fa
Feedback
አርቶፊያ (ARTOPHIA) ✍

አርቶፊያ (ARTOPHIA) ✍

رفتن به کانال در Telegram

ጥበብ ባህር ነው ነፍስን ያለመልማል። ገጣሚያን ቃላቶቻቸውን ሰዓሊያን ብሩሽ እና ቀለማቸውን ጸሐፍት ብዕራቸውን ፤ ሁሉም ወደ ባህሩ ይጓዛል ከባህሩም ይረካል ። ባህሩ ግን አይጎድልም ፣ ቃላቶችም ፣ ቀለማትም አይነጥፉም ፣ አይወይቡም!!!

نمایش بیشتر
395
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
دسامبر '24
دسامبر '24
+27
در 0 کانال‌ها
نوامبر '24
+70
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+106
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+31
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+11
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+54
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+42
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+31
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+47
در 3 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+31
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+52
در 5 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+93
در 6 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+5
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+239
در 2 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
09 دسامبر+1
08 دسامبر+2
07 دسامبر+2
06 دسامبر+4
05 دسامبر+6
04 دسامبر+5
03 دسامبر+3
02 دسامبر0
01 دسامبر+4
پست‌های کانال
2
ባልተመቸ ጊዜ ባልተመቸ ቦታ፤ የክረምት ጸሐይ የሌሊት ብልጭታ፤ ከመቅጽበት ታይታ፤ ለዛ ባለው ውበት፤ በሕፃን ፈገግታ፤ እንዲያው በቀስታ፤ እንዲያው በቸልታ፤ በማታውቀው ኃይልዋ፤ ልቤ ውስጥ ገብታ፤ ያረፈች፣ የተኛች፣ ድብቅ ነፍስ ነክታ፤ አንቀሳቀሰችኝ ነቃሁኝ ላንድ አፍታ።
0
3
" ያ ደግ ሰው በመንገዱ እየኼደ ሳለ ሽፍታ አገኘ፡፡ ያ ደግ ሰው፤ “ሰላም ለአንተ ይኹን! በዚህ ስፍራ ለምን ብቻህን ትዘዋወራለህ?” አለው። ያ ሽፍታም፡ “እኔ ሽፍታ ነኝ! ለዚህም ነው በዚህ ሰዋራ
" ያ ደግ ሰው በመንገዱ እየኼደ ሳለ ሽፍታ አገኘ፡፡ ያ ደግ ሰው፤ “ሰላም ለአንተ ይኹን! በዚህ ስፍራ ለምን ብቻህን ትዘዋወራለህ?” አለው። ያ ሽፍታም፡ “እኔ ሽፍታ ነኝ! ለዚህም ነው በዚህ ሰዋራ ስፍራ የምዘዋወረው:: ይልቅ ምን ይዘሃል? ወዲህ በል የያዝኸውን ኹላ! አምጣው!” አለው። ያ ደግ ሰው፡ “ለምን ግን ሠርተህ አትበላም? ሰው የደከመበት ገንዘብ ላንተ ምን ያደርግልሃል?" አለው፡፡ ያ ሽፍታ እየሣቀ፡ “ስማ! ማር በልተህ ታውቃለህ?" አለው:: ያ ደግ ሰው፡ “እንዴታ! በደንብ አድርጌ ነዋ የምበላው!" አለው:: ያ ሽፍታ፡ “ሠርተህ ነው ወይስ ከንብ ቀምተህ ነው? በጭስ እያስፈራራህ፣ እንዳትታይ በጭንብል እየተከለልህ ነው ንብ ለፍታ የሠራችውን የምትቀማት” አለው፡፡ ያ ደግ ሰው፤ ኹሉም ስው “ለፋኹበት” በሚለው ጕዳይ ወስጥ መዝረፍ እንዳለበት ዐወቀ። ከዚያም፣ ለሽፍታው “ብዙ ገንዘብ የለኝም:: ምናልባት ይህቺ ኹለት ፈረንካ ከበቃችህ እንካ” አለው፡፡ ያ ሽፍታ፡ “ለዛሬው ምሬሃለኹ፣ ከዚህ በኋላ ግን በማያገባህ ጕዳይ አትግባ" አለው፡፡ ያ ደግ ሰው፡ “እንኳን ማርኸኝ እንጂ በል ደኅና ሰንብት" ብሎት ፈጠን ፈጠን እያለ ተራመደ፡፡ በመንገዱም ላይ ሳለ እንዲህ እያለ እያሰበ ነበር፡፡ “አኹን ግን የእውነት እንቁላልን ዶሮ የምትሸጠው ቢኾን ዋጋው ስንት ይኾን ነበር? ሰው ከዕቅፏ ፈልቅቆ ይወስድባታል እንጂ መቼ ይጠይቃታል። እና፣ ከደምና ከዐጥንቴ ያልሠራኹትን ገንዘብ ሽፍታ ወስዶብኝ እንዲህ ከተንገበገብኹ ልጅ ይኾነኛል ያልኹትን፣ ከብቤ ያኖርኹትን ቢያነሡብኝ ቀድሜ አበድኹኝ” እያለ ኑሮውን እየታዘበ ኼደ፡፡ " " ግርባብ ያ ደግ ሰው " በፍቃዱ አየልኝ መጽሐፉ በመደብራችን ይገኛል :: @jafbok
0
4
ድም ሲል ከበሮ ልቤም እያለ ደጅሽን ስር ለማደር ጥሎኝ ኮበለለ "እናቴም ተጣራች ወዴት አለ ልጄ በቅዳሴው ጊዜ አጣሁት ከደጄ" ምትይ ይመስለኛል በቁም ያቃዠኛል አለሁኝ እናቴ ከቤትሽ እርቄ እንከራተታ
ድም ሲል ከበሮ ልቤም እያለ ደጅሽን ስር ለማደር ጥሎኝ ኮበለለ "እናቴም ተጣራች ወዴት አለ ልጄ    በቅዳሴው ጊዜ አጣሁት ከደጄ"       ምትይ ይመስለኛል       በቁም ያቃዠኛል    አለሁኝ እናቴ ከቤትሽ እርቄ እንከራተታለሁ መመለሻ ቀኔን እኔ ምን አውቄ       ይኸውልሽ በአትዬ የከበሮ ድምፁ ዛሬም ይሰማኛል ደውልሽ እየመጣ ይቀሰቅሰኛል ከቅኔ ማህሌት መልክሽን ሲያድሉ    በጣዕመ ዜማ ሀሌ ሉያ ሲሉ ካህናት በአንድ ሆነው ከቤተመቅደሱ ይኸው ይሰማኛል ኪዳኑን ሲያደርሱ ዕጣኑ እንኳን ሽታው እዚህ ድረስ መቶ      ይረባብሸኛል ውስጥ አንጀቴ ቀርቶ                            እባክሽ በአትዬ ይሄንን እያለምኩ እንዲህ ከምባክን    ፍቀጅልኝና ልሳለም ደጅሽን ✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️ቤ              3🙏🙏🙏🙏
0
5
ድንቅ መንፈሳዊ ግጥም ❤️ በዕሌኒ እና በዓደን ..... @smetoch12 @smetoch12
0
6
እንኳን መጣህልኝመጣህልኝ.... ፧ ፧ ለምን ሄድክ አልልም፤ እንዲህ አደረገኝ ብየም አልወቅስህም፤ እንኳን መጣህልኝ፤ እንካንም አወከኝ፤ እንኳንም አቀፍከኝ፤ አንኳንም ዳበስከኝ። በቅንጭብጭቡ ትርክት፤ በደራሲያ መፀሀፍት፤ ፍቅርን ላወቀችው ፍቅርን ላጠናችው፤ ለእደእኔ አይነቷ ሴት፤ መምጣት ሀሴት ናት። ተለያዩ እያለ ሀገሬው ተረተ፤ ፊደል ያወኩ ባንተ፤ ፍቅርን ያየሁ ባንተ፤ ጣት አየጨበጠ ቃል ያስደረደረ፤ አድስ ማንነትን ሰብኮ የፈጠረ፤ መጥፌየን ከጥሩ ለይቶ የሳየኝ፤ የህይወቴን ቅመም ትዝታ የሰጠኝ፤ የልብህ ብራና ቢሰርዘኝ እንኳን። የመውደድ ልኩ፤ የመኖሬ መልኩ፤ ፍቅርህ ዘላለሜ፤ መኖርህ አለሜ። የትም ሁን ግደለም፤ ብትሄድም ብትቀርም፤ ቃሌን እኔ አላጥፍም፤ ያዳም ዘር ቢሞላም፤ እመነኝ መውደድ፤ ካንተ ሌላ አላቅፍም። ✍️ዕሌኒ @eluuu2112 @arthopia @smetoch12
0
7
“ይኸውልህ... ማንበብ እኮ ለአንዳንዱ እጣው ነው። ለኔ በጣም ደስ ብሎኛል። እንኳን ማንበብ ተማርኩ። እንኳን እግዜር ፊደል ሰጠን እላለሁ። ግን ሳያነቡ የሚኖሩ ሰዎች ደግሞ፥ ከኔ የበለጠ ሀብታም ኑሮ ነው የሚኖሩት። ፀጋ ውስጥ ነው ያሉት። እኛኮ ወሬዎች... ምናምኖች... ግጥሞች... ስላቆች... እንዲ እናውቃለን እንጂ፥ ህይወትን የሚያውቃት እኮ ታጥቆ የሚገባባት ነው። እኛኮ ትንሽ እንደመሸሽ ብለን፥ በቃላት ተሸሽገን ምናምን ነው ምንታየው።” ስብሐት ገብረእግዚአብሔር
0
8
“A happy ending cannot come in the middle of the story”
0
9
ገጣሚ አታፍቅሪ         ገጣሚ ከሴት መተኛት ምንም ስሜት አይሰጠው ለእርሱ ከቃል ነው እንጂ ከሴት ፍቅር አይዘው እርሱ                 ስለዚህ አፈቀርኩሽ ወደድኩሽ ብሎ ቢያወራልሽ ከሺህ ቃላት ወስዶ እንድ ቃል ቢነግርሽ እንዳትሰሚው እርሱን እንዳታደንቂ ቃላት አጠቃቀሙን        ምክንያቱም ላንቺ ቃል እምነት ነው ላንቺ ቃል ፍቅር ነው ላንቺ ቃል ተስፋ ነው                ግን ቃል ለእርሱ ቀላል ነው በቃ ዝም ብሎ ፊደል መመስረት ነው       ገጣሚ ስንታየው ታገሰ
0
10
“What a terrible era in which idiots govern the blind.” - Julius Caesar
0
11
بدون متن...
0
12
ለአፍታ ብዘነጋሽ ፥   ለጋነቴን ፈጀሁ ጠዋት ረስቼሽ    ፥  ማታውኑ አረጀሁ መልዐከ ሞት መጣ ... ቆመ   ፥    ከቤቴ በር ለካ አንቺን መናፈቅ ያለመልም ነበር ። By Hab Hd
0
13
“Don't judge a man's conscience by looking at his face cause he may have a bad heart.”
0
14
###### ✍ ኤፍሬም ስዩም ድምፅ አልባ ፊደላት -------//-------- ፀጉሩን አንጨብርሮ ፂሙን አጎፍሮ ጥግ ተቀምጦ ለሚታዬኝ ወጣት ሂድና ታዘዘው ስጠው አንድ ድራፍት ቅዳለት ደብል ጂን ሀሳቡን ይርሳበት በፂሙ መጎፈር በፀጉሩ መንጨብረር ቁጥር ፈታ በሚል በግንባሩ መስመር ይታየኛል ቋንቋ ይታየኛል ነገር ። እዛም ከጨለማው ብቸኝነት ወጧት ሲጋራዋን ይዛ ለቆመቺው ወጣት ሂድና ታዘዛት የሚጠጣ ስጣት ምጋ በተፋቺው በጭሶቹ ማሃል ሴትነት ሲበደል እህትነት ሲጣል ==========እናትነት ሲጎል ይታየኛል ቋንቋ ይታየኛል ፊደል ። t.me/fikee21 t.me/fikee21 t.me/fikee21
0
15
ፍቅር ምን፣ መሰስሽ?......... እንደ ፅጌረዳ እንደ ሱፍ አበባ በመልካም ጠረኑ መንፈስ እያዛባ አጥብቀው ሲይዙት ሊሰበር ያዘማል ትተው እንዳይሄዱ በመዓዛው ያስራል። ፍቅር ምን መሰለሽ?.... ዕ
ፍቅር ምን፣ መሰስሽ?......... እንደ ፅጌረዳ እንደ ሱፍ አበባ በመልካም ጠረኑ መንፈስ እያዛባ አጥብቀው ሲይዙት ሊሰበር ያዘማል ትተው እንዳይሄዱ በመዓዛው ያስራል። ፍቅር ምን መሰለሽ?.... ዕድሜን ማባበያ ዘመን መሸንገያ ህልምን ማሳጠሪያ የአምላክ ስጦታ ብዙ መሻቶችን አስሮ የሚገታ፡፡ ይህን አላውቀውም.... ከማውቀው ነገር ላይ የምነግርሽ ነገር አበባ ታቅፌ ዘላለም እንድኖር ወይም ጣቴ መሃል አበባ እንዲሰበር፡፡ ትዝታስ ምንድ ነው?.... ትዝታ ቅዠት ነው..... የሆኑትን ነገር ባልሆንኩት የሚሉት ወይም አሁን ቢሆን ብለው የሚመኙት           ግን............ .....ይህን አልፈልግም የዘመን አስታዋሽ የአበባ እርጋፊ ደራርቆና ወድቆ ተመልከት እንዳይለኝ ..ውበትሽ ላይ ስቆ አንቺ ላይ ተሳልቆ፡፡ ይህ ሁሉ ቢሆንም…..... ውበትዋ ለከዳት ጠውላጋ አበባ ውሃ እሆናለሁ የሕይወትን ንፋስ እተነፍሳለሁ....... እርጅናን ለመግደል ውቢቱን አበባ መፃፍ እችላለሁ............ ......የእናቴ ልጅ-Tame ..?...?...?.... @Meklite21 ➱ t.me/Asresee ➱ t.me/Asresee ➱ t.me/Asresee
0
16
ሌላ አመትን ጨመረልኝ ...🙏🙏🙏 እንደዘበት አድርሰኝ ከርሞ ብየ አምና፤ አልፈዋለሁ ያላልኩትን ያን ጎዳና፤ ፊቴ ቀድሞ እየመራኝ ይኸው ዛሬ አደረሰኝ፤ ምን ቃል አለኝ የድንግል ልጅ ይክበርልኝ። ከማህፀን ከእናቴ እቅፍ፤ በእግሬም ቆሜ እመሬት ሳርፍ፤ የደገፍከኝ ስደናቀፍ፤ አባቴ ነው የእኔ እንስፍስፍ። ከልጅነት ወጣትነት ሳፈራርቅ በየአመቱ፤ ከፅድቅ ይልቅ ስመላለስ በሀጢያቱ፤ ያልጠፋሁት ከልሎኝ ነው በምህረቱ። የእኔ ወዳጅ፤ ውሎ አዳሬን የእኔ ፈቃጅ፤ ስለክብሩ ሳይጨነቅ ከጌትነት ዝቅ ብሎ፤ አይቻለሁ ያለስራው ሲንገላታ እኔን ብሎ። ይኸው ዛሬም በትዕቢት ውስጥ ትቢያ ሁኘ፤ ቸር አይደለ መልካም ልደት እየተመኘ፤ ሌላ አመትን ጨመረልኝ እኔን ቃኘ። ተመስገን።።።።🙏🙏🙏 🎂 🥳 🎂 🎂 መልካም ልደት ለእኔ 🥳 🎂 🥳 🎂 03/08/2016 ዓ.ም @eluuu2112 @artrhophia @smetoch12
0
17
#የማይነቃ_ውሸት እንደተወዛዋዥ ግንባር በየምሶሶው የለጠፍሽው "አለ" የምትል አድባር ሰርክ መዳንን ብቻ አስለምደሽው ሰርክ መኖርን ብቻ አስለምደሽው ይረሳዋል እንደሚሞት ካልነገርሽው ሳሙኤል አለሙ @
#የማይነቃ_ውሸት እንደተወዛዋዥ ግንባር በየምሶሶው የለጠፍሽው "አለ" የምትል አድባር ሰርክ መዳንን ብቻ አስለምደሽው ሰርክ መኖርን ብቻ አስለምደሽው ይረሳዋል እንደሚሞት ካልነገርሽው ሳሙኤል አለሙ @Samuelalemuu @Getem @Getem
0
18
“All the world's a stage, and all the men and women merely players.” - As You Like It
0
19
እኔን ለኔ ተወኝ በግል ሂወት ጉዞ ያለፍኩት መንገድ የኔን ጫማ አጥልቀህ ላሰታ ሳትራመድ በግምት በጭፍን ለምን ትፈርዳለህ ለጨይን አየህ እንጂ ውስጤ የት ገባህ እምቁን ብሶቴን ያዘልኩትን ህመም ከቶ ሳይስብህ ጥቂት ሳትታመም እርግጠኛ ሆነህ ደፍረህ ያወራኋው እስኪ በል ንገረኝ መች እኔን ሆንህ ነው አንተ ሰው አትሞኝ እኔን ለኔ ተወኝ ስጫወት ስላየህ ደልቱዋት ነው አትበል ሳለወራም ስቀር በኩርፍያ አትቀበል የምስቀው ሁሉ መች ነው ሀሴተኛ ያለቀሰም ሁሉ አላጣም መፅናኛ ሲወርድ ተንጉዋሎ ሀዘን የመሰለ ካየህ እኮ አንዳንዴ የደስታም እንባ አለ😂
0
20
"ቢጫ ሞት" ኤልያስ ሽታኹን ~        ~       ~       ~      ~ ቢጫ አበባ ቆርጠን አደይ ቀነጠስን ለወረት ገላችን ተስፋ ነሠነሥን.... እንዲያው ይመስል በዓል የውሸት ከነዓን ሀሰት ወለደ ነዌ የውሸት ነነዌ ለሀሰት ወጋችን ለውሸት ማዕረግ ስንት አደይ ስንት በግ? እኛ የማይጠብቀንን ወቅት እየጠበቅን ተስፋን ሰበብ አርግን ስንቱን አረገፍን? ጥያቄ? ከስሩ ገንደሰን ከግንዱ ቀንጠሰን ለኛ ተስፋ ያልነው ለአደዩ ምንድነው? ሞት::
0