fa
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 217 مشترک است و جایگاه 6 116 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 382 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 217 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 31 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -53 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 13 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 18.24% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.09% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 594 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 151 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 01 اوت, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 217
مشترکین
+1324 ساعت
+137 روز
-5330 روز
آرشیو پست ها
በየ ሀገራችሁ ምን ይባላል በኛ ሀገር #ሸንበቆ ነዉ

"አሸዋ ላይ መፃፍ ህእ¡ ይቀመጡ =
+3
"አሸዋ ላይ  መፃፍ ህእ¡  ይቀመጡ =

"አሸዋ ላይ መፃፍ ህእ¡ ይቀመጡ =
+2
"አሸዋ ላይ መፃፍ ህእ¡ ይቀመጡ =

ከደርስ የተቆረጠ ምክር - አሏህ በሐቅ ለሐቅ ነው የፈጠረን ! - ከአላህ የሚደበቅ አንዳች ነገር የለም - ነገ አሏህ ፊት እንቆማለን - ወንጀልን /የድብቅ ወንጀል /የማብዛት መጨረሻው ኩፍር ፣ ኢልሓድ ሊሆን ይችላል - እንጠንቀቅ ! https://t.me/MerkezulimamiAhmed

" ዛሬ ላይ የደረስነው እኛ ጠንካራ ስለሆንን ሳይሆን፣ አላህ በጥላው ስር ስለጠበቀን ነው እቅዳችን ሳይሆን የእሱ እዝነት ነው ያሻገረን ! =

#አፋልጉን #ሼር ትላንት ጠዋት በኬሚሴ ከተማ የሚገኙ ሁለት ህጻናት ልጆቻችን ወደ ኹለፋኡራሽዲን መስጂድ መድረሳ እንደወጡ እስካሁን ድረስ አልተመለሱም። 1ኛ ሁዳ ሰይድ ዕድሜ፡ 14 ዓመት 2ኛ ህጻን
#አፋልጉን #ሼር ትላንት ጠዋት በኬሚሴ ከተማ የሚገኙ ሁለት ህጻናት ልጆቻችን ወደ ኹለፋኡራሽዲን መስጂድ መድረሳ እንደወጡ እስካሁን ድረስ አልተመለሱም። 1ኛ  ሁዳ ሰይድ ዕድሜ፡ 14 ዓመት 2ኛ ህጻን ሊና ሰይድ ዕድሜ፡ 10 ዓመት   የለበሱት ልብስ ጥቁር ጅልባብ 📞 መረጃ ለማድረስ ስልክ ቁጥሮች ህጻናቱን ያያችሁ ያለቡበትን የምታውቁ ወይም ጥቆማ ያላችሁ ደግ ሰብዕና ያላቸው ወገኖች በነዚህ የስልክ ቁጥሮች በማንኛውም ሰዓት ደውላችሁ እንድታሳውቁን በአላህ ስም እንለምናችኋለን፦ 09 19 91 93 52 09 60 74 08 53 09 14 73 02 64

በቃ ተዋቸዉ ይጠጡበት..... ለምን ዉስጥ እግሬን እየኮረክረ አያስቀኝም....هههه ፈገግ በሉ =

ደርስ ~ • ኪታቡ:- ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም • ክፍል:- 11 • የኪታቡ ሶፍት ኮፒ በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል:- https://t.me/IbnuMunewor/9250 • የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 17 (7) التحلي برونق العلم

ደርስ ~ • ኪታቡ:- ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም • ክፍል:- 10 • የኪታቡ ሶፍት ኮፒ በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል:- t.me/IbnuMunewor/9250 • የእለቱ ደርስ መነሻ፦ ገፅ፡ 16 (6- القناعة والزهادة)

• የአለም ዋንጫ አሉ ብቻ ብዙ እዉቀት የለኝም ግን በየ ሰፈሮቻችን የተለያዩ ሀገር ባንድራዎች ተሰቅለዋል...የኛ ሀገር ባንድራ ባይ ባይ እስከ አሁን አላገኘሁም...የኛ ሀገር አልደረሰችም እና ነዉ ወይስ ምን ሁኖ ነዉ...?! አረ ተጫወቱ እ በምንም ይሁን ሀገር ከፍ ሲል ደስ ይላል...ማን እንደ ሀገር...! =