fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 383 مشترک است و جایگاه 2 649 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 351 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 383 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 16 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -176 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -5 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.47% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 12.42% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 390 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 787 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 31 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 17 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 383
مشترکین
-524 ساعت
-177 روز
-17630 روز
آرشیو پست ها
በዛሬው እለት ይፋ የተደረጉት የፋኖ ድሮኖች የመጀመሪያ ዒላማቸውን በአድማ ብተና ካምፕ ላይ አሳርፈዋል።

ኢሕአዴግ Vs ብልጽግና! በኢሕአዴግ ዘመን በሚዲያ በተደጋጋሚ የሚሰሙ ልማቶች 👉መስኖ ልማት 👉የትምሕርት ቤት ግንባታ 👉የጋራ መኖሪያ ቤት ግንባታ 👉የመንገድ ዝርጋታ 👉የጤና ጣቢያና የሆስፒታል ግንባታ 👉የተፋሰስ ልማት 👉የመጠጥ ውሃ ቁፋሮ 👉የግድብ ግንባታና የኤሌክትሪክ ዝርጋታ 👉የፍጥነት መንገድ 👉የባቡር ሐዲድ ዝርጋታ 👉የFTC ግንባታ 👉የዩኒሸርስቲ ግንባታ 👉የወጣቶች ሥራ እድል ፈጠራ 👉ኢንተርፕራይዝ 👉ኮብል ስቶን ማንገፍ 👉የኢንዱስትሪ ፓርኮች 👉የጤና እና የግብርና ኤክስቴንሽን በብልጽግና ዘመን ሚዲያውን ያጨናነቁ ቃላቶች 👉የኮሪደር ልማት 👉የሌማት ቱሩፋት 👉ዲምላይት ማንጠልጠል 👉የባቡር ሐዲድ ዝርፊያ 👉ሳርና አበባ ልማት 👉ፓርኪንግና መናፈሻ 👉ማዕድ ማጋራት 👉የዋሻ መብራት ዝርጋታ😂 👉ፋውንቴይን 👉የወንዞች ዳርቻ 👉ሪዞርትና ሎጂ (በነፍሴ ነው የም ጠየ-ፋችሁ)😁

በእነ ኮሎኔል ደመቀ ሲመራ የነበረው faኖ ከዐቢይ ጎን ተሰልፎ ትግራይ ላይ በመዝመቱ በአሜሪካ የሽብር መዝገብ ላይ ሰፍሯል። እናም የተፈረጀው faኖ ዐቢይን የሚታገለው ሳይሆን ዐቢይን ሲያገለግልና ከእሱ ጎን ተሰልፎ ሲታገል የነበረው ነው። በመሆኑም ነገ የእነ ማስረሻ ሰጤ፣ የእነ ኮሎኔል ፈንታውና የእነ ደመቀ ዘውዱም... እጣ ፈንታ ይሄው ነው።

photo content
+1

ዳግማዊ የአሩሲ ጭፍጨፋ በመሃል አማራ ሳይንት! የአማራን ህዝብ በማንነቱ ብቻ እየጨፈጨፈ ያለው ስርዓት፣ ዛሬ ማለትም የካቲት 28/2018 ዓ.ም ከረፋዱ አራት ሰዓት ላይ የመሃል አማራ ሳይንትን ህዝብ ቤተክርስቲያን ላይ በመድፍ ጨፍጭፏል፡፡ ይህ ጨፍጫፊ መንግስት የአማራን ህዝብ ታሪክ ከማጥፋት አልፎ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስን የማዳከሙን ስራ ገዳማትን ኢላማ ያደረገ ሲሆን ርዕሰ አድባራት ወገዳማት ታዕከ ነገስት አትሮንሰ ማርያም ቤተ-ክርስቲያንን በመድፍ በመደብደብ 26 ሰዎች የተጎዱ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ አስተዳዳሪውንና አቃቢዋን እንዲሁም ሶስት ዲያቆናትን ባጠቃላይ ባጠቃላይ አምስት ሲሞቱ ፣21 ከባድ ቁስለኞች ሆነዋል፡፡ በደቡብ ወሎዞን መሀል ሳይንት ወረዳ የምትገኘው ታሪካዊቷ እና ጥንታዊቷ ርእሰ አድባራት ወገዳማት ታዕካ ነገስት አትሮንሰ ማርያም ቤተክርስቲያን መሷእተ ኦሪት ከሚሰዋባቸው የኦሪት ቤተክርስቲያን አንዷ ስትሆን ቤተክርስቲያኗ ከአመተ አለም ጀምራ ምእመኖቿን ስታገለግል የቆየች ሲሆን የአፄ በእደማርያምን ጨምሮ የብዙ ነገስታት መቃብር ዛሬም ድረስ በቦታው ይገኛል:: ጨፈፍጫፊው መንግሥት ቤተክርስቲያኗን ኢላማ ያደረገበት ምክንያት በርካታ የታሪክ መዛግብቶች ያሉባት በመሆኗ፣ በርካታ የአብነት ተማሪዎች የሚማሩባት በመሆኗ ኦርቶዶክስን ማዳከም አማራን የማዳከሚያ አንዱ ስልት በመሆኑ ነው፡፡ ይህንን አፀያፊ ተግባር የሰው ልጅ በሙሉ ሊያወግዘው ይገባል እያልን የአማራ ፋኖም አንደነቱን የበለጠ በማጠናከር ህዝቡን ሊታደግ የሚገባበት ጊዜ ላይ መሆኑን ያሳየ ነው:: ሠማዕት ወገኖቻችን ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ናቸው፦ 1. ቆሞስ አባ ሞገስ ፍስሃ የሞቱ፡አትሮንሰ ማርያም 2. እማሆይ ድንቄ ተከለ አቃቢ የሞቱ፡ አትሮንሰ ማርያም 3. ዳቆን መዝገቡ መኮነን ፡ሜስ ቁስቋም ማርያም እግሩ የተቆረጠ ከባድ ቁስለኛ 4. አባ አካልነው መንግስቱ፡አትሮንሰ ማርያም 5. አባ ምናሴ ታረቀ የቆሰለ ፡አትሮንሰ ማርያም 6. ዳቆን በአማን ....መገጣ የሞተ 7. ዳቆን በለጠ አስቻለው የሞተ፡አትሮንሰ ማርያም 8. ዳቆን ዋሲሁን አስቻለው ቁስለኛ፡ አትሮንሰ ማርያም 9. ዳቆን ዳዊት ...፡የሾብ ከባድ ቁስለኛ 10. ክነፈርግብ አንዳርጌ የሞተ ዛሬ ቅዳሴ የቀደሰ የሞተ ፡አትሮንሰ ማርያም 11. ዳቆን አይመረ መርሻ ከባድ ቁስለኛ ዛሬ የቀደሰ አማኑኤል፡ አትሮንሰ ማርያም 12. ዳቆን ህሩይ... ፡አባ ሩፋኤል 13. ዳቆን አብርሃም ሙሉሰው ፡አትሮንስማርያም 14. ዳቆን ሰምረ ስመኘው ቁስለኛ ፡ዘቃ ጊዮርጊስ 15. ዳቆን ጣሰው በላቸዉ ፡አትሮንስ ማርያም 16. ዳቆን ሙሉቀን ወንድም ፡አትሮንስ ማርያም 117 ሊቀ መዘምር አየን ብርሃኑ፡ አትሮንስ ማርያም 18. ወንዴ ታዬ የቤተክርስቲያኗ ዘበኛ ፡አትሮንሰ ማርያም 19. ሰርኬ አካልነው ፍትሃት የምታስፈታ ፡አትሮንሰ ማርያም 20. መምሬ ይታያል አካልነው ፍትሃት የሚያስፈታ፡ አትሮንሰ ማርያም 21. ጎበዜ አገኘሁ ቁስለኛ፡ አትሮንሰ ማርያም 22. መሪጌታ ሳህለ ማርያም ስለሽ ከባድ ቁስለኛ፡ አትሮንሰ ማርያም 23. የቻለ ማንደፍሮ ፡፡አትሮንሰ ማርያም 24. ወርቄ ይታያል ፡አትሮንሰ ማርያም 25. ዳቆን ልዑል ... ፡ዮሐንስ በሁኔታው የተደናገጡት የገዳሟ የአብነት ተማሪዎች በሙሉ ለቀው ተሰደዋል:: ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩትና ከተጨፈጨፉት ምዕመናኖች መካከል አምስቱ ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን አስራ አንዱ እጅና እግራቸው የተቆረጠ እንዲሁም አስሩ መካከለኛና ቀላል ጉዳት የደረሰባቸው ናቸው:: ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ምኒልክ ዕዝ የካቲት 28/2018 ዓ.ም