fa
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 276 مشترک است و جایگاه 6 123 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 371 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 276 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 02 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -16 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 5 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.54% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.67% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 361 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 238 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 03 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 276
مشترکین
+524 ساعت
+187 روز
-1630 روز
آرشیو پست ها
~ አይ ሀገሬ ወሎ! ገራገሩ ህዝብሽ የመከራን ጽዋ ስንት ጊዜ ጨለጠ? የሰላምን ጮራ ሳያይ፣ አንዱ ሲያባርረው ሌላው የሚዘምትበት ምስኪን ህዝብ ሆኖ ቀረ። የጁንታው ጦርነት ጥሎት ያለፈው ጠባሳ ሳይሽር፣ የፋኖ ሽብርተኝነት እንደ እሳት ተጨምሮበት፣ የትውልድ ቀዬውን ጥሎ ለስደት ተዳርጓል። ዛሬ ወደ መስጂድ ስገባ፣ ከመስጂዱ ራቅ ብላ የተቀመጠች አንዲት እናት አየሁ። የችግር ኑሮ ፊቷ ላይ እንደ መጽሐፍ ተጽፏል። ህፃን ልጇን አቅፋ፣ በእንባ በታጠበ ድምጽ፣ ከወሎ አካባቢ በጦርነቱ ምክንያት እንደመጣች ነገረችኝ። የዘሩትም ሰብል እንዳላበቀለ፣ እርሻቸውም እንደባከነ ተረከችልኝ። ልቧ የተሰበረ፣ አይኖቿ የደከሙ ይመስላሉ። የተቸጉ የሚጠጉባት፣የተራቡ የሚጠግቡባት ገራገሩ የወሎ ህዝብ እንባው ፈሶ፣ ኑሮው ተበላሽቶ፣ ከትውልድ አገሩ ተፈናቅሎ በስቃይ ላይ መመልከት እንዴት ልብ አይሰብር?! ገራገሩ ወሎ! የጦርነቱ ጠባሳ ከመቼው እንደሚሽር አላውቅም። ኢላሂ! ሀገራችንን ሰላም አድርግልን! t.me/AbuSufiyan_Albenan t.me/AbuSufiyan_Albenan

አረኝነት እናንተ እኮ እንድች ለብሼ ከብቶች አልጠበቅኩም ትላላችሁ ሀእ #ትዝታ =

አቤት ጥፍጥናዋ እኮ የዚች ምግብ #ትዝታ

~ቤት ላይ ቁርአን አለ ~መኪና ዉስጥ ቁርአን አለ ~5 አፕልኬሺን ስልክህ ላይ ቁርአን አለ ምንም ሳትቀራ ቀናቶች ያልፋሉ ! አንድም አንቀፀ መቅራት አትችል ቁርአንም መክፈት አትችል አላህ ካላገዘህ በቀር ! ~ ዱዓን አብዛ፦ اللَّهُمَّ أَعِنِّي عَلَى ذِكْرِكَ، وَشُكْرِكَ ، وَحُسْنِ عِبَادَتِكَ «ከመጠጥ ከምግብ በላይ ሁሌም ቁርአን መቅራት አስፈላጊህ ነዉ።» =

ከማግባት መዘግየት ይጎዳል! ሁል ቀን ያልፋል ወጣት ወንድ እና ሴት ከፊል ወጣትነት፣ ፍላጎቱ ይደክማል ፣ስሜቱ ይደክማል ፣ ጥንካሬዉም ይቀዘቅዛል! #አግቡ =

ወደ ግሩፕ ለመቀላለቀል ከታች ባለ ቦት አናግሩን @Nisau_Aslefiyat_Bot

➡️ ለኢብኑ ተይሚያ ሴት ተማሪዎች በሙሉ ➲ነገ ጁሙዓ ማታ እህቶች ለእህቶች ምክር (ነሲሀ) ይኖራል ➡️ላልሰሙት በማሰማት በስዓትዎ መጥተዉ ይከታተሉ ዘንድ ጋበዝንዎት! ♦️ፕሮግራሙ የሚጀመርበት ስዓት
➡️ ለኢብኑ ተይሚያ ሴት ተማሪዎች በሙሉ ➲ነገ ጁሙዓ ማታ እህቶች ለእህቶች ምክር (ነሲሀ) ይኖራል ➡️ላልሰሙት በማሰማት በስዓትዎ መጥተዉ ይከታተሉ ዘንድ ጋበዝንዎት! ♦️ፕሮግራሙ የሚጀመርበት ስዓት    ➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛ ➧በሳዑድ   8:00 ➧በዱባይ   9:00 ➧በኢትዮጲያ 2 :00 ➡️ ሙሀደራው ስለማይቀዳና ሊንክ ስለማይሰራጭ አድሚናቶችን በማናገር ሴት መሆናችሁ ተረጋግጦ መቀላቀል ትችላላችሁ።

ኺማር ከነ ጅልባብ እንዲሁም ብቻውን ይፈልጋሉ? እንግዲያውስ እኛ ጋር ጥራት ባለው ጨርቅ በተመጣጣኝ ዋጋ ያገኛሉ። 👉ለማዘዝ @mekiajilbab or 0929514535
+2
ኺማር ከነ ጅልባብ እንዲሁም ብቻውን ይፈልጋሉ? እንግዲያውስ እኛ ጋር ጥራት ባለው ጨርቅ በተመጣጣኝ ዋጋ ያገኛሉ። 👉ለማዘዝ @mekiajilbab or 0929514535

محبَّة الله لا يُشبهها شيء! ☔🤍

~ የመጣን ሁሉ ጓደኛ አታድርጊ ! ~ የሳቀሽን ሁሉ ጓደኛ አታድርጊ ! ~ እፈልግሻለሁ ያለሽ ሁሉ ጓደኛ አታድርጊ! «የጓደኚነት ማእና ዝቅ ያደርጉብሻል።  » = t.me/https_Asselefya1

~ ደግነት (ቸርነት) ዱኒያም አኼራም ላይ« ዋጋ» አለዉ ይጠቅማል። =

ያገኘሺዉ ሰዉ ሁሉ ጓደኛ አታድርጊ ! ለመኗኗር ከሁሉም በጥሩ ስነ ምግባር ተኗኗሪ ግን ከሁሉም ጋር ካልተለጠፍኩ አትበይ ግንኙነቶች ደረጃ አላቸዉ ። አንድ ጓደኛ ይበቃሻል! ጓደኛ ነዉ ብለዉ 30ኛ ጓደኛ ይኖሩታል የጓደኛነት ሚና መጫወት ያለበት ቦታ አንድ ሰዉ አይገኚም። =

መልካም ስነ ምግባር ልክ እንደ ገንዘብ ሪዝቅ ነው፤ ሰዎች በገንዘብ ሀብታምና ድሃ እንደሆኑ ሁሉ በመልካም ፀባይም ሀብታምና ድሆች አሉ። منقول =

በነገራችን ላይ…በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮች ላይ መልእክት ስንለዋወጥ ኢሞጂዎችን እነዚህን እና መሰል ቅርፆችን(😊☺️🙃) መጠቀምን በተመለከተ በዑለማዎች መካከል የተለያዩ አመለካከቶች መኖራቸው እሙን ነው። አብዛኛዎቹ ዑለማዎች ኢሞጂዎችን መጠቀም የተፈቀደ ቢሆንም፣ ባይጠቀሙት ይበልጥ የተሻለ ነው ወደሚል አመለካከት ያደላሉ። ሆኖም ግን አንዳንዶቻችን አንድ ሰው ኢሞጂ ሲጠቀም ስናይ፣ ልክ ትልቅ ወንጀል እንደፈፀመ ወይም ሽርክ እንደሰራ ከልክ በላይ ምላሽ የምንሰጥበት ሁኔታ ይታያል።ጉዳዮን  በስሱ እና በልክ እንንያዘው ለማለት ነው። ታላላቅ ዑለማዎችም ጭምር የፈቀዱት ጉዳይ ነውና«ጓ» አንበል ወገን¡ = t.me/AbuSufiyan_Albenan

"ስትታይ በአድማሱ ላይ ያለች ኮከብ ትመስላለች… ውስጧ ግን ባዶ ነበር… ምግባር አጣሁባት… አብሮ የሚያቆየን ምንም አልነበረም።" አለ…  መልኳን ብቻ አይቶ ካገባት በኋላ… t.me/abdu_rheman_aman

~ ደዉሎላችሁ በድምፃችሁ ብቻ የሚረዳችሁ ሰዉ  በሕይወታችሁ ዉስጥ ሲኖር አስቡት ....! =

አውቃለሁ በዚህ ሁሉ ሰው ተከበን አንድ ሰው ብቻ ይናፍቀናል፣ የሱ አጠገባችን መኖር ብቻ ነው የሚያጽናናን።"ምን ታካብዳለህ?" እያሉ የሰዉን ሀሳብና ትካዜ ማጣጣል ጥሩ አይደለም። ነቢዩ የዕቁብም በ11 ልጆቻቸው ተከበው ስለ ዩሱፍ ብቻ ነበር ሀሳብ ትካዜያቸው።አላህ ሆይ ዩሱፋችንን መልስልን።