Assaye Derbie
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 Assaye Derbie 的分析概览
频道 Assaye Derbie (@asayede) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 383 名订阅者,在 博客 类别中位列第 2 649,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 351 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 383 名订阅者。
根据 16 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -176,过去 24 小时变化为 -5,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 37.47%。内容发布后 24 小时内通常能获得 12.42% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 5 390 次浏览,首日通常累积 1 787 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 31。
📝 描述与内容策略
尚未提供频道描述。
凭借高频更新(最新数据采集于 17 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 博客 类别中的关键影响点。
14 383
订阅者
-524 小时
-177 天
-17630 天
帖子存档
14 382
ኢሕአዴግ Vs ብልጽግና!
በኢሕአዴግ ዘመን በሚዲያ በተደጋጋሚ የሚሰሙ ልማቶች
👉መስኖ ልማት
👉የትምሕርት ቤት ግንባታ
👉የጋራ መኖሪያ ቤት ግንባታ
👉የመንገድ ዝርጋታ
👉የጤና ጣቢያና የሆስፒታል ግንባታ
👉የተፋሰስ ልማት
👉የመጠጥ ውሃ ቁፋሮ
👉የግድብ ግንባታና የኤሌክትሪክ ዝርጋታ
👉የፍጥነት መንገድ
👉የባቡር ሐዲድ ዝርጋታ
👉የFTC ግንባታ
👉የዩኒሸርስቲ ግንባታ
👉የወጣቶች ሥራ እድል ፈጠራ
👉ኢንተርፕራይዝ
👉ኮብል ስቶን ማንገፍ
👉የኢንዱስትሪ ፓርኮች
👉የጤና እና የግብርና ኤክስቴንሽን
በብልጽግና ዘመን ሚዲያውን ያጨናነቁ ቃላቶች
👉የኮሪደር ልማት
👉የሌማት ቱሩፋት
👉ዲምላይት ማንጠልጠል
👉የባቡር ሐዲድ ዝርፊያ
👉ሳርና አበባ ልማት
👉ፓርኪንግና መናፈሻ
👉ማዕድ ማጋራት
👉የዋሻ መብራት ዝርጋታ😂
👉ፋውንቴይን
👉የወንዞች ዳርቻ
👉ሪዞርትና ሎጂ
(በነፍሴ ነው የም ጠየ-ፋችሁ)😁
14 382
በእነ ኮሎኔል ደመቀ ሲመራ የነበረው faኖ ከዐቢይ ጎን ተሰልፎ ትግራይ ላይ በመዝመቱ በአሜሪካ የሽብር መዝገብ ላይ ሰፍሯል። እናም የተፈረጀው faኖ ዐቢይን የሚታገለው ሳይሆን ዐቢይን ሲያገለግልና ከእሱ ጎን ተሰልፎ ሲታገል የነበረው ነው። በመሆኑም ነገ የእነ ማስረሻ ሰጤ፣ የእነ ኮሎኔል ፈንታውና የእነ ደመቀ ዘውዱም... እጣ ፈንታ ይሄው ነው።
14 382
ዳግማዊ የአሩሲ ጭፍጨፋ በመሃል አማራ ሳይንት!
የአማራን ህዝብ በማንነቱ ብቻ እየጨፈጨፈ ያለው ስርዓት፣ ዛሬ ማለትም የካቲት 28/2018 ዓ.ም ከረፋዱ አራት ሰዓት ላይ የመሃል አማራ ሳይንትን ህዝብ ቤተክርስቲያን ላይ በመድፍ ጨፍጭፏል፡፡
ይህ ጨፍጫፊ መንግስት የአማራን ህዝብ ታሪክ ከማጥፋት አልፎ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስን የማዳከሙን ስራ ገዳማትን ኢላማ ያደረገ ሲሆን ርዕሰ አድባራት ወገዳማት ታዕከ ነገስት አትሮንሰ ማርያም ቤተ-ክርስቲያንን በመድፍ በመደብደብ 26 ሰዎች የተጎዱ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ አስተዳዳሪውንና አቃቢዋን እንዲሁም ሶስት ዲያቆናትን ባጠቃላይ ባጠቃላይ አምስት ሲሞቱ ፣21 ከባድ ቁስለኞች ሆነዋል፡፡
በደቡብ ወሎዞን መሀል ሳይንት ወረዳ የምትገኘው ታሪካዊቷ እና ጥንታዊቷ ርእሰ አድባራት ወገዳማት ታዕካ ነገስት አትሮንሰ ማርያም ቤተክርስቲያን መሷእተ ኦሪት ከሚሰዋባቸው የኦሪት ቤተክርስቲያን አንዷ ስትሆን ቤተክርስቲያኗ ከአመተ አለም ጀምራ ምእመኖቿን ስታገለግል የቆየች ሲሆን የአፄ በእደማርያምን ጨምሮ የብዙ ነገስታት መቃብር ዛሬም ድረስ በቦታው ይገኛል::
ጨፈፍጫፊው መንግሥት ቤተክርስቲያኗን ኢላማ ያደረገበት ምክንያት በርካታ የታሪክ መዛግብቶች ያሉባት በመሆኗ፣ በርካታ የአብነት ተማሪዎች የሚማሩባት በመሆኗ ኦርቶዶክስን ማዳከም አማራን የማዳከሚያ አንዱ ስልት በመሆኑ ነው፡፡ ይህንን አፀያፊ ተግባር የሰው ልጅ በሙሉ ሊያወግዘው ይገባል እያልን የአማራ ፋኖም አንደነቱን የበለጠ በማጠናከር ህዝቡን ሊታደግ የሚገባበት ጊዜ ላይ መሆኑን ያሳየ ነው::
ሠማዕት ወገኖቻችን ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ናቸው፦
1. ቆሞስ አባ ሞገስ ፍስሃ የሞቱ፡አትሮንሰ ማርያም
2. እማሆይ ድንቄ ተከለ አቃቢ የሞቱ፡ አትሮንሰ ማርያም
3. ዳቆን መዝገቡ መኮነን ፡ሜስ ቁስቋም ማርያም እግሩ የተቆረጠ ከባድ ቁስለኛ
4. አባ አካልነው መንግስቱ፡አትሮንሰ ማርያም
5. አባ ምናሴ ታረቀ የቆሰለ ፡አትሮንሰ ማርያም
6. ዳቆን በአማን ....መገጣ የሞተ
7. ዳቆን በለጠ አስቻለው የሞተ፡አትሮንሰ ማርያም
8. ዳቆን ዋሲሁን አስቻለው ቁስለኛ፡ አትሮንሰ ማርያም
9. ዳቆን ዳዊት ...፡የሾብ ከባድ ቁስለኛ
10. ክነፈርግብ አንዳርጌ የሞተ ዛሬ ቅዳሴ የቀደሰ የሞተ ፡አትሮንሰ ማርያም
11. ዳቆን አይመረ መርሻ ከባድ ቁስለኛ ዛሬ የቀደሰ አማኑኤል፡ አትሮንሰ ማርያም
12. ዳቆን ህሩይ... ፡አባ ሩፋኤል
13. ዳቆን አብርሃም ሙሉሰው ፡አትሮንስማርያም
14. ዳቆን ሰምረ ስመኘው ቁስለኛ ፡ዘቃ ጊዮርጊስ
15. ዳቆን ጣሰው በላቸዉ ፡አትሮንስ ማርያም
16. ዳቆን ሙሉቀን ወንድም ፡አትሮንስ ማርያም
117 ሊቀ መዘምር አየን ብርሃኑ፡ አትሮንስ ማርያም
18. ወንዴ ታዬ የቤተክርስቲያኗ ዘበኛ ፡አትሮንሰ ማርያም
19. ሰርኬ አካልነው ፍትሃት የምታስፈታ ፡አትሮንሰ ማርያም
20. መምሬ ይታያል አካልነው ፍትሃት የሚያስፈታ፡ አትሮንሰ ማርያም
21. ጎበዜ አገኘሁ ቁስለኛ፡ አትሮንሰ ማርያም
22. መሪጌታ ሳህለ ማርያም ስለሽ ከባድ ቁስለኛ፡ አትሮንሰ ማርያም
23. የቻለ ማንደፍሮ ፡፡አትሮንሰ ማርያም
24. ወርቄ ይታያል ፡አትሮንሰ ማርያም
25. ዳቆን ልዑል ... ፡ዮሐንስ
በሁኔታው የተደናገጡት የገዳሟ የአብነት ተማሪዎች በሙሉ ለቀው ተሰደዋል::
ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩትና ከተጨፈጨፉት ምዕመናኖች መካከል አምስቱ ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን አስራ አንዱ እጅና እግራቸው የተቆረጠ እንዲሁም አስሩ መካከለኛና ቀላል ጉዳት የደረሰባቸው ናቸው::
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ምኒልክ ዕዝ
የካቲት 28/2018 ዓ.ም
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
