fa
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 291 مشترک است و جایگاه 6 173 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 363 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 291 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 19 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -68 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 5 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.84% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.14% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 407 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 164 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 20 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 291
مشترکین
+524 ساعت
+347 روز
-6830 روز
آرشیو پست ها
አላህ የሚያስጨንቃችሁን፣ የልባችሁን ከባድ ሸክም ሁሉ በራሕመቱ ይፍታላችሁ። በጭንቀት የጠበበችው ነፍሳችሁ በሰኪና፤ በፈተና የዛለው መንፈሳችሁም በአላህ እገዛ ይታደስ። ከማትገምቱት አቅጣጫ፣ አዕምሮ
አላህ የሚያስጨንቃችሁን፣ የልባችሁን ከባድ ሸክም ሁሉ በራሕመቱ ይፍታላችሁ። በጭንቀት የጠበበችው ነፍሳችሁ በሰኪና፤ በፈተና የዛለው መንፈሳችሁም በአላህ እገዛ ይታደስ። ከማትገምቱት አቅጣጫ፣ አዕምሮ ካልደረሰበት የኸይር ምንጭ፣ ያልጠበቃችሁትንና ያላሰባችሁትን የበረካ በር ይክፈትላችሁ። የጠፋባችሁ ይተካ፣ የራቃችሁ ይቅረብ፣ የከበዳችሁም ይቅለልላችሁ። t.me/Sle_qelbachn1

"ቤተሰቤ አትወድም አታከብርም እያልክ አትዉቀስ! የራሷ ቤተሰብ የምትወድ እና የምታከብረዉን መርጠህ ማግባት ያለብህ አንተ ነበርክ! የራሷ የምትወድ የምታከብር ሴት የባሏ ቤተሰብ አትጠላም ትወዳለች ታከብራለች! እናማ ምርጫህ ላይ በደንብ ስራ! =

«ዉለታዉ በዝቶብናል የ"Blok" ....! ~

በኢስራኤል እና በቤይሩት መካከል ለ10 ቀን የተኩስ አቁም ስምምት ተደርጓል !
በኢስራኤል እና በቤይሩት መካከል ለ10 ቀን የተኩስ አቁም ስምምት ተደርጓል !

እኛ ብዙ ያሰብን የተጨነቅንበት ነገር በደቂቃ ለሚቀያይረዉ ጌታ ምስጋና የተገባዉ ነዉ አልሃምዱሊላህ🤲 ስንት እንቅልፍ የነሱን ጉዳዮች ነበሩ እሱ በተሻለ ነገር አስተካከለልን! ኢላሂ ሁሌም የአንተ እገዛ ፈላጊ ነኝ እገዛህ አይለየኝ ያላንተ ማን አለኝ የኔ ጌታ 🤲 አሁንም እየሞከርኩ ነዉ አግዘኝ.....! =

ركعتا الفجر خير من الدنيا وما فيها... 🌸
ركعتا الفجر خير من الدنيا وما فيها... 🌸

"አንተ ሙስሊም ወጣት ሆይ፤ ነፍስህ በዚህ በክፉ ዘመን በዓይን መስኮት በኩል የሐራምን ዝናብ ጠጥታ፣ ያከማቸኸውን የመልካም ሥራ ጎተራ እንዳታበሰብሰው ተጠንቀቅ። የጌታህ እዝነትና ጥበቃ እንዳይለይህ፣ ቢቸግርህ ተበድረህም ቢሆን በኒካሕ አጥር ውስጥ ተጠለል። ባዶውን የሚጋልብ ፈረስ ሜዳ ላይ ይዝረከረካልና፤ ሥራህ እንደ አመድ በነፋስ እንዳይበተንብህ፣ በጋብቻ ቀንበር ስሜትህን ገዝተህ የዒባዳህን ለዛ ጠብቅ!" منقول

رَبِّ اجمَع بينِي و بينَ دعوتي إنَّك على كُلِّ شيءٍ قديـــر ! =                             

«ሰው ፍለጋ ባከንኩ፤ መጨረሻው ግን ባዶነት ሆነ። ወደ አላህ ተመለስኩ፤ የዛኔ ነው ራሴን ያገኘሁት።» = t.me/https_Asselefya1

ወንድማዊ ምክር፤ ፎቶ መነሳት ይፈቀዳል ብለዉ ከሚሟገቱት ብትሆን እንኳ፣ የራስህን፣ የልጆችህን ወይም በጣም የምትወዳቸውን ሰዎች ፎቶ አንስተህ አትለጥፍ روى ابن عباس رضي الله عنهما عن النبي ﷺ: ​«العَيْنُ حَقٌّ، ولو كانَ شيءٌ سابَقَ القَدَرَ سَبَقَتْهُ العَيْنُ» (رواه مسلم). ዐብደሏህ ኢብኑ ዐባስ ከመልክተኛዉ ይዘዉ በነገሩን ሐዲስ ላይ እሳቸዉ እንዲህ ብለዋል ዓይን እውነት ናት፤ ቀደርን የሚቀድም ነገር ቢኖር ኖሮ የሰው ዓይን በቀደመችው ነበር። የሰው ዓይን በሰውነት ላይ ብቻ የሚታይ በሽታ እንዳይመስልህ የነቢዩ (ﷺ) ሐዲሶች እና የዑለማዎች ንግግር እንደሚያረጋግጡት፤ የሰው ዓይን በሰውነት ላይ ብቻ ሳይሆን በእዉቀት፣ በንብረት፣ በትዳር እና በልጆች ስነ-ምግባር ላይም ጉዳት ያደርሳል። አላህ ሆይ! በሰጠኸን ነገር ላይ በረካህን አውርድልን፤ ከክፉ ነገርም ጠብቀን። በሙሉእ ቃላቶችህም ከክፉ ዓይንና ከሸይጣን ተንኮል በአንተ እንጠበቃለን

بَارَكَ الله لَكُما، وَبَارَكَ عَلَيْكُما، وَجَمَعَ بَيْنَكُمَا فِي خَيْرٍ ! አላህ ትዳራችሁ ያማረ የሰመረ ያድርግላችሁ! =

🔖 ወንጀልን በነፍስህ ላይ አታሳምር። ✓ ታያለህ ታያለህ ልብህ እስኪበላሽ ድረስ! ✓ ትሰማለህ ትሰማለህ ልብህ እስኪበላሽ ድረስ! ✓ በሀሜት እና ነገር በማሰድ ታወራለህ ልብህ እስኪበላሽ ድረስ ! አንድ ባሪያ ከወንጀል ጋር ሁኔታ አለዉ፦ መጀመሪያዉን ቀለል ያደርጋል። ከዚያም ሌላ ጉዳይ ላይ ይወድቃል። ለዚህም እይታ ተከለከለ ። ምክንያቱም እይታ ትልቁ ወንጀል ዝሙት ላይ ይጥላል እና ! ከዚያም እያለ እያለ ሌሎችም ትላል ወንጀሎች ላይ ይወድቃል ! ለዚህ የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል፦ አንድን እይታ ሌላ 2 ኛ እይታ አታስከትል። የመጀመሪያዉ አለልህ ሁለተኛዉ ላይ ግን የለም ። ሁለተኛዋ እይተ በአንተ ላይ ነች። ለአንተ አይደለችም። ደጋግሞ በማየት ላይ የሚዘወትር ሰዉ እንዴት ነዉ ? ልብ ይገለበጣል ብሎ አይፈራምን ? በወንጀል ከተፈተንክ ኢስቲግፋርን አብዛ ! ወደ አላህ መመለስን አብዛ! ልብ እና የሰዉነት ክፍል መስተካከልን ከአላህ ጠይቅ ! = t.me/https_Asselefya1

«ሙሳ አላህ ባሕሩን እንደሚከፍልለት አያውቅም ነበር፤ ነገር ግን የሚያውቀው አላህ በጭራሽ እንደማይተወው ብቻ ነበር።» «አላህ ችግርህን እንዴት እንደሚፈታው ባታውቅም፣ መንገድ በሌለበት መንገድን እን
«ሙሳ አላህ ባሕሩን እንደሚከፍልለት  አያውቅም ነበር፤ ነገር ግን የሚያውቀው አላህ በጭራሽ እንደማይተወው ብቻ ነበር።» «አላህ ችግርህን እንዴት እንደሚፈታው ባታውቅም፣ መንገድ በሌለበት መንገድን እንደሚያበጅልህ ግን እወቅ የቂን ብቻ!» =

አለሁ አብሽሩ ለካ ሳለጥፍ ስጠፋ ፈላጊ አለኝ አልሃምዱሊላህ.....መጣሁላችሁ 🙌