ከዘፍጥረት 46:34 ላይ እናነባለን፦ “በግ ጠባቂ ሁሉ ለግብፅ ሰዎች ርኵስ ነውና፤ በጌሤም እንድትቀመጡ እንዲህ በሉት፦ እኛ ባሪያዎችህ ከብላቴናነታችን ጀምረን እስከ አሁን ድረስ፥ እኛም አባቶቻችንም፥ "እንስሳ አርቢዎች ነን"።” — ዘፍጥረት 46፥34 Genesis 46:34 (NIV) you should answer, ’Your servants have "#tended #livestock" from our boyhood on, just as our fathers did.’ Then you will be allowed to settle in the region of Goshen, for all #shepherds #are #detestable #to #the #Egyptians." ከዚህ ጥቅስ የምንረዳው ነገር ዮሴፍ ለፈርዖን "ከብት አርቢዎች" ነን በሉ ያለበት ምክንያት ግብፃዊያን "በግ ጠባቂዎችን(shepherd)" ስለማይወዱ በግ ጠባቂዎች ነን ካሉ በግብፅ ተቀባይነት ስለማይኖራቸው ነው። ~ ነገር ግን በሚገርም ሁኔታ እነሱም ለፈርኦን የነገሩት "በግ ጠባቂዎች" መሆናቸውን ነው(ዘፍጥረት 47:3) ራሱ ዮሴፍም ለፈርኦን እነግርላችኀለሁ ያለው "በግ ጠባቂዎች(shepherd)" መሆናቸውን ነው(ዘፍጥረት 46:31-32)፦ Genesis 46 (NIV) 31   Then Joseph said to his brothers and to his father’s household, "I will go up and speak to Pharaoh and will say to him, ’My brothers and my father’s household, who were living in the land of Canaan, have come to me. 32   "The men are shepherds"; they tend livestock, and they have brought along their flocks and herds and everything they own.’ ፨ "ሰዎቹ በግ ጠባቂዎች ናቸው/The men are shepherd " የሚለው ይሰመርበት። Genesis 47:3 (NIV) Pharaoh asked the brothers, "What is your occupation?" "Your servants are #shepherds," they replied to Pharaoh, "just as our fathers were." ፨ "ባሪያዎችህ በግ ጠባቂዎች ናቸው(ነን)/your servants are shepherds" የሚለው ይሰመርበት። NOTE:አማርኛ ትርጉሙ ግልፅ ስላልሆነ እናም ከእብራይስጡ ጋር ስላልገጠመልኝ የእንግሊዘኛውን NIV ትርጉም ተጠቅሚያለሁ እናንተ አማረኛውን ባይብል ማየት ትችላላችሁ! በዚህ መልኩ መረጃዎችን ለማየት ከሞከርን ወደ ጥያቄው ልግባ፦ 1) ዮሴፍ ራሱ በራሱ አንደበት በግ ጠባቂዎች ነን #እንዳትሉ ብሎ ሲያበቃ(ዘፍ 46:34) እንዴት እራሱ የተናገረው ቃል ጋር በመጣረስ ለፈርኦን በግ ጠባቂዎች ናቸው እልላችኀለሁ(ዘፍ 46:31-32) ሊል ቻለ?? 2) እነሱስ በግ ጠባቂ በግብፅ ዘንድ ተቀባይነት እንደለለው ነግሯቸውና አስጠንቅቋቸው ሲያበቃ እንዴት በግ ጠባቂዎች ሊሉ ይችላሉ? 3) በግ ጠባቂስ በግብፅ ዘንድ ተቀባይነት ከለለው እና የሚጠላ ከሆነ ፈርኦን እንዴት በግ ጠባቂዎች ነን ሲሉት ሊቀበላቸው ቻለ? አዲሱ መደበኛ ትርጉምም ይሔንን ስህተት ለመሸፈን በሚመስል መልኩ ዘፍ 47:3 ላይ ያለው የእብራይስጡ ንባብ/ቃል "በግ ጠባቂዎች" የሚል ሆኖ ሳለ እነሱ ግን ለውጠው "ከብት አርቢዎች" ብለውታል። «ፈርዖን የዮሴፍን ወንድሞች፣ “ሥራችሁ ምንድ ነው?” ሲል ጠየቃቸው። እነርሱም ፈርዖንን፣ “እኛ አገልጋዮችህ ልክ እንደ አባቶቻችን "ከብት አርቢዎች" ነን” አሉት፤» ዘፍጥረት 47:3 በእውነቱ ይሔ ጥሩ ስራ ነውን? የፈጣሪ ቃል የምትሉትን መፀሃፍ ስህተቱን ለመሸፈን/ለመደበቅ ብላችሁ ሌላ ብረዛ ማካሄድ አይከብድምን? ®✍ https://t.me/eotc_degl

ሎጥ ከሴት ልጆቹ ጋር የግብረ ስጋ ግኑኙነት በማድረጉ እግዚአብሔር አላረከሰውም ነውር ሆኖም አልቆጠረበትም፦ 45"ልዑል እግዚአብሔር #ልጥን #ከሴቶች #ልጆቹ #ጋር #የግብረ #ሥጋ #ግንኙነት #በማድረ
ሎጥ ከሴት ልጆቹ ጋር የግብረ ስጋ ግኑኙነት በማድረጉ እግዚአብሔር አላረከሰውም ነውር ሆኖም አልቆጠረበትም፦ 45"ልዑል እግዚአብሔር #ልጥን #ከሴቶች #ልጆቹ #ጋር #የግብረ #ሥጋ #ግንኙነት #በማድረጉ #አላረከሰውም #ነውር #ሆኖም #አልቆጠረበትም አብርሃምን ተከትሎ ካገሩ በመውጣቱና ከሰዶም በመላዕክት ትእዛዝ ሳያቅማማ በመውጣቱ በእግዚአብሔር ዘንድ ታላቅ ነው።" መፀሐፈ ቄሌሚንጦስ ዘሮም ምዕራፍ 5 እነሆ ሎጥ ከገዛ ልጆቹ ጋር መተኛቱ በራሱ አጸያፊ ነገር መሆኑ ሳያንስ(ዘፍ 19፥32-38) እግዚአብሔርም የዚህ አጸያፊ ተግባር ተባባሪ እና ደጋፊ መሆኑን መፀሐፈ ቄሌሚንጦስ ሎጥ ከልጆቹ ጋር በመተኛቱ እግዜር አላረከሰውም ነውርም አድርጎ አልቆጠረበትም በማለት ገለጸልን። ፨እግዚአብሔር እንደዚህ አይነት አጸያፊ ነገር ነብያቶች ሲሰሩ ማውገዙ ቢቀር ለምንድን ነው የሚያበረታታው? ®✍ https://t.me/eotc_degl

በተጨማሪ ክፍል ሁለት ከሠላሳ በላይ ልኮችን ያያዘውን ቻናን እንካቹህ ብለናል። 1 ፉፁም ሰው ፉፁም አምላክ 2 ስለ አካልጉዳተኞች በባይብል 3 ዩሐንስ 13:13 ሰፋ ያለ ማብራሪያ pdf 4 ሥላሴ በእጅ ጣት መስመር ይገለፃልን 5 ሕዝቅኤል 9:6 ሳሙኤል ቀዳማዊ 15:3 ግደሉ ያለው አብ ወይስ ወልድ ወይስ መንፈስ ቅዱስ? 6 ማቴዎስ 5:32 ማብራሪያ 7 ብዙ ምስት ማግባት ያስቀጣልን? 8 ኢየሱስ የሞተው ታንቆ ነው ወይስ ተሰቅሎ 9 ከኢየሱስ መወለድ በፊት የማይታወቀው ሥላሴ 10 ባይብ የፈሀጣሪ ቃል ከሆነ ለምን በየግዜ ስታተም ይለያያል? 11 A ወጣ ያሉ የባይብል ጥቅሶች B በተጨማሪ C በተጨማሪ D በተጨማሪ 12 አውን ባይብል ለ ማስረጃነት በቂ መፅሓፍ ነውን?pdf 13 الله በሚለው ስም ከፊትም ኳሃለም ከመሀለም ፍደል ስንቀንስ ያለበ ተአምር 14 ከአራቱ ወንጌሎች ቀድሞ የተፃፈው የተኛው ነው? 15 የማቴዎስ ወንጌልን የፃፈው ማቴዎስ ነውን? 16 የተወለደ ግን የልተፈጠረ ነውን? ኢየሱስ በትንቢት ተተንብዮዋልን ለምሳሌ ማቴዎስ 1:23 & ኢሳያስ 7:14-16 17 A የተወዛገበው ህሳብ በባይብል 👉 B በቪድዮ 18 ነቢዩላሂ ሉጥ በቁርኣንና በባይብል 19 ነቢዩላሂ ዳውድ በቁርኣንና ባይብል 20 ነቢዩላሂ ኑህ በቁርኣንና በባይብል 21 ኢየሱስ አምላክ አይደለም። 22 ዘጠኝ ወር የተረገዘው አምላክ? 23 ነብዩ ሙሀመድ በባርናባስ ወንጌል 24 ቀኖናዊ ወንጌሎች,ጥንታዊ ወንጌሎች, & አዋልድ ወንጌሎች, 25 የአይሁዳዊያን ሥላሴ 26 አውን ማርያም ከነቢያትና ከመላእክት ትበልጣለችን 27 የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ስሞች 28 ይጋጫልን ከሰመይ እና ከምድር ቀድሞ የተፈጠረው ማነሰ ነው? 29 ይጋጫልን የመጀመሪያ ሙስሊም ማን ነው? 30 A ይጋጫልን ተልዕኮዋቸው ለአለም ወይስ ለአረቦች ብቻ? B ተጨማሪ 31 የቁርኣን አሰባሰብ በኡስማን ግዛት 32 ከአንድ በላይ ማግባት 33 A የሥስት ቀን እና የሥስት ሌሊት ውዝግብ 👉 B በድምፅ ወንድም አምዳላ ናሲር ለየተኛውም ሀሳብ እና አስተያያት 👉@amdala5👈 👇 https://t.me/comparativeRelgion/419 https://t.me/comparativeRelgion/419

🌷   እህቴ ለአንቺ ነው እኮ 🪴 ምኑ ነው የሚያምርሽ ክርስቲያን ጓደኛ፡ ለአሏህ ያልታመነው ክብረ ቢስ ጉደኛ፡ በይ እስኪ ንገሪኝ ምኑን አፈቀርሽው፡ እንደትስ አስረዳሽ ምኑንስ አመንሽው? በእምነቱ የኮራ ሀቅ ላይ የፀና፡ የሱና ተከታይ የጀግና ልጂ ጀግና ሙስሊሙ ሸበላ እያለ ከጎንሽ፡ በይ እስኪ ንገሪኝ ምንድን ነው አቋምሽ፡ ካፊር ያስመረጠሽ ምን ነበር ህመምሽ፡ ከአሏህ ጠላት ጋር ስትተቃቀፊ፡ አንችም አብረሽ ቆመሽ ነገር ስትሰፊ፡ እውነት ስትነግሪው እያለ ቀጣፊ፡ በማርያም እያለ ሲመታሽ በጥፊ: እየሱስን ብሎ እየቀለደብሽ፡ አምላክ ተወገረ ብሎ እየጮኸብሽ፡ ሌሊት ከቀን ቅጥፈቱን እየዘመረብሽ፡ ምኑ አማረሽና አፈቀረው ልብሽ፡ ተመለሽ ወደ አሏህ የኔ እህት አይበጂም፡ ሰው እድሜውን ሁሉ በአመፅ አያረጂም፡ ጠላቱን በመውደድ እድሜውን አይፈጂም፡ በኢስላም ያመነ በሀቅ የደመቀ፡ ፈተናን ገፍትሮ የተሸለቀቀ፡ ጉራ የማያበዛ ወኔው የታመቀ፡ የነቢ ተከታይ በአሏህ ያመነ፡ ተውሒድን ያስፋፋ ሱናን ያገነነ፡ አንችን ተራ አድርጎሽ እንደ እቃ ተጠቅሞ፡ ወዳ ወድህ ሲልሽ አንችን ተሸክሞ፡ በሀራም በውሸት ወኔሽን አዳክሞ፡ ሊያባርርሽ እንጂ ላያይሽ ፈርሞ፡ ላንች ብሎ ሊሰልም አይደለም ፈፅሞ፡ ሀብታም ነኝ ወደ ፊት ሱቄን እከፍታለሁ፡ ትምህርቴን ለቀጣይ አጠናቅቃለሁ፡ እስከዚያው ካንች ጋር በፍቅር እዘልቃለሁ፡ ከአመታት በኋላ አንችን አገባለሁ፡ ክርስቶስን ብየ እምልልሻለሁ፡ አንችን የኔ ከሆንሽ እሰልምልሻለሁ፡: አለህ ሆይ እህቶቻችን ከነዚህ አይነት ፍትና አንተው ጠብቃቸው🤲🤲🤲 📕ወንድም አምዳላ ናሲር ለየተኛውም ሀሳብ እና አስተያየት 👉@amdala5👈 እንደዚህ እና መሰል ትምህርቶችን ለመከታተት ቻናላችንን ይቀላቀሉ https://t.me/comparativeRelgion/413 https://t.me/comparativeRelgion/413 https://t.me/comparativeRelgion/413

ግጭት   ፨ ያዕቆብ እና ጳውሎስ ከብሉይ ኪዳን ስለ አንድ ተመሳሳይ ሐሳብ አንስተው ማብራሪያ ሲሰጡ ተመልከቱ እንዴት ክፉኛ እንደሚላተሙ(እንደማይስማሙ)፦ 1) ያዕቆብ፥ አብርሃም ልጁን በመሰዊያ ሊሰዋው ባቀረበው ጊዜ "በሥራ የጸደቀ እንደነበረ" ያብራራል፦ ፨ ያዕቆብ 2   ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²¹ አባታችን አብርሃም ልጁን ይስሐቅን በመሠዊያው ባቀረበ ጊዜ "በሥራ የጸደቀ አልነበረምን?" ²² እምነት ከሥራው ጋር አብሮ ያደርግ እንደ ነበረ፥ በሥራም እምነት እንደ ተፈጸመ ትመለከታለህን? ²³ መጽሐፍም፦ አብርሃምም እግዚአብሔርን አመነ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት ያለው ተፈጸመ፤ የእግዚአብሔርም ወዳጅ ተባለ። 1~ያዕቆብ እምነት ያለ ሥራ ከንቱ እና የማይጠቅም የሞተ እንደሆነ ያስተምራል፦ ፨ “ሰው በእምነት ብቻ ሳይሆን በሥራ እንዲጸድቅ ታያላችሁ።”   — ያዕቆብ 2፥24 ፨ “ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።”   — ያዕቆብ 2፥26 2)ጳውሎስ ግን፥ አብርሃም "በስራ የፀደቀ አልነበረም" ይለናል፦ ፨ ሮሜ 4   ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ² "አብርሃም በሥራ ጸድቆ ቢሆን" የሚመካበት አለውና፥ ነገር ግን በእግዚአብሔር ዘንድ አይደለም። ³ መጽሐፍስ ምን አለ? "አብርሃምም እግዚአብሔርን አመነ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት።" ⁴ ለሚሠራ ደመወዝ እንደ ዕዳ ነው እንጂ እንደ ጸጋ አይቈጠርለትም፤ ⁵ ነገር ግን ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያጸድቅ ለሚያምን ሰው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል። ~የየትኛውን ማብራሪያ እንመን ወገን? አብርሃም በስራ እንዳልጸደቀ የሚናገረውን የጳውሎስን ማብራሪያ ወይስ አብርሃም በስራ ጸድቆ እንደነበረ የሚናገረውን የያዕቆብን ማብራሪያ? እውን አብርሃም በሥራ የጸደቀ ነበር ወይስ አልነበረም?? መፀሐፍ ቅዱስ ውስጥ እርሱ በእርሱ የሚጋጭ የሰዎች ማብራሪያ መገኘቱ በራሱ መጸሃፍ ቅዱስ የተበረዘ መጸሃፍ ለመሆኑ ማሳያ ነው። ®✍ https://t.me/eotc_degl

ዮሐንስ የሴት ሃፍረተ ስጋ ሳመ! ፦ስሙንም የማርያም ስዕል "አፈ ወርቅ" አለችው😝 ይሔን ያህል የሴትን ሐፍረተ ስጋ መሳም ትልቅ ክብር አለው ለካ አፈ ወርቅ የሚል መጠሪያ እስከማሰጠት ድረስ... በዚህም አላበቃም የገድሉ ፀሐፊ አባ ግዮርጊስ ዘጋስጫ ለራሱ ቆንጆ ቆንጆ መጠሪያ ሰቶታል "አፈ ማዐር" "አፈ ዕንቁ" "አፈ ባህርይ"... ይሄን ያክል በምንስ መልኩ ቢስም ነው አፈ ማር ሊባል የቻለው? ታሪኩን እዚህ ታገኙታላችሁ "መፀሐፈ ምስጢር ምዕራፍ አራት የጌና ምንባብ" ፨ እናንተስ ለክርስቶስ ክብር ብላችሁ የእናታችሁን የእህታችሁን ሃፍረተ ስጋ ብትስሙ ትከበራላችሁን? በቤታችሁ የተንጠለጠለችውስ የማርም ስዕል እንደ ዮሐንስ "አፈ ወርቅ" ትላችሁ ይሆን?😀 ፨በእውነቱ እንደ ዘገባው ከሆነ አዎ ዮሐንስ ክርስቶስ ተጎትቶ የወጣበትን ነገር ሌሎች ሲያረክሱት እሱ በመሳሙ ምክንያት ነው በጣም የተወደደው ስለዚህ እናንተም ብትስሙ የመወደድና ሞገስን የማግኘት እድላችሁ ሰፊ ነው(እንደ ዘገባው)! ®✍ https://t.me/eotc_degl