fa
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 266 مشترک است و جایگاه 6 132 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 372 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 266 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 07 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 0 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 0 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.63% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.70% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 373 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 242 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 08 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 266
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+127 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
آرشیو پست ها
تلاوة_رائعة_من_سور_الأنعام_مريم_هود_الشيخ_سعود_الشريم_الشريمM4A.mp37.02 MB

" አትችይም ተብለሽ ችለሽ እንደመገኘት በቀል የለም። 💪 =

ሴቶች እህቶቻችን ሆይ ፡- በየ ሶሻል ሚዲያው አግቡን አጋቡን በማለት ራሳችሁን አታርክሱ ! አሏህ ባዘዘው መንገድ ቀጥ በሉና በቀጥተኛ በር ለመግባት ሞክሩ ። አሁን ያለችሁበት መንገድ በሰዎች ላይ ፈተና ከመፍጠርና እናንተን ከማርክስ ውጭ ሌላ ጥቅም የለውም ደሞም የ ዘራፊዎችና የ" ሞካሪዎች " ሲሳይ መሆናችሁን ብትጠነቀቁ ጥሩ ነው ! የተቆርቋሪ ወንድም ምክር አድርጋችሁ ብታስቡት መልካም ነው ! https://t.me/Muhammedsirage

እጅግ መጥፎ ሰው ማለት ካንተ በተጣላ ጊዜ ዉለታህን የሚዘነጋ፣ ስትኮራረፉ ሚስጢርህን የሚያባክን፣ ጥሩነትህ የሚክድ ስላንተም የሌለብህን ነገር የሚያወራ ነው፡፡ =t.me/AbuSufiyan_Albenan

ማሻ አላህ ለዚህ በቃሺ ቡና አጣጨ የስደት ጓዴ እንኳን ደስ ያለሽ በይ ዘና ፈታ በይልኝ በገጠር ...🥀 ኑ የሚል ቅስቀሳ አለዉ መጣንልሽ እኛም...

ሀገር ቤት በእውነቱ ደስ የሚል ነገር አለው አረ እንደው ወደ ጓሮ ጎራ ካላቹ ውጡ ውጡ አይልም አላሁመ ባሪክ የደከመ ልባቹን ቀጭንቀት የተወጠረ አይምሮዋቹን ፅድት ያደርጋል ከሁለም በላይ ደግሞ የአላ
+2
ሀገር ቤት በእውነቱ ደስ የሚል ነገር አለው አረ እንደው ወደ ጓሮ ጎራ ካላቹ ውጡ ውጡ አይልም አላሁመ ባሪክ የደከመ ልባቹን ቀጭንቀት የተወጠረ አይምሮዋቹን ፅድት ያደርጋል ከሁለም በላይ ደግሞ የአላህን ታላቅነት፣ የሱን የበላይነት ፣ በሁሉም ነገር ላይ ቻይ መሁኑን ፣ የማስተነበር ችሎታው ድንቅ መሆንኑ ትገነዘባላቹ በቻ ትደነቀላቹ ። የሀገር ቤት ውበት የተለየ ነው ሀቂቃ ሂዱ ሂዱ አይልም እኮ ሱብሀነ አሏህhttps://t.me/beyt_nisa_selefyat1

በጣም ከሚገርሙኝ እና ስራቸዉ በሳቅ ድክም እስክል የሚያስቁኝ ሰዎች መካከል፦ እነሱ የሚሉት ሁሉ በይ ያልንሺ አድርጊ ብለዉ አይ ብየ ዝም ብያቸዉ! ከዛ ስልክ ቁጥር ቀይረዉ ሙልጭ አድርገዉ ሰድበዉ ካበቁ በኋላ በማቃቸዉ ስልክ ቁጥራቸዉ ጥሩ ጥሩ የሚሆኑ ሰዎች ናቸዉ ! እረ ተዉ ወገን ! ሁለት ፊት አንሁን ¡ ይሄ ቴሌግራም ስንቱ ጋር ያገናኛል ? እረፉ ስልክ ቁጥር ስለተቀየረ ማንነት አይቀየርም በተለይ ብዙ የምንገናኝ ሰዎች ፀሁፋችሁ እናቃለን አትሸወዱ! ስድብ አይለጠፍም ግን ለተሳዳቢ አካል ነዉር ነዉ እሺ ስድብ ያላዋቂዎች መገለጫ ነዉ ! =

ያጣነው ሁሉ ክስረት አይደለም። አንዳንዱን ሰው ማጣት ትልቅ ረፍት ነው። እንኳን ተገላገልኩት የሚያስብሉ ብዙ ማጣቶች አሉ። ስለዚህ በምትኩ ምን እንደታቀደለን አናውቀውምና በትእግስት መጠበቅ ነው የሚ
ያጣነው ሁሉ ክስረት አይደለም። አንዳንዱን ሰው ማጣት ትልቅ ረፍት ነው። እንኳን ተገላገልኩት የሚያስብሉ ብዙ ማጣቶች አሉ። ስለዚህ በምትኩ ምን እንደታቀደለን አናውቀውምና በትእግስት መጠበቅ ነው የሚገባው። = t.me/https_Asselefya1

_أتى_أمر_الله_فلا_تستعجلوه_تلاوة_قديمة_تفوق_الخيال_للشيخ_د_سعود.mp37.75 MB

إِنَّ إِلَيْنَا إِيَابَهُمْ መመለሻቸው ወደእኛ ብቻ ነው፡፡ =

قال الشيخ إبن عثيمين رحمه الله: "ما خَرجنا لِنَعيشَ في الدُّنيا كما تَعيشُ البَهائم، نَأكُل ونَشرب وننام فَقَط!، ولَكِن خَرجن
قال الشيخ إبن عثيمين رحمه الله: "ما خَرجنا لِنَعيشَ في الدُّنيا كما تَعيشُ البَهائم، نَأكُل ونَشرب وننام فَقَط!، ولَكِن خَرجنا لِكَي نعدَّ الزَّادَ للآخِرَة"
📚شرح الكافية الشافية ص ٣٧٩ ج ٤

« ለምትጎነጨው ውሃ እንኳን ቢሆን ከሰዎች ፈላጊ ሆነህ በቀረብካቸው ቁጥር፤ እነርሱ ዘንድ የሚኖርህም ክብር በዚያው ልክ ይወርዳል። » ሸይኩል ኢስላም ኢብን ተይሚያ ረሂመሁላህ 【"መጅመዐል ፈታዋ"(1
« ለምትጎነጨው ውሃ እንኳን ቢሆን ከሰዎች ፈላጊ ሆነህ በቀረብካቸው ቁጥር፤ እነርሱ ዘንድ የሚኖርህም ክብር በዚያው ልክ ይወርዳል። » ሸይኩል ኢስላም ኢብን ተይሚያ ረሂመሁላህ 【"መጅመዐል ፈታዋ"(1/29)】 وَمَتَى احْتَجْتَ إلَيْهِمْ - وَلَوْ فِي شَرْبَةِ مَاءٍ - نَقَصَ قَدْرُكَ عِنْدَهُمْ بِقَدْرِ حَاجَتِكَ إلَيْهِمْ “ شيخ الإسلام إبن تيمية: رحمه الله = t.me/https_Asselefya1

የእርዳታ ፕሮግራሙ የሚተላለፍበት ሊንክ ነው ሼር አድርጉት ሊጀመር ነው! https://t.me/AbuSufiyan_Albenan?livestream=839a252b0c6d2b21f2

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ ዉድ ቤተሰቦች የጀመአ ስራ ፈልጉ ብዙ ስራ ፈተዉ ተቀመዉ የቆዩ የሱና እህቶች አሉ እንተባበር። ካለ በዚህ አሳዉቁን @Hayat_Bint_Seid_Aselefly ጅዳ መካ መዲና እኒህ ቦታዎች

እራስሽን ለመሆን በወሰንሽበት ቅፀበት ዉበትሽ ይጀምራል። #እራስሽን ሁኚ = t.me/https_Asselefya1